Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30849
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ሳይወጠር አይበጠስም፣ ሳይደፈርስ አይጠራም፤ አቢይ ቤት እያጸዳ ነው !

Post by Horus » 30 Jun 2020, 13:40

በኔ ግምት ነገሩ እንዲህ ነው፤

በመጀመሪያ ቲም አቢይ የራሱን የስልጣን ግዜ በህጋዊነት ማራዘም ነበረበት፤ ይህን አድርጋል ።

ከግብጽ ጋር በሙሉ ሃይል ለመገዳደር በውስጡ ያሉት ሁለት ጠላቶች የጃዋር (ለማ) ቲምና የዎያኔ ቡድንን ይዞ በፍጹም ከግብጽ ጋር ሊታገል እንደማይችል ያቢይ ቲም ያቃል ።

ሲቀጥል የነጃዋር ቲም ከጎኑ ይዞ ከዎያኔ መታገል እንደ ማይችል ያቢይ ቲም ያቃል ።

የጃዋር ለማ ቲም እንደ ተወገዱ አቢይ ፊቱን ወደ ዎያኔ ያዞራል ።

ዎያኔ እንደ ተወገደች አቢይ ፊቱን ወደ አባይ ያዞራል ።

ይህ ነው የታክቲኮቹ አሰላለፍ !!

አሁን አጫሉን ምንም ገደለው ማን፣ በዚያ ሳቢያ የነጃዋ ቲም እየተመታ ነው። ጃዋርን ገና በ86ቱ ሰዎች ይከሰሳል ። ኦሮሞ እንዲ ተዝረክርኮ አቢይ ኢትዮጵያን ሊገዛ አይችልምና ያ ነገር አሁን ወደ መፍቲሄ እየመጣ ነው ።

ቀጥላ ምትመታዋ ወያኔ ነች ። በዚህ የታክቲክ ጨዋታ ዎያኔ የግብጽን ውጥረት ለመጠቀም ሃጫሉን ብትገድልም፣ አቢይ ግን እድሉን በመጠቀም ኦሮሞ ጠላቶቹን ለማጽዳት እየተጠቀበት ነው ። ያ ማለት ደሞ የዎያኔ እትብት መቁረጥ ማለት ነው ።

ባንድ ቃል፣ ከሰሞኑ ግርግርና ያጫሉ ቀብር ማግስት ተሸናፊዎቹ የጃዋር (ለማ) ሁለተኛ መንግስትና ዎያኔ ናቸው !!



tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

Re: ሳይወጠር አይበጠስም፣ ሳይደፈርስ አይጠራም፤ አቢይ ቤት እያጸዳ ነው !

Post by tlel » 30 Jun 2020, 14:07

ዓስተሳሰብ ምፈላሰፍ በብዛት መዘባረቅን ያመጣል። ያብይ ስትራተጂ ጥሩ ሊሆን ላይሆን ይችላል። ኣክራሪ ምሙስሊሞች፣ ሕዋሃት፣ ጅጃዋር ይህን ተጠቅመው የዖሮሞ ሐ ስሰላሴን፣ ያባታቸውን ህሃውልት ኧወደሙት። ኧሁን ዐንተ ምን እንደምትል፣ ይይገነባል። መጀመርያ ነው ወንጀልን ማስቆም። ጉያው ውስጥ ሐዋሃትን አስቀምጦ፣ እንደ ህሃረር ውስጥ ኧክራሪዎች ኢስላሚክ አገር ከገነቡ በሗላ። ዐብይ ተነስቷል ብለህ ደሞ ትነግረናለህ።
Last edited by tlel on 30 Jun 2020, 15:24, edited 1 time in total.


Horus
Senior Member+
Posts: 30849
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሳይወጠር አይበጠስም፣ ሳይደፈርስ አይጠራም፤ አቢይ ቤት እያጸዳ ነው !

Post by Horus » 30 Jun 2020, 21:30

እንደ ሚሰማው ከሆነ አቢይ ራሱ ጦሩን እየመራ ነው ። ከዚህ በኋላ ወደ ኋላ መመልከት የለበትም። የነጃዋር የነየ ዳዉድ ጸረ ኢትዮጵያ ቡድንን ድራሻቸው ማጥፋት ነው ያለበት ።

Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

Re: ሳይወጠር አይበጠስም፣ ሳይደፈርስ አይጠራም፤ አቢይ ቤት እያጸዳ ነው !

Post by Maxi » 30 Jun 2020, 21:51

Horus ጃዋር እና ቡድኑ ከቀን ወደ ቀን ተሰሚነታቸው እና አቅማቸው እየደከመና እየተመናመነ ስለመጣና በቃራኒው ደግሞ የአብይ ቡድን ሃይል እየፈረጠመ መምጣቱን ሲያዮ ጃዋር እና ቡድኑ እያጡት የመጡትም ተሰሚነታቸውን "ሪባይቭ" ለማድረግ ሃጫሉን በመግደል በአብይ ለማላከክና ከእነሱ በመራቅ ወደ እነ አብይ እየጎረፈ ያለው የኦሮሞ ህዝብን ወደእነሱ ለመመልስ አስበው ተፋ በመቆረጥ ይህን የአሸባሪነት እርምጃ በሃጫሉ ላይ ወስደዋል፡፡ግን እንዳሰቡት የሄደላቸው አልመሰለኝም፡፡

Horus
Senior Member+
Posts: 30849
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሳይወጠር አይበጠስም፣ ሳይደፈርስ አይጠራም፤ አቢይ ቤት እያጸዳ ነው !

Post by Horus » 30 Jun 2020, 22:09

ማክሲ
በጣም ትክክል፤ እነጃዋርማ ያሰቡት ሃጫሉ አለቦታው ምንም ምኒልክን በማይመለክት ወቅት እሱን በማሰደብ አማራ ገደለው ለማሰኘት ሆነ ብሎ ለፖለቲካው መሳሪያነት መስዋዕት ያደረገው ጃዋር ነው። አሁን በትንሹም ቢሆን ጦሩንና የኦሮሞን ፖሊስ ሊከፋፍሉና አቢይን ሊያዳክሙ ይሞካራሉ ። ግን አቢይ ልክ ዛሬ እንዳደረገው የኢትዮጵያ ሕዝብ እንዲደግፈው ካወጀና ፖፑላር ሚሊሺያ ካስታጠቀ ሁሉም ድባቅ ይገባሉ ።

አሁን አቢይ መሽኮርመም ማቆም አለበት ።

Horus
Senior Member+
Posts: 30849
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሳይወጠር አይበጠስም፣ ሳይደፈርስ አይጠራም፤ አቢይ ቤት እያጸዳ ነው !

Post by Horus » 07 Jul 2020, 17:40

ይህን ይለጠፍኩት ልክ የዛሬ ሳምንት ነበር ። የዛሬ ያቢይ ንግግር ነገሩን ደምድሞታል ። የቄሮ መንጋ፣ የጃዋር ሽብር፣ የዎያኔ አገር ማፍረስ ህልም ባጭሩ ተፈጸመ። የጠ/ሚ የ2 ሰአት የፓርላማ ወሎ ያረጋገጠው ነገር ይህ 3ኛ የሰኔ ድራማ የመጨረሻው እንደ ሆነ ነው።

Post Reply