Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: ሰርፀ ደስታ [ለመሆኑ ስለግድቡ ምን እየተሰራ ነው?]:: አሮጌው ቂል እስከአሁን አለ እንዴ?

Post by AbebeB » 29 Jun 2020, 16:48

ሰርፀ ደስታና አቻምየለው ታምሩ ከዕውቀት ነጻ የሆኑ ጠሃፊዎች መሆናቸውን ጀማሪ ጸሀፊም ይገነዘባል፡፡ የጽሁፋቸው ቁምነገር ማጣት ብቻ ሳይሆን ከኣጻጻፍ ስርዐት ጋርም አይተዋወቁም፡፡ ያው እንደ ቄስ ባሀረ ማለት ነው የጥላቻ መንገዳቸው ደግሞ፡፡

ለምሳሌ ሰርፀ ደስታ አርእስት ብሎ የለጠፈው “ለመሆኑ ስለግድቡ ምን እየተሰራ ነው?” የሚል ሲሆን ከ6ቱ ፓራግራፎቹ 3 ግን ስለ አርዕሰቱ የገለጸበት ሳይሆን የኦሮሞ ጥላቸውን የጫረበት ነው፡፡ (see the link) የምንተቻቸው በምክንያት ሲሆን ሊማሩበት ግን አልቻሉም፡፡ ደነዞች፡፡

Link: https://www.zehabesha.com/amharic/archives/107081