Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

በወያኔ እስር ቤቶች ውስጥ እየማቀቁ ያሉ የወልቃይት ጠገዴ ወጣቶች!

Post by Ejersa » 26 Jun 2020, 08:54

አሁን በደረሰኝ መረጃ መሠረት ማይካድራ ውስጥ ታስረው የነበሩ 40፣ አሁን ደሞ ወደ 20 የሚጠጉ ሌሎች ተጨማሪ ወጣቶችም በዚሁ ፍርድ ቤት ውስጥ ጉዳያቸውን ለመከታተል ተገኝተዋል ። ባጠቃላይ የወጣቶቹ ብዛት ከ60 በላይ ሆኗል ማለት ነው ።

1. ወጣቶቹ እጅግ ከመጎሳቆላቸው የተነሳ አንዳንዶቹ መቆም አቅቷቸው ሲውተረተሩ እነ መራመድ አቅቷቸው ሲንገዳገዱ መታየታቸውን እሰረኞቹን በአካል የተመለከቱ ሰዎች ነግረውኛል

2. ይህንን የፍርድ ቤት ውሎ ለመታዘብ ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ በርካታ ወገኖች መገኘታቸውን ለማወቅ ችያለሁ ።

3. የማን ምስክሮች ወይም ማን ላይ እንደሚመሰክሩ ለጊዜው ባላውቅም 25 ምስክሮችም ተዘጋጅተዋል ። የምስክርነት ቃላቸውንም ይሰጣሉ ተብሏል

የፍርድ ሂደቱን አጠቃላይ መረጃ እንዳገኘሁ አሳውቃለሁ !!



Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: በወያኔ እስር ቤቶች ውስጥ እየማቀቁ ያሉ የወልቃይት ጠገዴ ወጣቶች!

Post by Hameddibewoyane » 26 Jun 2020, 09:53

:shock: :shock: :shock: :shock:
Ejersa wrote:
26 Jun 2020, 08:54
አሁን በደረሰኝ መረጃ መሠረት ማይካድራ ውስጥ ታስረው የነበሩ 40፣ አሁን ደሞ ወደ 20 የሚጠጉ ሌሎች ተጨማሪ ወጣቶችም በዚሁ ፍርድ ቤት ውስጥ ጉዳያቸውን ለመከታተል ተገኝተዋል ። ባጠቃላይ የወጣቶቹ ብዛት ከ60 በላይ ሆኗል ማለት ነው ።

1. ወጣቶቹ እጅግ ከመጎሳቆላቸው የተነሳ አንዳንዶቹ መቆም አቅቷቸው ሲውተረተሩ እነ መራመድ አቅቷቸው ሲንገዳገዱ መታየታቸውን እሰረኞቹን በአካል የተመለከቱ ሰዎች ነግረውኛል

2. ይህንን የፍርድ ቤት ውሎ ለመታዘብ ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ በርካታ ወገኖች መገኘታቸውን ለማወቅ ችያለሁ ።

3. የማን ምስክሮች ወይም ማን ላይ እንደሚመሰክሩ ለጊዜው ባላውቅም 25 ምስክሮችም ተዘጋጅተዋል ። የምስክርነት ቃላቸውንም ይሰጣሉ ተብሏል

የፍርድ ሂደቱን አጠቃላይ መረጃ እንዳገኘሁ አሳውቃለሁ !!



Post Reply