Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Former US Ambassador Herman Cohen Said Sebhat Nega is a Big Liar! HAHAHAHAHAHAHA

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 12 Jun 2020, 01:01

Herman Cohen served as United States Assistant Secretary of State for African Affairs.
Zmeselo wrote:
11 Jun 2020, 18:18
የሔርማን ኮሄን አማራጭ የኢሳያስ አፈወርቂ አቋም እና የስብሃት ነጋ ትርክት (ግንቦት 1983)



በ1985 መገባደጃ አካባቢ የቢቢሲ ጣቢያ “ውስብስብ ድርድሮች” ብሎ ካቀረባቸው ቃለምልልሶች አንዱ ከአሜሪካው ከፍተኛ አደራዳሪ ከሔርማን ኮሄን ጋር ያደረገው ይገኝበታል፡፡ ኮሄን ስለ ግንቦት 1983ቱ የለንደኑ ድርድር ከሰጡት ትንታኔዎች መካከል አንዱን አልረሳውም፡፡

እንዲህ ነበር ያሉት

ኢሳያስን ‘አሁን ጦርነቱ አልቋል፤ እናንተም ተባብራችሁ ከሳሃራ በታች የአፍሪካ አምባገነኑን መንግስት ማስወገድ ችላችኋል፤ አሁን ኤርትራም ስጋት የለባትም፡፡ ስለዚህ አንተ የምትመራው የኢትዮጵያ ጥምር መንግስት ብታቋቁሙ እና ሪፈረንደሙን ለአንድ አምስት አመት ብታዘገዩትስ? ከዛ ደግሞ አይታችሁት እንደሁኔታው ብትሄዱበት’


ብዬ ጠየኩት፤ እሱም የሰጠኝ መልስ ቁርጥ ያለ ነበር፤

እኔ የተዋጋሁት ኤርትራን ነጻ ለማውጣት እንጂ የኢትዮጵያ መሪ ለመሆን አይደለም፤ ያን ካደረኩ የ30 አመታቱን ትግላችንን በዜሮ ያባዛዋል፤ ይቅርታ ሚ/ር ኮሄን፤’ ነበር ያለኝ፡፡


አስገራሚው ቃለምልልስ ሆኖ ነበር ያገኘሁት፤

ሰሞኑን አቶ ስብሃት ነጋ

ኢሳያስ የኢትዮጵያ ፕሬዚደንት ካደረጋችሁኝ የኤርትራን መገንጠል አስቀረዋለሁ፤


አሉና አስገረሙኝ፡፡

በኔ አስተያየት ኤርትራውያን ለ30 ኣመታት ተዋግተው ያገኙትን ነጻነት ራስን ከማስተዳደር ውጪ የሚክሳቸው ነገር የነበረ አይመስለኝም፤

የኢሳያስ አፈወርቂ አቋም ወጥ ነው፤ በኔ በኩል ከስብሃት ነጋ ይልቅ ሔርማን ኮሄንን ማመን ይቀለኛል፡፡ ምክንያቱም ያለምንም የፖለቲካ ስሌት የሰጡት ምስክርነት ነው፡፡ ከአብይ መንግስት መፈጠር በኋላ ግን አቶ ስብሃትንና የትግል ጓዶቻቸውን አስተያየቶችን በተለይም ፕሬዚዳንት ኢሳያስን አስመልክቶ የሚሰጧቸውን አስተያየቶች ማመን ከባድ እየሆነብን ነው፡፡


(Courtesy of Ohad Benami - ኦሃድ ቤንዓሚ)

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: Former US Ambassador Herman Cohen Said Sebhat Nega is a Big Liar! HAHAHAHAHAHAHA

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 12 Jun 2020, 01:20

Back in 2016, US ambassador Herman Cohen said Weyane are Stupid Beggars! :lol: :lol:


Hank Cohen's Africa Blog


Wake Up, Addis Abeba!



By Herman Cohen
I was Assistant Secretary of State for African Affairs and served in the U.S. Foreign Service for 38 years. On this blog I provide commentary on the latest in African politics and development.

March 25, 2016

“Wheat destined for Ethiopia’s Hungry Stuck in Port Logjams.”
  • This is the headline in the March 24, 2016 edition of Bloomberg Business.

    According to the charity organization “Save the Children”, grain ships are taking about 40 days to unload in the port of Djibouti. There are 450,000 tons of wheat on ten ships waiting to unload today.

    Most of this delay in the port of Djibouti could be alleviated, and delivery times shortened, if the Ethiopian government would allow some of the delivery to come through the ports of Asab and Masawa in the neighboring State of Eritrea. These ports are much closer to the drought area in northern Ethiopia than Djibouti. After the food is unloaded, there is still a long rail trip between Djibouti and Ethiopia to further lengthen the delivery time. But the delay is due to the Ethiopian government that is stupidly refusing to talk to the Eritrean government because of bitterness remaining since the war of 1998-2000. In that war, the Ethiopians lost tens of thousands of soldiers needlessly. The Ethiopians need to swallow their pride and stubbornness and request the government of Eritrea to open their ports for the unloading of food assistance to relieve the starvation and extreme malnutrition of the hundreds of thousands of Ethiopian farmers whose crops have failed, and whose animals have died.

    Wake up, Addis Abeba!
http://www.cohenonafrica.com/homepage/2 ... ddis-abeba
[/quote]

Post Reply