Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

tekeba
Member
Posts: 1504
Joined: 17 Dec 2013, 03:03

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by tekeba » 28 May 2020, 15:33

Why do you respond why you consider me I am Asswash. What is your evidence? I have been asking you many times. Please respond


tekeba
Member
Posts: 1504
Joined: 17 Dec 2013, 03:03

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by tekeba » 28 May 2020, 18:05

I have been waiting for your response, because you don't have one proof You are cruel and coward. I don't separate you from those terminal enemies of Eritrean people like Asswash. You are a liar who wants to destroy peoples name.

tekeba
Member
Posts: 1504
Joined: 17 Dec 2013, 03:03

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by tekeba » 28 May 2020, 18:51

( ͡° ͜ʖ ͡°), You are stupid, be a man to respond. I really doubt you are Eritrean, mother fuxxer you are Ugum, with low self-esteem.

sebdoyeley
Member+
Posts: 5507
Joined: 14 Feb 2020, 04:27

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by sebdoyeley » 28 May 2020, 19:28

tekeba wrote:
28 May 2020, 18:05
I have been waiting for your response, because you don't have one proof You are cruel and coward. I don't separate you from those terminal enemies of Eritrean people like Asswash. You are a liar who wants to destroy peoples name.
come down little by little, you will be accepted as a comrade in arms,

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by Abdelaziz » 28 May 2020, 19:33

WEYZERO TRA'NNY SEBEYTEY, COME DOWN ON MY ANACONDA LITTLE BY LITTLE. GEFIH MEAKORA HAMASENAY-AMHARAY TRA'NNY SEBDEYLEY KEEP PUSHING YOUR CAMPOPOLO D'ILDO IN YOUR MEGAL HAMASENAY-AMHARAY ANU'ZZ.

tekeba
Member
Posts: 1504
Joined: 17 Dec 2013, 03:03

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by tekeba » 28 May 2020, 19:47

sebdoyeley, who are you mother fuxxeer, get lost.

sebdoyeley
Member+
Posts: 5507
Joined: 14 Feb 2020, 04:27

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by sebdoyeley » 28 May 2020, 19:51

tekeba wrote:
28 May 2020, 19:47
sebdoyeley, who are you mother fuxxeer, get lost.
I am sorry, I am the man who is Fukcing your mam upside down, is that ok for you? your mam seems to like it. :lol: :lol: :lol: :lol:

Axumezana
Senior Member
Posts: 13512
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by Axumezana » 29 May 2020, 01:29

Abebe Geresu is telling the war story as the spokesman of President Isaias. Even he could not dare to say that 'it was Eritirea that started the war". He also repeated Shabias claim that " it was Shabia that brought TPLF to 4 killo". Knowing ESAT is funded and controlled by Shabia it doesn't surprise if it is pro Shabia. That is what we call Banda! TPLF shall stay and continue to make history until the establishment of the Axumite Federal States based in Tigray. See you then!

Agamespear
Member
Posts: 36
Joined: 02 Apr 2014, 13:31

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by Agamespear » 29 May 2020, 03:40

QOSHASHA TIGRYANS thinks they could hide the truth. But one thing they will never ever win their cases Is, if you ask anyone on the planet that, who has more strategy place between the Agame land Tigray and Eritrea. Off course Eritrea is the most strategy place and owns Red Sea that lead the strongest army the DERG to stationed in Eritrea and fought hard to the end. On the other hand the most abounded dry land Tigray has no use to any one to Keep and fought for it. The coward dirty Agames are good only taking @ killing civilians.

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 29 May 2020, 03:49

tekeba wrote:
28 May 2020, 18:05
I have been waiting for your response, because you don't have one proof You are cruel and coward. I don't separate you from those terminal enemies of Eritrean people like Asswash. You are a liar who wants to destroy peoples name.

Inferior, low IQ, evil agame Awash from Adwa,

When people say Eritreans have very high IQ, it's not without a reason. We know our Low IQ agame enemies more than they know their damn selves. And I mean that with 100% certainty. Your motives are very transparent each time you respond to your own threads and posts using the nickname "tekeba," because you're always trying very hard to convince people that you are an Eritrean Jeberti, when in fact you are an evil agame from Adwa hell bent on driving a wedge between the otherwise harmonious Eritrean ethnic and religious groups. You expect us to read your response to your own threads and say "Oh, look, tekeba just called Awash a Jeberti, therefore Awash is an Eritrean." HAHAHAHAHA So childish, befitting of your low mental caliber.

tekeba wrote:
23 Apr 2018, 11:34
Asswash, I don't expect good wishes from Jeberti Ugum
You have personal hate towards PIA I suspect you are a regionalist or Jeberti.
SABUR, FUXXCED JEBERTI. YOU are losing your mind. Get a life
Bedatam jeberti. You are fuxxced up. Get lost
Anta aquar jeberti Halewlew ketebel arebuka
Awash wrote:
23 Jan 2012, 15:26

I couldn't agree with you more. But, we Ethiopians aren't so bad, are we? At least we're not gonna lock your people up in metal shipping containers or underground cells. You can also worship what ever religion you want to worship. And, when you come out of prison, you can still have your mental faculties intact to ppursue higher education in Ivy league college in the U.S. Best of all, you will have your culture and customs respected and preserved for generations to come.

So, considering the atrocities being committed by shabo against your people, you're better off being liberated by Ethiopians before shabo finishes you off for good.


Just so you evil agames know....
And, yes, Jeberti are very proud and patriotic Eritrean citizens. They don't like to see an agame from Adwa like you stealing their identity to commit fraud. That's what you Awash, tekeba, QB, Justice Seeker, Roha, Mesob, etc is trying to do and we know it. Just because high IQ people sometimes ignore low IQ agames like you, doesn't mean that we're not watching you making a fool of yourself. You are an inferior agame cursed to be a bottom feeder for eternity. Now go burn in hell like your boss Zenawi! :mrgreen:


Shabait.com
ERITREA AT A GLANCE
Most Tigrinya-speakers are sedentary farmers living in the densely populated central and southern highlands of Eritrea. Currently they spread from this ancestral farmland over much of Eritrea today. The overwhelming majority are orthodox Christians, though there is a small minority of Muslims, known as jeberti, and there are significant minorities of Catholics and Protestants. Like all Eritreans, they are deeply attached to their land, but Tigrinya speakers also makeup a large portion of urban traders and operators of small business, restaurants and other services throughout the country.

http://www.shabait.com/about-eritrea/er ... t-a-glance
Last edited by ( ͡° ͜ʖ ͡°) on 29 May 2020, 04:10, edited 3 times in total.

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 29 May 2020, 04:04

Axumezana wrote:
29 May 2020, 01:29
Abebe Geresu is telling the war story as the spokesman of President Isaias. Even he could not dare to say that 'it was Eritirea that started the war". He also repeated Shabias claim that " it was Shabia that brought TPLF to 4 killo". Knowing ESAT is funded and controlled by Shabia it doesn't surprise if it is pro Shabia. That is what we call Banda! TPLF shall stay and continue to make history until the establishment of the Axumite Federal States based in Tigray. See you then!
Colonel Abebe Geresu said all top commanders of the TPLF mercenary forces were from the village of Adwa. Isn't that true?

Isn't that why the people of Tigray are protesting today against your Adwa apartheid system that was dealt a humiliating blow in Ethiopia, but have since made its home in Tigray?

You thieves from Adwa first lost the war you waged for the Greater Tigray Republic's agenda, then you lost power in Ethiopia when Oromo and Amhara rock-throwing kids chased you out of town, and now you're being asked to leave Tigray. :mrgreen:

A thief from Adwa calling himself "Axumezana" would have been funny if it wasn't tragic. Now go start packing. :mrgreen: :mrgreen: :mrgreen:

Axumezana
Senior Member
Posts: 13512
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by Axumezana » 29 May 2020, 08:25

You know thatv Adwa is the historical place where your Master Italy (including Ascaries) were humiliated by Ethiopians. I am not surprised if you hate and try to black mail the name " Adwa". By the way Isaias( my Tigraian brother) by his words said he destroyed Masawa, Aseb, Fishery, the Italian built factories etc. You people live in the dream of stopping Tigray but you destroyed yourself in the process. That is why God gave you a Tigrayan Isaias as your Master to punish you!
Except what Italy built do you have anything you( or your Ascari father's) built by yourself? Do you have anything to show? Mind your business and you know that a Tigrayan is a Tigrayan whether he or she is TPLF or not . We are deeply united and your evil plan to saw division will not work.

Ibidda
Member
Posts: 130
Joined: 12 Mar 2012, 17:37

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by Ibidda » 29 May 2020, 10:01

it's sad to hear this, incompetent tplf generals making mistakes after mistakes without any consequence. tplf can't lead an army, for that we witnessed the destruction of our troops by the hand of these peasants gorilla fighters. you can see how much the people of ethiopia hated derg to the point giving up their position and surrendering without even trying to fight. very few belives in that war and fought until the end. even though the guy didn't give us much info on how the army managed to take back badme and the rest, still very disturbing indeed.

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 29 May 2020, 10:28

በኮሎኔልነት ማዕረግ የወያኔ መርሰነሪ ጦርን ሲያገለግል የነበረው የጂማ ተወላጅ የሆነው ኮሎኔል አበበ ገረሱ የሰጠው ቃለ-መጠይቅ ነው።


ማን ያውራ? የነበረ! ……. ማን ያርዳ? የቀበረ!


ፃድቃንና ፆረና


TPLF General Tsadqan Gebre-Tensae providing the general scope of the invasion campaign



"እንደምን አደርክ ኮሎኔል?"

"ሰላም ላንተ ይሁን ጋዜጠኛው።"

"ቀጠሮ በማክበርህ አመሰግናለሁ።"

"ወታደር አይደለሁ መቸስ!"

"... እንግዲህ ወደ ጉዳያችን እንዝለቅ። ጄኔራል ፃድቃንና የፆረና ውጊያን በተመለከተ አጫውትሃለሁ ብለኸን ነበር። ከየት ብንጀምረው ይሻል ይሆን?"

"ከመሃሉ መጀመር ሳይሻል አይቀርም። ያየሁትና የሰማሁት እንደወረደ ላውጋህ። ጸሃፊው አንተ ነህና እንደሚሆን ታደርገዋለህ።"

"መልካም ወንድሜ። አንተ እንደመጣልህ ተናገር። እኔ ያንን ወስጄ ለታሪክ ተረካቢው ትውልድ አደርስልሃለሁ።"



"... ወያኔ ወደ ኤርትራ ጦርነት የገባው 10 ክፍለጦሮች ይዞ ነበር" ሲል ጀመረ። እናም ቀጠለ፦

"... ከዚህ ዉስጥ አንዱ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር ሲሆን፤ አንድ ተጨማሪ ኮማንዶ ብርጌድም ነበር። በ1991 ጦርነቱ ሲጀመርም ይህ የሰራዊት ሃይል በአራት ግንባሮች ነበር ለማጥቃት የተዘጋጀው። ቡሬ፣ ዛላንበሳ፣ ፆረና እና ባድመ ግንባሮች ላይ ማለት ነው።

በ1991 ላይ የተደረገው የመጀመሪያው ዉግያ የተበላሸና በጣም ኣሰቃቂ ነበር። የጦር መኰነን ሆነህ እንደ ባለ ሙያ ስታየው ዉግያው በጥቅሉ የሙያ ብቃት ያልታየበት ኣሳፋሪ ጦርነት ነበር ማለት ይቻላል።

ያ ሁሉ ዜጋ ያለቀበትና ያ ሁሉ የአገር ሃብት የወደመበት ጦርነት ከጦርነት አመራር ችግር መሆኑ በግልጽ እየታወቀ አንድም የጦርነቱ መሪ ተጠያቂ ሳይሆን እንዲሁ መቅረቱ በጣም ያሳዝነኛል። ይልቁን በምርጫ 97 "ቅንጅትን ኣልተዋጋችሁም!"... "የኣመለካከት ችግር ኣለባችሁ!" በሚል ከጦርነቱ በላይ ትኩረት ተሰጥቶ ነበር። ከጄኔራል መኮንን እስከ ተራ ወታደር 20,000 የመገመት መለዮ ለባሽ ያለሃጢኣቱ ታስሮ ተባሮአል። ከሃላፊነት እንዲወገድ ተደርጎአል።

በጃንሆይና በደርግ ዘመን ኤርትራ ላይ ዉጊያ ተደርጎ የተሰዋው ዜጋችን ቁጥር ከ250 ሺህ እስከ 300 ሺህ ይደርሳል። ከዚህ ኣንጻር ወያኔ በአንድ አመት ዉስጥ ኤርትራ ላይ ያስፈጀው የወታደር ቁጥር በጣም አሳፋሪ ነው። ከመከላከያ የሰው ሃይል አስተዳደር ልማት መምሪያ ሰነዶች ያገኘሁት መረጃ እንደሚያሳየው፣ በጠቅላላ በኢትዮ-ኤርትራ ዉግያ 98,700 ወታደር ሲሞትብን፣ 194,300 ቁስለኛ ተረክበናል። ከኦርዲናንስ እዝ ያገኘሁት መረጃ ደግሞ መጀመሪያ ለዉጊያ ከተዘጋጀው ከባድ መሳርያ ⅔ኛው መውደሙን ነግረዉኛል። ይህንን ትርጉም አልባ ጦርነት የመሩት መሪዎች ሰኣረ መኮንን፣ ሳሞራ የኑስ፣ ዮሃንስ ገብረመስቀል፣ ታደሰ ወረደ፣ ኳርተር (አብርሃ ወልደማሪያም)፣ ብርሃነ ነጋሽ፣ የተባሉት ጄኔራሎች ናቸው። የጦርነቱ የማእከላዊ እዝ አባላት ደግሞ መለስ ዜናዊ፣ ስዬ አብርሃ፣ ተወልደ ወልደማርያም፣ ኣለምሰገድ ገብረኣምላክ፣ ተፈራ ዋልዋ፣ ፃድቃን ገብረትንሳኤ እና ክንፈ ገብረመድህን ነበሩ።



የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ሰነድና መረጃ ገና ታሪክ ጸሃፊዎች እጅ አልገባም። ወደፊት ብዙ ኣስገራሚ ታሪኮችን ልንሰማ እንችል ይሆናል። በ1991 የተካሄደውን የመጀመሪያ ዙር ጦርነት እንኳ ብናይ በጣም መሰረታዊ የሆኑ ወታደራዊ ስህተቶች በቀላሉ ማውጣት እንችላለን።

የቡሬ ግንባር ላይ ታደሰ ወረደ ተመደበ።

የተሰጠው ትእዛዝ አሰብን ከያዘ በሁዋላ የቀይ ባህርን ዳርቻዎች እያጠቃ፣ ምፅዋን እንዲቆጣጠርና እዚያው ሆኖ ቀጣዩን ግዳጅ እንዲጠባበቅ ነበር።

ፆረና ላይ አብርሃ ወልደገብርኤል፣ (በቅርብ ፃድቃን እየተከታተለው)፣ ዛላንበሳ ደግሞ ብርሃነ ነጋሽ ነበሩ።

ሁለቱም በየአቅጣጫው አጥቅተው ሰገነይቲ ላይ በመገናኘነት አንድ ግንባር እንዲፈጥሩና በአንድ ኮማንድ ስር በመደራጀት አስመራ እንዲገቡ ታዘዙ።

ባድመ ላይ ሰአረ መኮንንና ዮሃንስ ገብረመስቀል፣ እንዲሁም አበባው ታደሰ (በቅርብ ሳሞራ እየተከታተላቸው) ተሰየሙና ቆላማውን የኤርትራ ክፍል ሙሉ በሙሉ እንዲቆጣጠሩ ተነገራቸው።

ለዚህ እቅድ የአሸዋ ገበታ በየአካባቢው ተዘጋጅቶ ያን መሰረት ያደረገ ሰፋፊ ልምምዶች ተደርገዋል። የጦርነቱ እቅድም በየደረጃው ተነግሮኣል። በእቅዱ ላይ ታዲያ ብዙ ኣከራካሪ ጉዳዮች ተነስተው ነበር። ለምሳሌ አዲግራት ላይ በተዘጋጀው የአሸዋ ገበታ ልምምድ ላይ የ23ኛ ክፍለ ጦር ኣዛዥ የነበረው ኮሎኔል በርሄ ገብረማርያም፥
  • "ኤርትራን የመውረር እቅድ ፖለቲካዊ ኪሳራ አያስከትልብንም ወይ? ሰራዊታችንስ የመዋጋት ፍላጎት እንዴት ይኖረዋል? እንዴትስ ማሳመን ይቻላል? በትክክልስ ዉጊያውን በተባለው መሰረት ማካሄድ እንችላለን ወይ? እቅዱን እንደገና ብታዩት ጥሩ ነው።" የሚል አስተያየትና ጥያቄ አነሳ።

ጄኔራል ፃድቃንና ወዲ መድህን የሰጡት መልስ፣
  • "ሻእቢያን ካላጠፋን እኛ መኖር አንችልም። የሻእቢያ ሃይል ደካማ ነው። የኤርትራ ኢኰኖሚ ጦርነቱን መሸከም አይችልም። በተኩስ ሃይልም የበላይነት አለን። ይህ ዉሳኔም የመንግስት ዉሳኔ በመሆኑ ማንም ሊያደናቅፈው አይችልም!" የሚል ነበር።


በአሸዋ ገበታው ዙሪያ የነበሩት የበታች ኣዛዦች፣ "እቅዱ ሊሳካ አይችልም" የሚል ጥርጣሬ ነበራቸው። አሽዋ ላይ የምናየውን፣ በተግባር መሬት ላይ በትክክል መፈጸም የመቻላችን ጉዳይ ሚዛኑን ያልጠበቀ ነበር። ይህ የጥርጣሬ ጥያቄ በባድመና በቡሬ ግንባሮችም ተነስቶ የነበረ ሲሆን፣ እንደ አዲግራቱ ዉይይት "ዉሳኔው የመንግስት ነው!" በሚል ነበር የተዘለለው።

ጦርነቱ ተካሄደ።

በባድመ ግንባር ነበር የተጀመረው። ማጥቃቱን የጀመሩት ሶስት ክፍለ ጦሮች ከፍተኛ ጉዳት ስለደረሰባቸው፣ 20ኛው ሜካናይዝድ ክፍለ ጦርና አንድ ኰማንዶ ብርጌድ ተጨምሮ፣ ሌሎች ሁለት ክፍለ ጦሮች ታክለው በድጋሚ ተሞከረ። ከፍተኛ ሰብአዊና ማቴሪያላዊ ጉዳት ደርሶብን እቅዱ ሳይፈጸም ቀረ።

በባድመ ውጊያ በእቅዱ መሰረት መሄድ እንዳልተቻለ እየታወቀ፣ በፆረና በኩል ዉጊያው እንዲቀጥል ፃድቃን አዘዘ።

የዉጊያው እቅድ መግለጫ የተሰጠው እንፋራ በተባለ ቦታ ላይ ነበር። ፆረና ላይ ልዩ ዝግጅት ተደርጎ ነበር። 12,000 ያህል የትግራይ ሚሊሺያ፤ ከ5,000 በላይ አግላይ እንዲሁም ስንቅና ጥይት አቀባይ፤ በሺህዎች የሚቆጠሩ አህያና ፈረስም ለዚሁ ጦርነት ተሰልፈው ነበር። ለአንድ ሳምንት ያህል ከፍተኛ የጭንቀት ሙከራ ቢደረግም በዚያች ጠባብና ሙት መሬት የተሰለፈው ያ ሁሉ ንብረት፣ መሳሪያ፣ ሚሊሻና አግላይ፣ አህያና ፈረሶች ሳይቀር አንድ ላይ ረገፉ።

የ20ኛው ግዙፍ ሜካናይዝድ ሃይል እግሪ መከል ላይ አመድ ሆኖ ቀረ። ታንኰቹና ተሽከርካሪዎች በሙሉ አረሩ። ሻእቢያ በቀላሉ ከዛለንበሳ፣ ከአዲኳላና ከማይአይኒ አቅጣጫዎች በተጠመዱ መድፎች ሰራዊታችንን ተቀበለው። ይህ የጀግንነት ጉዳይ አይደለም። የኛ የጦር መሪዎች ወታደራዊ ቴክኒክ ከአለማወቅና ከብቃት ማነስ የመጣ ነበር። ሰራዊታችን እንዳለ ገብቶ ረገፈ። ከዚህ እልቂት የተረፉት ወደ ሁዋላ ሸሽተው ገርሁ ስርናይ እና እንትጮ፣ አድዋ ገቡ። ለአንድ ሳምንት የተሞከረው ዉጊያ በከፍተኛ ኪሳራ ከተደመደመ በሁዋላ የጦርነቱ ኣዛዥ የነበረው ጄኔራል ፃድቃን በወቅቱ ማዘዣ ጣብያ ከነበረችው እንፋራ ላይ ስብሰባ ጠራ።


ፃድቃን ስብሰባዉን ሊጀምር ሲል እንባው ቀድሞት ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ። ሁሉም ተሰብሳቢ ተያይዞ መላቀስ ሆነ።

እንፋራ የለቅሶ ቦታ ሆነች።

ፃድቃን በመጨረሻ እንደምንም ራሱን ተቆጣጥሮ ከተረጋጋ በሁዋላ ተሰብሳቢውን ለማረጋጋት ሞከረ። እንዲህ ሲልም ተናገረ፤
  • "እስካሁን ብዙ ጦርነቶች መርቻለሁ። ብዙ ዉጊያዎችን ተዋግቼያለሁ። አይቻለሁ። ሰምቼያለሁ። እንዲህ አይነት መጥፎ ሁኔታ ግን ገጥሞኝ አያውቅም።"


የስብሰባው አላማ የጦርነቱን ሁኔታ ገምግሞ መፍትሄ ለመፈለግ የታሰበ ነበር። በመሆኑም ጦርነቱ ሁለት መሰረታዊ ችግሮች እንዳለበት ተሰብሳቢው ገመገመ።

"ከቦታው አስቸጋሪነት አኳያ የዉጊያ እቅዱ ስህተት ነበር። ቦታው ለመከላከል ለጠላት ምቹ ሲሆን፣ ለወገን ጦር ማጥቃት ምቹ ኣልነበረም። በቂ ዝግጅት አልነበረንም። በቂ የሰው ሃይልና የተኩስ ኣቅም አልነበረንም። በጠላት ላይ የነበረን ግምገማ የተሳሳተ ነበር። ጠላት የመሬቱን አመቺነት ተጠቅሞ ተኩስ እንደፈለገ ማዘዋወር ችሎኣል። ጠላት በቂ የሰው ሃይልና የዉግያ ቁመና ይዞ ነበር" ተባለ።

ወደ ዝርዝር ጉዳይ ሳይገባ፣ ግምገማው በዚሁ ተዘጋ። ይህን መነሻ በማድረግም ሌላ ዉሳኔ ተወሰነ።

"... በዛላንበሳና በቡሬ ተይዞ የነበረው የማጥቃት እቅድ እንዲሰረዝ። የተኩስ አቅምን ለማጠናከር ከአየር ሃይልና ከምድር ሃይል ኰሚቴ ተቋቁሞ በጄኔራል አበበ ተክለሃይማኖት መሪነት መሳርያዎች እንዲገዙ። ከፍተኛ የሰው ሃይል ምልመላ ተደርጎ በስፋት ስልጠና እንዲካሄድ። ይህን የምልመላ ስራ ደግሞ በረከት ስምኦን እንዲመራው። የስልጠና ስራውን አባዱላ እንዲከታተለው። አሁን ያሉን 12 ክፍለጦሮች በአጭር ጊዜ ወደ 30 ክፍለጦሮች እንዲያድጉ። ሰራዊቱ ማገገም እንዲችል በመከላከል ብቻ እንዲቆይ..."

እነዚህ ዉሳኔዎች ከጦርነቱ ማእከላዊ እዝ መወሰናቸውን ፃድቃን እንፋራ ላይ ከክፍለ ጦር በላይ ላለን ኣዛዦች ጠርቶ ዉሳኔዉን ነገረን።

በዚህ መመርያ መሰረት እንድንዘጋጅም ተነገረን።

በዚህ ዉሳኔ መሰረትም ለአንድ አመት ያህል ዝግጅት አደረግን። በ1992 ሚያዝያ ወር ላይም አጠቃላይ የጦርነት እቅድ ወጣ። ፃድቃን፣ ጀቤ እና አባዱላ በመቀሌ ከተማ የምክር ቤት የስብሰባ ኣዳራሽ ሰብስበው እቅዱን ገለጹልን።

  • (የ1992 እቅድ ከ1991 እቅድ የሚለየው ነገር ነበረው። በ1991 ኤርትራን ጠቅልሎ የመያዝ ፍላጎት ነበረ። በ1992 ግን "አቅማችን የፈቀደውን እንዋጋለን" የሚል ሆነ። በ1991 በነበረው እቅድ፣ "ወደ ኤርትራ መሬት ስንገባ የኤርትራን ሃብትና ንብረትን እናወድማለን። ህዝቡም የሻእቢያ ደጋፊ ስለሆነ ልናምነው አይገባም!" የሚል ነበር። በ1992 እቅድ ይህ በግልጽ አልተቀመጠም። "ህዝቡ የሻእቢያ ደጋፊ ስለሆነ ከፍተኛ ጥንቃቄ እናደርጋለን" የሚል አረፍተነገር ግን ነበረበት።)


በ1992 ሚያዝያ መጨረሻ ግንቦት መጀመሪያ ላይ ጦርነቱ በባድመ ግንባር ተጀመረ። በዉጊያው ከፍተኛ ጉዳት ቢደርስብንም እስከ ባረንቱ መዝለቅ ቻልን። ሻእቢያ ሰራዊቱን ይዞ ስልታዊ ማፈግፈግ እያደረገ ስለሆነ፣ የጠላት ኪሳራ አነስተኛ መሆኑን፣ ይልቁን ወደ መግደያ ወረዳ እየሳበን መሆኑን አዛዦች ሃሳባቸውንም ለፃድቃን ያቀርቡ ነበር። በአንጻሩም ወደ ኤርትራ ምድር እየዘለቅን በገባን ቁጥር ከዋና ማዘዣችን እየራቅንና የድርጅት ድጋፍ እያጣን እንሄድ ስለነበር፣ የሚያዋጣን አማራጭ ወደ ሁዋላ መመለስ ሆነ።

ከባድመ ግንባር ዉጊያ በኋላ የባድመ የዉጊያ ችግር ሳይገመገም በችኮላ በራማ፣ በፆረና እና በዛላንበሳ ግንባሮች በተመሳሳይ ጊዜ ማጥቃቱ ተጀመረ።

የነበረው ግምገማ፣
  • "በባድመ ዉጊያውን ቀድመን ስንጀምር ሻእቢያ ብዙ ሃይል ወደ ባድመ ሊያመጣ ስለሚችል ሌሎች ግንባሮች በሰው ሃይልና በመሳርያ አቅም ይሳሳሉ" የሚል ነበር።


እንደታቀደው ግን አልሆነም።

በመሆኑም በእነዚህ ሶስት ግንባሮች በተመሳሳይ ሰአት የተጀመረው ዉጊያ በእቅዱ መሰረት ሳይሳካ ሲቀር ባጭር ጊዜ ዉስጥ ሌላ የዉጊያ እቅድ ተዘጋጀ።

  • "በቡሬ ግንባር አሰብ ከተማን መያዝ ከቻልን የሞራል ግንባታ እናገኝበታለን" የሚል አሳብ መጣ።


አሰብን ለመያዝ ያደፋፈረው ዋናው ምክንያት፤

  • "ጠላት በቡሬ ግንባር እንጠቃለን ብሎ ስለማይገምት በቂ ዝግጅት አይኖረውም። ከጅቡቲ መንግስት ጋር ስለተነጋግርን ሃይላችን በቀላሉ በጅቡቲ መሬት ማስጠጋት ለዉጊያም ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንችላለን" የሚል ነበር።


በዚሁ መነሻና ገለጻ ላይ በርካታ ጥያቄዎች ተነስተው ነበር። ለምሳሌ የ36ኛ ክፍለጦር አዛዥ ኮሎኔል መሃመድ ኢሻ፣ የ39ኛ ክፍለጦር አዛዥ ኮሎኔል ወንደሰን ተካ፣ የ14ኛ ክፍለጦር አዛዥ ኮሎኔል ወዲ አባተ ያነሱት ጥያቄ፣
  • "እስካሁን ባደረግናቸው ዉጊያዎች ሁሉ ሻእቢያን ከያዘው ምሽግ እንዲያፈገፍግ አደረግነው እንጂ፣ በእቅዳችን ያስቀመጥነውን ተግባራዊ አላደረግንም። ለዚህም ብዙ ኪሳራ ከፍለንበታል። በኪሳራው ምክንያትም የጦሩ ሞራል መጥፎ ሁኔታ ይገኛል። የቡሬ አየር ጠባይም ሆነ መሬቱ በጣም አስቸጋሪ ነው። በቂ የሎጂስቲክ ዝግጅት የለንም። ድንገተኛ ድል እናገኛለን ብለን ድንገተኛ ሽንፈትም ሊከተል ይችላልና ቢታሰብበት? ስለ ጠላት እስካሁን የተናገራችሁት ሁሉ ልክ አልሆነም። እና አሁንስ ምን ያህል ትክክል ናችሁ?" የሚል ጥያቄ አንስተው ውይይት አደረግን።


በመጨረሻ አሳማኝ ነጥቦች ባይቀርቡም፣ የማይቀየር የመንግስት ዉሳኔ ነው ተብሎ "አሰብን መያዝ!" የሚለው እቅድ ፀደቀና ዉጊያው ተካሄደ። ዉጊያው ለአምስት ተከታታይ ቀናት የተካሄደ ቢሆንም፣ እንዲያዉም ከሌሎች ዉጊያዎች ሁሉ የከፋ ዉጊያ ሆነ። ሻእቢያ በበርካታ ዉጊያዎች የሚጠቀምበትን ወደ መግደያ ቦታ እያስገባ የመምታቱን ስልት ቡሬ ላይም ስለ ደገመው ከፍተኛ እልቂት ተቀብለን አሰብን የመያዙ እቅድ ከሸፈ....



"... የኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ሲነሳ ከሁሉም እንቆቅልሽ የሚሆንብኝ የፆረናው ዉጊያ ነው። እንደገለጽኩልህ ከፍተኛ መስዋእትነት ከፍለንበታል። ማነው ተጠያቂው?

በወቅቱ ግን የግድ አንድ አካል ተጠያቂ ማድረግ ስለነበረባቸው፣ አምስት ኦሮሞ መኮንኖች እንዲወነጀሉ ተደርጎአል።
"የዉጊያው እቅድ በኦነግ በኩል ለሻእቢያ አሳልፋችሁ ሰጥታችሁዋል" የሚል ክስ ቀርቦባቸው፤ ኮሎኔል ብራ የተባለች ሴት ጢጣ ካምፕ ዉስጥ ስታስገርፋቸው ሰነበተች።

ኦሮሞ መኮንኖች ድብደባው ሲበረታባቸው፣ "አድርገናል፤ ፈጽመነዋል" ብለው አመኑ።

"ግንኙነታችሁ በማን በኩል ነበር?" ተብለው ሲጠየቁ፣ "አባዱላ" ሲሉ መለሱ።

አባዱላ ግን ወያኔን እንደማይከዳ ይታወቅ ስለነበር ምርመራው እዚያው ላይ ቆመ።

በኮሎኔል ብራ ግርፍያ ከተፈጸመባቸው ከፍተኛ ኦሮሞ መኮንኖች አንዱ በድብደባ የዘርፍሬው የተኮላሸ ሲሆን፤ ሌላው ፓራላይዝድ ሆኖአል። መኮንኖቹ በህይወት ያሉ ሲሆን፤ የወያኔ ስርአት ለሚፈጽመው አሰቃቂ የመብት ጥሰት ህያው ምስክር ሆነው የተፈጸመውን ሁሉ ህግ ፊት የሚገልጹበት እለት ይመጣ ይሆናል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ። እነዚህ ኦሮሞ መኮንኖች ላይ የደረሰው አሰቃቂ ግፍ "በፆረናው እልቂት ማን ይጠየቅ?" የሚለዉን ጥያቄ ከህወሃት ዝሆኖች ሰፈር ለማውጣትና አጀንዳውን ለመዝጋት እንጂ መኮንኖቹ ንጹህ መሆናቸዉን ፃድቃን፣ ስዬ እና መለስ ያውቁ ነበር።

✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄✄



“……የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ለጦርነቱ መሪዎች የሐብት ምንጭ ሆኖ ማገልገሉን ማየት ችያለሁ፡፡ በጦርነቱ ሰበብ በተዘረፈ ሐብት የሕወሃት ጄነራሎች ሚሊየነር ሆነዋል፡፡ ፃድቃን፣ ጀቤ፣ ብርሃነ ነጋሽ፣ ገዛኢ አበራ፣ አባዱላ ገመዳ፣ አበባው ታደሰ፣ ባጫ ደበሌ፣ ታደሰ ወረደ፣ ሰዓረ መኮንን፣ እና ሌሎችም ጄነራሎች በአዲስ አበባ በባህርዳርና በመቀሌ ያስገነቡት ቪላና ፎቅ ውበቱ አይንን ያፈዛል፡፡ የቤት እቃዎቻቸው፣ ምንጣፎቹ፣ መብራቶቻቸውና ኮርኒሶቻቸው በውድ ዋጋ ከአውሮፓ እየተጫኑ የመጡ ናቸው፡፡ የመጨረሻውን ቴክኖሎጂ እየተጠቀሙ ለቪላዎቻቸው ማሞቂያና ማቀዝቀዣ ተክለውላቸዋል፡፡ ከዚያ ሁሉ እልቂት በኋላ ጄነራሎቹ በቀጥታ ወደ ሃብት ፉክክር ነው የገቡት፡፡ የሚፈሰው ገንዘብ በጦርነቱ ወቅት የተዘረፈ ነው፡፡ …..”

( ͡° ͜ʖ ͡°)
Member
Posts: 2312
Joined: 11 Jan 2020, 21:22

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by ( ͡° ͜ʖ ͡°) » 29 May 2020, 10:40

:arrow: *** ይህንን ቃለ-መጠይቅ ወያኔ በሥልጣን ላይ በነበረበት በ2008 የተደረገ ነው። ***

የኤርትራዉ ጀነራል ስብሓት ኤፍሬም “ከሃይለሥላሴ እና ከደርግ ሠራዊት ጋር ሲንጻጸር የወያኔዉ ጦር እጅግ በጣም ደካማ ነዉ” አለዉ።


( ጀኔራል ስብሓት ኤፍሬም)


  • “ወዲ ኤፍሬም” በመባል የሚታወቀው የኤርትራ መከላከያ ሚኒስትርና በጀኔራልነት ማዕረግ የሚያገልገል ከፍተኛ ባለስልጣን “ታዓጠቕ” (ታጠቅ) ተብሎ በተሰየመው አሥመራ ውስጥ የታተመዉ የኤርትራ የትግርኛ መጽሄት ባወጣዉ ልዩ እትሙ ላይ ለቃለ-መጠይቅ ቀርቦ የሰጠዉ 64 ገጽ ሙሉዉን ባላቀርበዉም አለፍ አለፍ ብየ ጠቃሚ ጉዳዮችን ወደ አማርኛ ተርጉሜ ላንባቢያን አቀርባለሁ።

    << …የኤርትራ ትልቁ ስጋታችን ነዉ ብልን የምንሰጋዉ ‘ኢትዮጵያ ለወደፊቱ የኢርትራ ትለቁ ሸክም እንዳትሆንብን ነዉ የምንሰጋዉ። ምክንያቱም ኢትዮጵያ በቀጣይ የዉስጥ ሽኩቻና ቀዉስ ከመወጠርዋ በላይ፤ አገሪቷ ድሃ በመሆኗ ያለ የዉጭ ዕርዳታ መኖር ይቸግራታል፤ አትችልም። ተያይዞም ወያኔ ጦርነት እንደ ዓላማ ስለያዙት በድህነትና በረሃብ በቀጣይ ይሰቃያሉ። በረሃብና በድህነት የሚሰቃይ ጎረቤት ደግሞ መጨረሻዉ ሸክሙ ለጎረቤት ነዉ። ይህ ሁኔታ አሁን ባሉበት የዉስጥ የፖለቲካ ፍትግያና ድህነት አንዲሁም መራቡን ከቀጠሉበት፤ ሸክማቸዉ ሊከብደን ነዉ።……።>> በማለት ስጋቱን የገለጸበት ረዥሙ ቃለ፡መጠይቅ አንብቡ እነሆ።

    ወያኔን እንዴት ትመለከተዋለህ ለሚለዉ ኣጠቃላይ ጥያቄ ጀኔራል ስብሓት ኤፍሬም ሲመልስ:
    <<አንደሚታወቀዉ አሁን እያየነዉ ያለዉን አዲሱ የዓለማችን ስርዓት ሲታይ ወያኔ በዚህ መነጽር ዉስጥ እስገብተህ የአሜሪካኖች አገልጋይ መሆኑን ነዉ ምትደመድመዉ።…….>>

    ወታደራዊ ሚዛኑ -- ወያኔ’ና የደርግ እንዲሁም ከሱ በፊት የነበረዉ ጦር ስታነጻጽራቸዉ -- ወያኔ በየትኛዉ መመዘኛ ታስቀምጠዋለህ? ለሚለዉ ጥያቄ ሰፋ ያለ መግለጫ ሰጥቶበታል።

    << የወያነ ጦር ከዚህም ከዛም የተጠረቃቀመ ጦር ከመሆኑ ባሻገር፤ ተዋጊዉና አዋጊዎቹ ካለፉት ማለትም የደርግና ከሱ በፊት የነበሩ የኢትዮጵያ ሰራዊቶች ሲታዩ ወያኔ ደካማ ነዉ።…>>


    ኢትዮጵያና ኤርትራ ስታወዳድራቸዉ አሁን ሁለቱም አገሮች በምን ላይ ታስቀምጣቸዋለህ ? ለተባለዉም አንዲሁ አስገራሚ በሆነ መልስ መልሶታል።

    << ኤርትራና ኢትዮጵያ ስታነጻጽራቸዉ፤ - ኤርትራ ከጥዋቱ 5፡00 A.M. ሰዓት በንጋት ላይ ስትገኝ፤-ኢትዮጵያ ከምሽቱ 5፡00 P.M. ሰዓት ላይ ሆና የጨለማዉ ጉዞ መጛዙን የጀመረችዉ አሁን ነዉ። ንጋት ላይ ለመድረስ ረዥሙ የጨለማዉ ጉዞ መጛዝ ሊኖርባት ነዉ። >>

    • ጥያቄ :
      በደርግ ጊዜ በአንድ ወቅት ድሮ ከረን/ናቅፋን ለማስለቀቅ 6 ወር የፈጀ እልክ አስጨራሽ ዉግያዎች ተካሂደዉ አንተ በተካፈልክበት በ3ኛዉ ባታልዮን (607 እና 301- ባታልዮን) ስንመለከት፤ አንዴት አንድ ስፍራ ለማስለቀቅ ያን ያህል ረዥም ዉግያ ሊካሄድ ቻለ?


    << ሁለት ነገር እናያለን። እዛ የነበረዉ የደርግ ጦር በጣም በጣም ሃይለኛ ነበር። እኛ የደረስነዉ ከተዳከመ በጣም ከደከመ በሗላ ነዉ። እዛ የገጠመን የጠላት ጦር ብርቱ ነበር ለማለት ምትደፍርበት ምክንያት ብዙ ነዉ። አንደኛ የጠላት ጦር ለ6 ወር ሙሉ ያለ ምንም ረዳት ተከቦ ሌሊት ሌሊት ጦርነት ገጥሞ ቦታውን ሳይለቅ መጋተሩ በጣም አስገራሚ የሆነ አዋጊና ተዋጊ ጦር መኖሩን ታያለህ። በጣም ከባድ ነዉ። ቀላል አይደለም። የጠላት ጦር ያሳየዉ ቁመናም ይሄንን ነበር። የ607 እና 301 ባታልዮን ሰራዊት በጠላት ላይ ያደረገዉ ከበባ እና ቦታን የማስለቀቅ ዉግያ፤ በጣም ፈታኝ ነበር። ለ6 ወር ያክል ዙርያዉ በከበባ ገብቶ ሲዋጋ እሱን ለመርዳት በሄልኮፕተር የመጡት አየር- ወለዶች በፓራሹት ሲወርዱ ህዋ ላይ እንዳሉ ብዙዎቹ ተጎድተዋል። ሁለታችንም ረዥም ዉግያ አካሂደናል። እዛ የነበረዉ የጠላት ጦር ኮማንዶ፤ ምርጥ ከሚባሉት አንዱ ነበር። እንደነዚያ አይነቶቹ ምርጥ የጠላት ተዋጊዎች ከኛ ባታልዮን ጋር በተለያዩ የዉግያ አዉድማዎች ላይ፤ ሁለት ሦስቴ ያክል ገጥሞናል። በተለይም “ሃብረንጋቓ’ የነበሩ የጠላት የክብር ዘበኛ ተዋጊ ሃይሎች አስደናቂ የመዋጋት ብቃት ነበራቸዉ። እንደነዚህ አይነቶቹ ብርቱ የጠላት ሃይል ለማዳከም በተለይም ዙርያዉ ፈንጅ በታጠረ ምሽግ በኛ በኩል መከፈል የነበረበት እዳም ያን ያህል መሆኑ አትዘንጋ። በጣም ፈታኝ ነበር። እንደሚታወቀዉ የናቅፋ ተራሮች እርስ በርስ በትይዩ የቆሙ ናቸዉ። ያንን በፈንጅ የታጠረዉ ወረዳ ጥሶ ለመግባት በጣም ክፉ ነዉ። እዛ የነበረዉ ጠላት አዋጊ “ማሞ” ይሉታል፡- “ማሞ” ብርቱ የጦር አዋጊ ነበር። የቦታ አያያዝና የጦሩ አስገራሚ አሰላለፍ ሞያተኛ ነበር።>>

    <….ለረዥም ጊዜ ተከቦ ተዋግቷል። በሄሊኮፕተር አየር ወለዶች ሊረዱት ሞከሩ፤ ግን ለረዥም ጊዜ ተከቦ ስለተዋጋ መጨረሻ ተዳከመ። እኛም የማጥቃት ስልታችን ከሌሊት ወደ ቀን አዙረን በቀን ይዋጉናል የሚል ጥርጣሬ ስላልነበራቸዉና አድርገነዉም ስላማናዉቅ፤ ጦሩ ጥበቃዉን አላልቶ፤ ተዝናንቶ በነበረበት ሰዓት ገብተን ዉግያ ከፍተን መጨረሻ ሊደመሰስ በቃ…..።>>

    <<ስለዚህ ወያኔ በዚህ እኩል ልታየዉ አትችልም። መሰረታዊ ባህሪዉ የአዲስ ዓለም ስርዓት አገልጋይ ነዉና። ወያነ ማለት “በግ” ማለት ነዉ። በግ ትንሽ ሳር ከጣልክለት፤ ሳሯን ተደፍቶ ሲጎራርድ፤ ከሗላዉ ምን እየተዘረፈ እና እየተደረገ እንዳለም አያዉቅም። ለወያነ ግን ትንሽ ሲጥሉለት ይጠቅመዋል። ወያነ የሕዝቡን ንብረት ሲነጥቅ፤ እየጣሉለት ያሉት ጌቶቹ ደግሞ አገሪቷን ያራቁታሉ። ለሱ ብሔራዊ ጥቅም/ልማት ..የሚለዉ የዘረፋዉ መንገድ ነዉ። የስነ-አእምሮ ዉግያ እያካሄድኩ ነዉ ሚለዉም ቢሆን የአዲሱ ዓለም ስርዓት አገልጋይነቱ ለመግለጽ ነዉ። አጼ ሃይለስላሴ የመገነኛ ብዙሃን፤ ራዲዮ አላስፈለጋቸዉም ነበር፤ ምክንያቱም ስራዉ የሚከናወነዉ በቤተ-ክህነቱ በኩል ነበርና። አንደዚያ ዓይነት የቅስቃሳ ክንዋኔ ለወያኔ የሚያካሂዱለት ደግሞ አሜሪካኖች ናቸዉ። ምክንያቱም፤የአዲሱ ዓለም ስርዓት የማገልገል ስራ በአንጻሩ ለወያኔ ስለተሰጠዉ። ስራዉ ያን ተልእኮ ማገልገል ነዉ። ይህ አዲስ ስርዓት እየተባለ ያለዉ የዓለም ህዝብ ተቃዉሞታል። ያሜሪካን ሕዝብ ሳይቀር ተቃዉሞታል። ወያኔ ብቻ ነዉ ባገልጋይነት የቆመዉ። የስነ-ኣእምሮ ትግል የማካሄዱ ስራ በደረግ ጊዜም የነበረ ነዉ። ወያኔ አሁን እየደገመዉ ያለዉ ያንኑ ነዉ። “ዉግያ” እያለ የሚጠራዉ ያነን ነዉ። >>

    <<…..በወታደራዊ መልኩ ግን የደረግ ሰራዊትና የወያነ ይለያያል። የደረግ ሰራዊት በወታደራዊ ስነምግባረና በሙያዉ የተለየ ነዉ። ሌላ ስራዉን ትተህ፤ በጣም እልከኛ ተዋጊ ሰራዊት ነበር። የደረግ የጦር አለቆች በሰራዊቶቻቸዉ አድናቆትንና ተወዳጅነት ያተረፉ ነበሩ። አዋጊዎቹን ስትመለከት፤ በጣም ጎበዞች ፤ ሃይለኞች ነበሩ። እነ ረጋሳ ጅማ እነ ታሪኩ ላይኔ….ወዘተ .ወዘተ .. የሚባሉ አዋጊዎቻቸዉን ስትመለከት ከፍተኛና ልዩ ችሎታ ያላቸዉ አዋጊዎች ነበሩ። በጣም ልዩ ነበሩ። እልከኞች ነበሩ።

    <<... የኛ ሰራዊት ከእነደዚያ ዓይነቱ ምርጥ አዋጊና ተዋጊ ጦር መግጠማችን ያኮራናል። የጠላት አዋጊዎችም በኛ ሰራዊት አድናቆትን አትርፎላቸዋል። በእንደዚህ ዓይነት ሃየለኛ ሰራዊት እና አዋጊዎች ባየነበት ዓይናችን የወያኔን ጦር ስንመለከት አንደነዚያ ዓይነት አዋጊዎችና ባለሞያተኞች የሉትም። ለሽታ ፈልገህ አታገኝባቸዉም……….። >>

    << ….ወያኔን ከአዲሱ የዓለማችን ስርዓት ጋር አያይዘህ ነዉ ማየት ያለብህ። አዲሱ የዓለማችን ስርዓት ዓለምን በኢኮኖሚና በዲፕሎማሲ አንቆ ሊይዝህ የሚፈልግ ነዉ። ከዚም ከዚህም እየዘረፈ ወደ ሌላ መጓዝ። ያለንበት ዓለም በዚህ እየተመራ ስላለ በዓለም ዉስጥ ያሉት የብዙሃን የመገናኛ ጋዜጦች ሁሉ ተቆጣጥሮ ሁሉም ጋዜጦች በአንድ ርዕስ አንዲዘጋጁ ያደረግጋል። ከሚተነተነዉ ርዕስም አብሮ ትንሽ ወታደራዊ ነክ ጉራ ይጨመርበታል።

    ከሚተነተነዉ የስነ ዓእምሮ ትነተና ዉስጥ የወያኔ ሃይል ትነሽ ነጥብ ነች። የወያኔ ጦርነት የስነ-ዓእምሮ ጦርነት ነዉ። ሌላዉ ነገር ዉስጡ ባዶ ነዉ። ያ የስነ-ዓእመሮ ጦርነት ነጥለህ ብትለየዉ የወያኔ አቅም ኢሚንት ነዉ። ምን ዉግያ አለዉ? የለዉም! ወታደራዊ ስልቱ ስፍር ቁጥር የሌለዉ የሰዉ ሃይል ሰብሰቦ መዋጋት ብቻ ነዉ። ትንሽ ቦታ ለማግኘት በብዙ ሺህ የሚቆጠር የሰው ሕይወት ያስፈጃል። ኤርትራ 19,000 ሺህ ሰዉ ሲሰዋባት ዉያኔ 170,000 ሺህ ሰዉ ነዉ ያስፈጀዉ። የከፈለዉ ሕይወት በጣም ብዙ ነዉ። ታሞ በህመም የሞተ ሳይጨምር ማለት ነዉ። የደርግ ሰራዊት እኮ ልክ አንደፊተኛዉ ሰራዊት በስለቱም በጥንካሬዉም እያደገ የመጣ ሰራዊት ነበር። የወያኔ ሰራዊት ጥርቃሞ ነዉ። ከዚህም ከዚያም ለቃቅሞ ያቆመዉ ነዉ።
    ከወያኔ በፊት የነበረዉ ጦር በፍጹም ታወዳዳሪ አይገኝላቸዉም። ወያኔ አቅሙን መጥኖ ስለማያዉቅ፡ አቅምም ስለሌለዉ፤ የኢኮኖሚ ረዳት የሌላትን ኤርትራን በኢኮኖኖሚ እናንቃታልን እያለ ነዉ የስነ እምሮ ዉግያዉን እየነዛ ያለዉ።

    <<……..የስነ-ዓእምሮ ጦርነቱን አብረዉ የሚያጫፈሩት አንዳንድ ኤርትራዊያን ቅጥረኞቹን ድሮ የተረሱ፤ የበሰበሱ፤ የሞቱ በድን ድርጅቶችን አፈላልጎ እያስባሰባቸዉ ነዉ። እነዚህም በነገርኩህ በዛዉ በስነ-ዓእምሮዊ ዉግያዉ ዉስጥ እንደ ፓኬጅ ጨምራቸዉና ገምግመዉ። ግልጽ ነዉ! ዉግያዉ ከዚያ አያልፍም። ወያኔ ሊያደረጋት የሚችላት አቅሙ ያች ብቻ ነች። በዚህ መለኪያ ስትመዝነዉ የወያኔ አቅም ለመገመት የሚያሳስት ነገር አይደለም።>>


    • ጥያቄ :
      የወያኔ ሰራዊት ገፍቶ ወደ ዉስጥ ኤርትራ በመዝለቁ እንደ ወታደራዊ የበላይነት ተደርጎ ይታያል። የሄንን እንዴት ትመለከተዋለህ?


    << ወያኔ በወታደራዊ ሃይል የበላይነት ለማግኘት ሦስት ጊዜ ሞከረ። መጀመሪያ፤ ሁለተኛ…..ሦስተኛ ጊዜ የባሰ መጣበት። ከዚያ ወዲያ መቀጠል ስላልቻለ አቅም ስላልነበረዉ ወደ አልጄርስ ለመሄድ ተገደደ። እዛም በሽንፈት ተከናንቦ የውርደት ዉርደቱን አገኘ። በሽንፈት ላይ ሽንፈት ኪሳራ ደረሰበት። ያካሄደዉ ዉግያ የስነ-ዓእምሮ ዉግያ ነበር፡ በሺዎቹ የሰዉ ሕይወት ታስፈጅና በምትኩ፤ ትንሽ ቦታ ይዘህ ከየአቅጣጫዉ ጋዜጠኞችን ሰብስበህ “ኑ እዩልኝ፤ ዘግቡልኝ” ይላል። የኛ ጦር በኤርትራ ምድር በየአቅጣጫዉ በስፋት ስለዘረጋነዉ፤ ወያኔ በሺዎቹ የሰዉ ሃይል ሰባስቦ በአንድ አቅጣጫ መጣ። ያ ዕድል ነበር ለወያነ የሰጠነዉ። እኛ በአቅማችን እንተማመናለን። ይሄ የሚያስጨንቀን አይደለም። የዉግያ ሙያ የሚያዉቅ ያዉቀዋል። ቀስ እያልን እንደምንጠርገዉ ያዉቅ ነበር። ለዚያም ነበር ያቆመዉ። እስኪ እንደዉ በእዉነቱ ወያነ ከጸሮና ዉግያ ወዲያ ዉግያ መቀጠልና ማሰብ ነበረበት? ያ የታየዉ የሬሳ ክምር፤ የዉትድርና ብቃት ምልክት አይደለም። በዓለም ጋዜጦች የተዘረጋዉ በቲቪ የታየዉ የሬሳ ክምር እኮ ሙሉዉን አልታየም። በዓይን ስታየዉ እኮ የክምሩ ብዛት በእዉነቱ “በፍሊት” መርዝ የተፈጁ ነበር የሚመስሉት። በፍሊት የተገደሉም እንደዚያ ዓይነት የሰዉ ሬሳ “ክምር፤ በክምር ላይ ተደራርቦ” ማየት ያስቸግራል። 170,000 ሰራዊት አስፈጅቶ አንዴት ድል በድል ሆንን ይላል? አቅም ኖሮት ወያኔ ቢችል ኖሮ ነበር 10 ጊዜ ወደ ፍርድ ቤት እየሄደ ዉሸትና መለማመጥ የመረጠዉ? ያ ሊያደርገዉ የሚችለዉ አቅሙ ያኔ አብቅቷል። ጊዜዉ አልቋል። አሁን የቀረዉ ፕሮፖጋንዳ የስነ ዓእምሮ፤ ጉራና መዋሸት ብቻ ነዉ።

    ወያነ ደካማ መሆኑን የምታዉቀዉ ባደረጋቸዉ ሥስት ሙከራዎች ላይ ነዉ። የወያኔ የድሮ ተዋጊዎች አብዛኛዎቹ በዉግያዉ ተፈጅተዋል። ትግራይ ዉስጥ የመወያያ ርዕስ ሆኖ የሚነገረዉም ይህነኑ ነዉ። ድል አመጣሁ እያለ ወያነ የሚለፍፈዉ፤-ድሉ ከየት መጣ ቢባል- የስነ ዓእምሮ የፖለቲካ ወግያና የዲፕሎማሲ ዉግያዉ ነዉ። ያነን የስነ እምሮዉ ዉግያዉ ብትለየዉ ወታደራዊ አቅሙ 20% አይበልጥም። …ወያነ ኤርትራን ቢቆጣጠር ነብሰጡሮች ቁጥቋጦ ስር ነበር የሚወለዱት። ተመልከት ለአማራ ህዝብ እያደረጉት ያሉትን ግፍ። መልከመልካም ሚስቶቻቸዉን እየነጠቁ ያማግጧቸዋል። ልጆቻቸዉም አንደዚሁ። ባኦጋዴን፤ በሶማሊ እየፈጸመ ያለዉን ድርጊት በአልጀዚራ በቲቪ ያየነዉ ነው።>>


    • ጥያቄ :
      ወያነ የያዛቸዉን ሉአላዊ መሬታችን አልሰጥም ብሏል በዚህ የምትለዉ ነገር ካለ አስተያየትህ?


    <<ወያነ ከግዛታችን ካስነሳልን በጀ! ለሱም ይበጀዋል። ካላነሳም ማስነሳቱን የሚከብድ አይደለም።የድምበር ክርክር ጉዳይ ያበቃለት የሞተ ጉዳይ ነዉ። ኢትዮጵያን ስንመለከት አርግዛለች። ምን እንደምትወልድ ግን ሕዝቡ እየተጠባበቀ ነዉ። በእወነቱ ኢትዮጵያ ማርገዝ በተገባት ነበር? አያስፈልጋትም። ሕዝቡ ከወያኔ ማነቆ ተገላግሎ ወደ ሌላ ሽግግር እያመራ መሆኑን እያታዘብን ነዉ። ይህ ከድምበር ጋር የተያያዘ ይሁን አይሁን ሌላ ጉዳይ ነዉ። በኛ በኩል ፤የድምበር ጉዳይ አልቆለታል። የተባበሩት መንግሥታት ከዚህ ተባሯል። የቀረ ነገር ካለ፤ “የተባበሩት መንግሥታት” ስሙን አንዴት ያስመልስ/ያ’ሳድስ ነዉ። ስሙን በእንዴት መልክ ማሳመር እንዳለበት የራሱ የግሉ ጉዳይ ነዉ። ለራሱ ችግር ሲል። የኤርትራ ጉዳይ አንደሆነ ያለቀለት ነዉ። የኛ የተሰጠዉ መሬት በፈለግንበት ሰዓት መልስን መዉሰዳችን የማይቀር ነዉ። ዓለምም ብትሆን ወዳ ሳትሆን በግዷ የኛዉን ትቀበላለች። ኤርትራንም እኮ ወዶ የሰጠን ሃይል የለም። የተባበሩት መንግሥታት እኮ በ50ዎቹ ወደ ኤርትራ መጥቶ ነገር አበላሽቶ ሄደ። ነጻ ስናወጣት ተመልሶ መጣ። አሁንም መሬታችን ካስመለስን በሗላ፤ ያ ሲሆን- ተመልሶ እንደገና ይመጣል። ይሄ እኮ ነዉ የተባበሩት መንግሥታት ማለት። ሌላ የተባበሩት መንግሥታት የለም። የማናዉቀዉ ሌላ የተባበሩት መንግሥታት የለም። ሄልኮፕተራችሁ ከዚህ አስነሱ፤ ልቀቁ ብለን ስናስነሳቸዉ አዉቀዉታል፡ ያኔ ያለቀ መሆኑን ያቃሉ።>>

    …….ኤርትራ ወያኔን ለማጥቃት ህጋዊም ሆነ ወታደራዊ መብት አላት። የተባበሩት መንግሥታት ኖረ አልኖረ፤ የተባበሩት መንግሥታት ሄደ አልሄደ ጦርነት ሊያስቆም አይችልም። ለዚህ ነዉ ኤርትራ ዉስጥ ሲነጋ በነሱ ምሽት ሆኖ ጨለማዉ ገና መያያዝ የጀመሩት። ገና አልነጋላቸዉም። ኢትዮጵያ ሰላም አንድታገኝ ብልን ድሃ ስለሆነች በዉስጣዊ ዉጥረት ስለተወጠረች ሰላም እንድታገኝ ብለን፤ ለኛም ሸክሙ አንዲቀለን፤ ሸክማቸዉ የኛ እንዳይሆን፤ ብለን እጃችን አስገብተናል። ኤርትራ አንደ መዓከላዊ ስበት ሆና መታየትዋ የማይቀር ነዉ።

    ……እሳቱ እየነደደ ነዉ። እኛ ከእሳቱ አጠገብ ነን፡ ያለነዉ። እሳቱ ነዶ ወደ አመድ ለመለወጥ ሊቀረዉ በቁጥር ስንት ያክል የማገዶ እንጨቶች እንደቀሩ የሚያዉቀዉ ከእሳቱ አጠገብ ላይ ያለዉ ሰዉ ነዉ የሚያዉቀዉ። ከእሳቱ አጠገቡ ላይ ያለነዉ ደግሞ እኛ ነን።……>>


    • በማለት “ተዓጠቕ”/ታጠቅ ከተባለዉ ወታደራዊ መጽሄት የሰጠዉ ቃለ መጠይቅ አንኳር አንኳር ነጥቦች እነዚህ ነበሩ።.



Temt
Member+
Posts: 5279
Joined: 04 Jun 2013, 22:23

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by Temt » 29 May 2020, 10:49

( ͡° ͜ʖ ͡°) wrote:
29 May 2020, 10:28
ፃድቃንና ፆረና
"( ͡° ͜ʖ ͡°)", there was a video clip where it shows the ሓሳድ ዓጋመ ጻድቃን ክበኪ ከሎ። I have seen it, but couldn't locate it. Could you help, please?

Axumezana
Senior Member
Posts: 13512
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by Axumezana » 29 May 2020, 11:04

All the above lies are to cover up your shameful defeat by the Ethiopian gallant forces. No matter you try a golden history has been written and 1/3 of the Eritrea territory was under the Ethiopian forces. If not for the mercy you got from PM Meles that could have been the end of Eritirea. Keep lieing you are a very low IQ blind supporters of HEGDEF with short memory and you have nothing to show on development rather than living in a dream world of stopping the mighty TPLF that transformed Ethiopia to be on the top economic growth globally. Tell me if you have built any city or infrastructure that has meaningful impact on Eritrea. Stop dreaming and focus on economic development! Then we can talk. By the way what happened to your Eritirea Airline? That was the only non Italian company you established but failed. Learn from Rouanda how to run an airline. Eritireans have the history of being led and managed by others and does not have leadership and managerial skill. Learn that from your neighbors in Tigray they will teach you.

sebdoyeley
Member+
Posts: 5507
Joined: 14 Feb 2020, 04:27

Re: የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት -- ኮሎኔል አበበ ገረሱ

Post by sebdoyeley » 29 May 2020, 11:11

Axumezana wrote:
29 May 2020, 11:04
All the above lies are to cover up your shameful defeat by the Ethiopian gallant forces. No matter you try a golden history has been written and 1/3 of the Eritrea territory was under the Ethiopian forces. If not for the mercy you got from PM Meles that could have been the end of Eritirea. Keep lieing you are a very low IQ blind supporters of HEGDEF with short memory and you have nothing to show on development rather than living in a dream world of stopping the mighty TPLF that transformed Ethiopia to be on the top economic growth globally. Tell me if you have built any city or infrastructure that has meaningful impact on Eritrea. Stop dreaming and focus on economic development! Then we can talk. By the way what happened to your Eritirea Airline? That was the only non Italian company you established but failed. Learn from Rouanda how to run an airline. Eritireans have the history of being led and managed by others and does not have leadership and managerial skill. Learn that from your neighbors in Tigray they will teach you.
shutup agame qomal sahsah hizbi tigrai resah hizbi

Post Reply