ከትግራይ ህዝብ በተለይም ከፈንቅል የተላለፈ አስቸኳይ የድረሱልን ጥሪ፦...ቄሮም፣ፋኖም፣ዘርማም፣ፈንቅል (የትግራይ ወጣት)
Posted: 22 May 2020, 00:33
ከትግራይ ህዝብ በተለይም ከፈንቅል የተላለፈ አስቸኳይ የድረሱልን ጥሪ፦
ቄሮም፣ፋኖም፣ዘርማም እንዲሁም መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በሙሉ ከ ፈንቅል ጎን ቆሞ የህዋትን የባንዳ አገዛዝን ከስሩ ፈንቅሎ ለመጣል በዉዴታ ሳይሆን በግዴታ መተባበር አለበት።ምክንያቱም እኛ ትግራውያን ሌላው የተነፈሰውን የሰላም አየር እኛም እንደወገኖቻችን መተንፈስ አምሮናል ብለዋል። ህዋትና የትግራይ ህዝብ በጣም ይለያያል።እነሱ በዘረፉት እኛ ጭቁን የትግራይ ህዝብ አንሸማቀቅም!!ይልቁንስ እጃቸዉን ይዘን ለፍርድ እናቀርባቸዋለን!!ብለዋል።
ቄሮም፣ፋኖም፣ዘርማም እንዲሁም መላው የኢትዮጵያ ህዝብ በሙሉ ከ ፈንቅል ጎን ቆሞ የህዋትን የባንዳ አገዛዝን ከስሩ ፈንቅሎ ለመጣል በዉዴታ ሳይሆን በግዴታ መተባበር አለበት።ምክንያቱም እኛ ትግራውያን ሌላው የተነፈሰውን የሰላም አየር እኛም እንደወገኖቻችን መተንፈስ አምሮናል ብለዋል። ህዋትና የትግራይ ህዝብ በጣም ይለያያል።እነሱ በዘረፉት እኛ ጭቁን የትግራይ ህዝብ አንሸማቀቅም!!ይልቁንስ እጃቸዉን ይዘን ለፍርድ እናቀርባቸዋለን!!ብለዋል።