Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Digital Weyane
Member+
Posts: 8489
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: PROUD ETHIOPIANS ARE SAYING IT IS BETTER TO BE WEYANE'S SERVANT THAN MEMBER OR LEADER OF MESHREFET'S BILGINA PARTY.

Post by Digital Weyane » 21 May 2020, 10:51

Deqi Adwa, Please STOP killing our Tigray youth. :evil: :evil: :evil:

በመቀሌ የአስቸኳይ አዋጁ ተላልፋችኃል በሚል የከተማው ፖሊስ ወድያው አንድ ሰው መግደሉና በሱ ስበቡ በተፈጠረ ግርግርም ሌሎች ሁለት ወጣቶች በከባድ ቆስለው ህክምና እየተደረገላቸው መኖሩ ይታወሳል ። ከቆሰሉት መካከል ሁለተኛው ትላንት ህይወቱ ያለፈ ሲሆን ሶስተኛው ወጣት ደግሞ ዛሬ ሌሊት ህይወቱ አልፏል ።

Post Reply