Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Member+
Posts: 8534
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Question: How Much Money Have We Weyane Raised so far for Coronavirus Prevention in Tigray?

Post by Digital Weyane » 06 Apr 2020, 16:28

When I asked the question during our weekly Digital Weyane meeting conducted over the phone, the answer I got was "lets wait until we secure some international humanitarian aid for Tigray." But such irresponsible response didn't sit well with me, because we shouldn't be expecting to fight the Coronavirus using humanitarian aid when we have many wealthy weyane elite.

How much money have we raised so far? That is the burning question! :roll: :roll:


Follower
Member
Posts: 2303
Joined: 16 Feb 2013, 01:19

Re: Question: How Much Money Have We Weyane Raised so far for Coronavirus Prevention in Tigray?

Post by Follower » 06 Apr 2020, 17:15

Please wait, video is loading...
ሓድሽ ኮሮና ስርናይ ረድኤት መጺኡ ኢሎም ስብሰባ ጸዊዕምና :lol: :lol:

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: Question: How Much Money Have We Weyane Raised so far for Coronavirus Prevention in Tigray?

Post by Zmeselo » 06 Apr 2020, 17:21

Tigray intellectuals, dubbed 'University Instructors,' often talk dumb schitt on live TV to end up shaking ተጋሩ with fear & then embarrassment.

First, it was the 'nuclear boy'. Now, the 'corona boy'. This clown claims the coronavirus pandemic is a 'blessing', to achieve the 'Tigray Republic' pipe-dream.


Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: Question: How Much Money Have We Weyane Raised so far for Coronavirus Prevention in Tigray?

Post by Zmeselo » 06 Apr 2020, 17:46

On a serious note:



(ዋዜማ ራዲዮ) - የኮሮና ቫይረስን ስርጭትና ጉዳት ለመገመት በመንግስት በተሰራ የአደጋ ዝግጁነት ቀመር በኢትዮጵያ 28 ሚሊየን ያህል ሰዎች በቫይረሱ ሊያዙ እንደሚችሉ ዋዜማ ያገኘችው ሰነድ ያመለክታል።

የጤና ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት በጋራ ባዘጋጁት በዚህ 22 ገፅ ሰነድ በከተሞች አካባቢ ያለው ማህበረሰብ ሙሉ በሙሉ ማለትም 23 ሚሊየን ያህሉ ለወረርሽኙ ተጋላጭ ነው።

50 በመቶ የገጠር ነዋሪ ማለትም 43 ሚሊየን ያህል ህዝብ ለወረርሽኙ የመጋለጥ አደጋ ያንዣበበበት ነው።

ይህ ጥናት የከፋ ሁኔታ ቢከሰት የሚለውን ታሳቢ አድርጎ የተዘጋጀ ሲሆን የተለያይዩ የመከላከያ መንገዶች ተግባራዊ ተደርገውና መንግስት ባለው አቅም ተረባርቦም ቢሆን 28 ሚሊየን የሚጠጋ ሰው በቫይረሱ ሊጠቃ ይችላል። ይህ ጥናት ባለፈው ሳምንት መጀመሪያ ላይ የተጠናቀረ ሲሆን የቀጣዮቹ ሶስት ወራትን የታማሚዎች ቁጥር በየወሩ ከፋፍሎ አስቀምጧል።

የመጀመሪያው ወር

194,104 ስዎች ሊታመሙ ይችላሉ ከነዚህ ውስጥ 9,700 ያህሉ ፅኑ (ICU) ታማሚዎች እንደሚሆኑ መረጃው ያሳያል። 6, 600 የሞት አደጋም ሊያጋጥም ይችላል። ሀገሪቱ ባላት ውሱን የላብራቶር ምርመራ አቅም 1, 242 የሞት አደጋዎችን ብቻ በምርመራ መለየት ሲቻል የቀሩት የሞት አደጋዎች ወደ ምርመራ ሳይደርሱ ምክንያታቸው ኮኖና መሆኑ ሳይረጋገጥ የሚከሰቱ ሊሆኑ ይችላሉ።

በሁለተኛው ወር

211,750 የቫይረሱ ተጠቂዎች እንደሚኖሩ ሲገመት 10,588 ያህሉ በፅኑ (ICU) ታማሚዎች ናቸው። 7,200 የሞት አደጋ ሊያጋጥም ይችላል። 1,355 የሞት አደጋዎች በላብራቶር በተደረገ ምርመራ የተረጋገጠ የኮሮና ቫይረስ ጋር የተያያዘ ሆኖ ይመዘገባል።

በሶስተኛው ወር

232,925 ህሙማን የሚኖሩ ሲሆን 11,646 ያህል ፅኑ (ICU) ታማሚዎች ይኖራሉ። 7, 900 ያህል የሞት አደጋ የሚኖር ሲሆን 1,491 በምርመራ የተረጋገጠ የሞት አደጋ እንደሚያጋጥም የጤና ሚኒስቴርና የኣኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ትንበያ ይናገራል።

ችግሩን ለመጋፈጥ ዘርፈ ብዙ እርምጃዎች እንደሚይስፈልጉ የተነተነው ሰነዱ ከፖለቲካ አመራር ጀምሮ በክልሎችና በፌደራል መንግስቱ እንዲሁም በተቋማት መካከል ከፍተኛ መናበብ እንደሚያስፈልግ አብራርቷል።

ቀዳሚው እርምጃ በሽታውን መከላከል ላይ ያተኮረ መሆን እንዳለበትና ይህን ተግባራዊ ለማድረግም ሳይንሳዊና ፈጣን እርምጃ የዜጎችን ህይወት እንደሚታደግ ይመክራል።

ከ14 ቢሊየን ብር በላይ የገንዘብ ወጪ ለዚህ የመከላከል ዘመቻ እንደሚያስፈልግም በሰነዱ ተብራርቷል። ትንበያው ይሆናልን ታሳቢ ያደረገ በመሆኑ ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን በመመልከት ሊከለስ እንደሚችል ሰነዱ ያሳስባል።አንዳንድ ሙያዊ መስፈርቶችንም እንዳልተገበረ ጥናቱ አምኗል። የሰነዱን ጨመቅ ከታች ይመልከቱ።

Last edited by Zmeselo on 06 Apr 2020, 19:19, edited 1 time in total.

Digital Weyane
Member+
Posts: 8534
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: Question: How Much Money Have We Weyane Raised so far for Coronavirus Prevention in Tigray?

Post by Digital Weyane » 06 Apr 2020, 18:26

ባዓል መድሕንዋ ትግራይ ብትግራያ ኩላ ብኮሮና ክትለሓስ ኡያ ኡላበሉና ኢድናን እግርናን አጣሚርና ክንቅመጥ ታሪኻዊ ስሕተት ንፍፅም ዘለና ሆይኑ ይስመዓኒ። :roll: :roll:



kebena05
Member
Posts: 2313
Joined: 10 Nov 2019, 14:58

Re: Question: How Much Money Have We Weyane Raised so far for Coronavirus Prevention in Tigray?

Post by kebena05 » 06 Apr 2020, 19:17

Digital Weyane wrote:
06 Apr 2020, 19:13
አታዮ how much?? :roll: :roll:
Wisheeye aka Present Qomal, one of your DW member has raised his donation from 25 cent to 50 cent :lol:
Round of applaud please

Digital Weyane
Member+
Posts: 8534
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: Question: How Much Money Have We Weyane Raised so far for Coronavirus Prevention in Tigray?

Post by Digital Weyane » 06 Apr 2020, 20:17

ኡዙይ ናይና አው ጥራሕ ማዓንኮርካ በራዕራዕ ዘዋፅአና አይኾነይ። ሓንቲ ቕርሺ ትአክል ክንስብስብ ዘይከአልና ወያኔ በቶም $3.5 million ገንዘብ ልሰብሰቡ ጎረቤትና ኤርትራውያን ክንዛረብ ምውዓል ላይ ዓርሰ ምትሓት ስሜት ምልክት ኡዩ። :roll: :roll:


Digital Weyane
Member+
Posts: 8534
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: Question: How Much Money Have We Weyane Raised so far for Coronavirus Prevention in Tigray?

Post by Digital Weyane » 06 Apr 2020, 21:18

ትግራይ ዓደይ አይትንብዕለየ፣ አሃይ ላልመየ
ደመና ሆይነ ክመፀኪየ ማይ ከዝንበልኪየ



Temt
Member+
Posts: 5279
Joined: 04 Jun 2013, 22:23

Re: Question: How Much Money Have We Weyane Raised so far for Coronavirus Prevention in Tigray?

Post by Temt » 06 Apr 2020, 21:28

Digital Weyane wrote:
06 Apr 2020, 21:13
How much? ሃው ማቺ? :roll: :roll:
"ሃው ማቺ" ዲኻ ልበልካ፧ ጮክ እስትበል የሰማዕኩኻይ፧
"ዮዎኒ፡ ሃው ማቺ እጀ ልበልኩ"።
ዋይ ዋይ ኣታዮ የሰማዕካይ ዲኻ፧ ውይ! ውይ! ኣይ ኩላቶም ዓዳትና ላውቲ ላይ ዓዲ ግራት ስብሰባ፡ ክ፯ ሽሕ ልግመት ህዝቢ፡ ዓሰርተይ ሓደይ ብር መዋጮ ከምተገንየ፡ ጎይታይ ጻድቃን ጸውዮምና! እማነይ ኢለ ሕጉሳት ኢና። "ብጣዕሚ"!
"ብጣዕሚ"! ካብ "በጣም" ትብል ቃል ልሰረቕናያ ላይ ኣምሓሩ ቃል እያ። ኣዮኻ ናይና!
:lol: :lol: :lol:

Digital Weyane
Member+
Posts: 8534
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: Question: How Much Money Have We Weyane Raised so far for Coronavirus Prevention in Tigray?

Post by Digital Weyane » 06 Apr 2020, 22:48

አንቱም ዲጂታል ወያኔ ደቅኖይ ደቂ መረበተይ፣ ኡስቲ ዓርሳትኩምን ኪስኩምን ፈትሹና ቕርሺ ለለዎ ልኡናት ሃገርና ትግራይ የወፍይ። ሎሚ ዘየወፈየ፣ ብደዉ ሀም ዝሃረሰ! :evil: :evil:

Post Reply