Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰበር ዜና፣ የህወሓት አፈና አሁንም ቀጥሏል!

Post by Hameddibewoyane » 30 Mar 2020, 13:23

በአስቸኳይ አዋጁ ሰበብ በማድረግ ብዙ የራያ ልጆች እያተሰሩ ነው። በቀን 20/07/2012 ዓም የጡሙጋ ነዋሪው ወጣት በላይ ዳኘው በህወሓት ታፍኖ ታሰረዋል።በራያ ወጣቶች እየደረሰ ያለው ግፍ ይቁም! ፍትህ ለወጣት በላይ ዳኘው!!

Halafi Mengedi
Senior Member+
Posts: 45796
Joined: 30 May 2010, 23:04

Re: ሰበር ዜና፣ የህወሓት አፈና አሁንም ቀጥሏል!

Post by Halafi Mengedi » 30 Mar 2020, 13:46

Hammeddefenowoyane still shooting his missiles???




Post Reply