-
- Member
- Posts: 2273
- Joined: 14 Nov 2018, 07:26
BREAKING NEWS ኮሮና በኢትዮጵያ ወደቀ በካሜሮናዊዉ Prof..
የዋሁ ኢትዮጵያዊ መናፍቅ የአፍሪካ ጠንቋዮች እየመጡ ያጃጅሉታል!!! እነዚህ ደደብ ነብይ ነኝ የሚሉ ሰዎች በህልምና በራዕይ ሹክ እያለ ራሳቸው ስተው ሌላውን እንዲያስቱ የሚያደርገውን ውሸታም መንፈስ (Earth bounding negative spirit) ከነሱ ላይ በቴራፒ (Spirit Release therapy ) አስወግዶ እነሱራፌልና ዳንሳ እየጠነቆሉ ህዝብን እያታለሉ ከሚኖሩ ወጥተው ሀገሪቱን ሰላም ሰጥተው በጉልበታቸውና በጭንቅላታቸው ሰርተው እንዲኖሩ ማድረግ ነው