Page 189 of 239

Re: Coronavirus International updates

Posted: 15 Sep 2020, 04:08
by MINILIK SALSAWI



Re: Coronavirus International updates

Posted: 15 Sep 2020, 04:44
by MINILIK SALSAWI

Re: Coronavirus International updates

Posted: 15 Sep 2020, 05:31
by MINILIK SALSAWI

Re: Coronavirus International updates

Posted: 15 Sep 2020, 06:40
by MINILIK SALSAWI

Re: Coronavirus International updates

Posted: 15 Sep 2020, 09:47
by MINILIK SALSAWI

Re: Coronavirus International updates

Posted: 15 Sep 2020, 10:40
by MINILIK SALSAWI

Re: Coronavirus International updates

Posted: 15 Sep 2020, 11:07
by MINILIK SALSAWI
WHO praises AstraZeneca COVID-19 vaccine trial pause

http://reut.rs/3c8sWAI


Re: Coronavirus International updates

Posted: 15 Sep 2020, 11:30
by MINILIK SALSAWI
Germany won't take risky short-cuts on COVID-19 vaccines - minister

http://reut.rs/33uO8g7



New COVID-19 wave must be prevented to support German economy: stats office

http://reut.rs/2GZjvI9


Re: Coronavirus International updates

Posted: 15 Sep 2020, 12:11
by MINILIK SALSAWI
በኮቪድ ተይዘዋል የተባሉ የተመረመሩ የኢትዮጵያ አምባሳደሮች ቁጥር አልታወቀም ተባለ ።

ቁጥሩን ባላውቀውም 21 ግን እንዳልሆኑ እርግጠኛ ነኝ - አምባሳደሮች ስልጠና ላይ ተሳታፊ ከነበሩ አንድ ሰው


Read More - https://mereja.com/amharic/v2/349300


Re: Coronavirus International updates

Posted: 15 Sep 2020, 14:28
by MINILIK SALSAWI





Re: Coronavirus International updates

Posted: 16 Sep 2020, 04:15
by MINILIK SALSAWI

Re: Coronavirus International updates

Posted: 16 Sep 2020, 04:43
by MINILIK SALSAWI

Re: Coronavirus International updates

Posted: 16 Sep 2020, 05:00
by MINILIK SALSAWI
ETHIOPIA : የኮሮና ቫይረስ ቁጥራዊ መረጃዎች

አፋር ክልል ፦
በቫይረሱ የተያዙ - 1,408
ያገገሙ - 232

አማራ ክልል ፦
በቫይረሱ የተያዙ - 3,338
ህይወታቸው ያለፈ - 33
ያገገሙ - 2,104

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ፦
በቫይረሱ የተያዙ - 1122
ያገገሙ - 382

ሐረሪ ክልል ፦
በቫይረሱ የተያዙ - 1,476
ህይወታቸው ያለፈ - 27
ያገገሙ - 596

ኦሮሚያ ክልል ፦
በቫይረሱ የተያዙ - 9,204
ህይወታቸው ያለፈ - 61
ያገገሙ - 4,138

ደ/ብ/ብ/ህ/ክልል ፦
በቫይረሱ የተያዙ - 2,146
ህይወታቸው ያለፈ - 16
ያገገሙ - 1,489

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፦
በቫይረሱ የተያዙ - 36,217
ህይወታቸው ያለፈ ድምር - አልተገለፀም
ያገገሙ ሰዎች ድምር - አልተገለፀም

ትግራይ ክልል፦
በቫይረሱ የተያዙ - 5,267
ህይወታቸው ያለፈ - 27
ያገገሙ - 4,107

ሱማሌ ክልል ፦
በቫይረሱ የተያዙ - 1,372
ህይወታቸው ያለፈ - 26
ያገገሙ - 873

ሲዳማ ክልል ፦
በቫይረሱ የተያዙ - 1,843
ህይወታቸው ያለፈ - 22
ያገገሙ - 1,406

ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፦
በቫይረሱ የተያዙ - 1,222
ህይወታቸው ያለፈ - 21
ያገገሙ - 959

Re: Coronavirus International updates

Posted: 16 Sep 2020, 07:18
by MINILIK SALSAWI

Re: Coronavirus International updates

Posted: 16 Sep 2020, 13:28
by MINILIK SALSAWI
በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ 1 ሺህ 311 የጤና ባለሙያዎች ቫይረሱ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር ማስታወቁን ኢዜአ ዘግቧል።

በነገው ዕለት የሚከበረውን ዓለም አቀፍ የሕሙማን ደህንነት ቀንን አስመልክቶ ዛሬ ጤና ሚኒስቴር መግለጫ ሰጥቷል።

መግለጫውን የሰጡት የሚኒስቴሩ የሕክምና አገልግሎት ዳይሬክተር አቶ ያዕቆብ ሰማን ተከታዩን ብለዋል ፦

- ኮሮና ቫይረስን በመከላከል ሥራ ግንባር ቀደም የሆኑ የሕክምና ባለሙያዎች ላይ መጠነ ሰፊ ችግር አስከትሏል።

- 1 ሺህ 311 የሚሆኑ የጤና ባለሙያዎች በቫይረሱ ሲያዙ፤ 700 የሚሆኑት ደግሞ አገግመው ወጥተዋል፤ ቀሪዎቹ በህክምና ተቋማት ይገኛሉ።

- ሁለት የሕክምና ባለሙያዎችም ለሞት ተዳርገዋል።

- ነገ ለሁለተኛ ጊዜ በአገሪቱ የሚከበረው የሕሙማን ቀን ቫይረሱ የተገኘባቸው ወገኖቻቸውን ሌት ተቀን እያገለገሉ ላሉ ባለሙያዎችና አጋሮቻቸው ክብርና ምስጋናን በመስጠት ይከበራል።

Re: Coronavirus International updates

Posted: 16 Sep 2020, 13:39
by MINILIK SALSAWI



Re: Coronavirus International updates

Posted: 17 Sep 2020, 01:07
by MINILIK SALSAWI

Re: Coronavirus International updates

Posted: 17 Sep 2020, 08:17
by MINILIK SALSAWI

Re: Coronavirus International updates

Posted: 17 Sep 2020, 08:34
by MINILIK SALSAWI

Re: Coronavirus International updates

Posted: 17 Sep 2020, 08:47
by MINILIK SALSAWI