-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: Coronavirus International updates
Exclusive: Suspected North Korean hackers targeted COVID vaccine maker AstraZeneca - sources
http://reut.rs/3mfiv2e
http://reut.rs/3mfiv2e
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: Coronavirus International updates
ብሪታንያ ፋይዘር የተሰኘው የኮሮና ቫይረስ ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቀደች
ብሪታንያ ፋይዘር እና ባዮንቴክ የተሰኙ የኮሮና ቫይረስ ክትባቶች ጥቅም ላይ እንዲውሉ ፍቃድ ሰጠች፡፡
ብሪታንያ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቃድ ስትሰጥ ከምዕራባውያን ሀገራት መካከል የመጀመሪያዋ ያደርጋታል ነው የተባለው፡፡
ይህ ክትባት 95 በመቶ ፈዋሽነቱን የተረጋገጠ መሆኑ የብሪታንያ የበሽታ ተቆጣጣሪዎች ገልጸዋል፡፡
ክትባቱ በቀጣዩ ሳምንት ለብሪታኒያውያን ይሰጣልም ነው የተባለው፡፡
የብሪታያ መንግስት 20 ሚሊየን ሰዎችን መከተብ የሚችል 40 ሚሊየን መጠን ያለው ክትባት ማዘዙ የተሰማ ሲሆን 10 ሚሊየን ያህሉን በቀናት ውስጥ እንደሚረከብ ይጠበቃል፡፡
አብዛኛውን ጊዜ አንድ ክትባት ከሐሳብ ጀምሮ ወደ ተግባር እስከሚገባ ዓመታት የሚወስድ ሲሆን አሁን ይፋ የሆነው ክትባት በ10 ወራት ውስጥ በመጠናቀቁ ታሪካዊ ነው ተብሎለታል፡፡
ክትባቱን በመጀመሪያ ዙር የጤና ባለሙያዎችና ዕድሜያቸው ከ80 ዓመት በላይ የሆናቸው የሚወስዱ ሲሆን በሁለተኛው ዙር ዕድሜያቸው ከ50 ዓመት በላይ የሆናቸው እና የጤና እክል ላለባቸው ወጣቶች ይሰጣል ተብሏል፡፡
እንዲሁም በቅርቡ የሞደርናና ሌሎች የኮሮና ቫይረስ ክትባቶችም ፍቃድ ሊያገኙ እንደሚችሉ ተሰምቷል፡፡
ምንጭ፦ ቢቢሲ
ብሪታንያ ፋይዘር እና ባዮንቴክ የተሰኙ የኮሮና ቫይረስ ክትባቶች ጥቅም ላይ እንዲውሉ ፍቃድ ሰጠች፡፡
ብሪታንያ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ጥቅም ላይ እንዲውል ፈቃድ ስትሰጥ ከምዕራባውያን ሀገራት መካከል የመጀመሪያዋ ያደርጋታል ነው የተባለው፡፡
ይህ ክትባት 95 በመቶ ፈዋሽነቱን የተረጋገጠ መሆኑ የብሪታንያ የበሽታ ተቆጣጣሪዎች ገልጸዋል፡፡
ክትባቱ በቀጣዩ ሳምንት ለብሪታኒያውያን ይሰጣልም ነው የተባለው፡፡
የብሪታያ መንግስት 20 ሚሊየን ሰዎችን መከተብ የሚችል 40 ሚሊየን መጠን ያለው ክትባት ማዘዙ የተሰማ ሲሆን 10 ሚሊየን ያህሉን በቀናት ውስጥ እንደሚረከብ ይጠበቃል፡፡
አብዛኛውን ጊዜ አንድ ክትባት ከሐሳብ ጀምሮ ወደ ተግባር እስከሚገባ ዓመታት የሚወስድ ሲሆን አሁን ይፋ የሆነው ክትባት በ10 ወራት ውስጥ በመጠናቀቁ ታሪካዊ ነው ተብሎለታል፡፡
ክትባቱን በመጀመሪያ ዙር የጤና ባለሙያዎችና ዕድሜያቸው ከ80 ዓመት በላይ የሆናቸው የሚወስዱ ሲሆን በሁለተኛው ዙር ዕድሜያቸው ከ50 ዓመት በላይ የሆናቸው እና የጤና እክል ላለባቸው ወጣቶች ይሰጣል ተብሏል፡፡
እንዲሁም በቅርቡ የሞደርናና ሌሎች የኮሮና ቫይረስ ክትባቶችም ፍቃድ ሊያገኙ እንደሚችሉ ተሰምቷል፡፡
ምንጭ፦ ቢቢሲ
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02
Re: Coronavirus International updates
CoViD19-ΛFЯICΛ: OpenData Made In Africa
Confirmed: 2 200 218 (+ 15271)
Actives: 277 918 (+ 2729)
Deaths: 52 533 (+ 285)
Recoveries: 1 868 217 (+ 12257)
Update: Dec 3, 2020
http://covid-19-africa.sen.ovh
Confirmed: 2 200 218 (+ 15271)
Actives: 277 918 (+ 2729)
Deaths: 52 533 (+ 285)
Recoveries: 1 868 217 (+ 12257)
Update: Dec 3, 2020
http://covid-19-africa.sen.ovh
-
- Member+
- Posts: 9499
- Joined: 24 Aug 2012, 12:02