Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው፣ 40 ሺ ወያላ ካድሬ መለስም ነበው

Post by Horus » 24 Mar 2020, 00:05

ይህ አስገራሚ ሰው በ14 ወራት ውስጥ 30 መጻህፍት አንብቦ 2 መጻህፍት ጽፎ ወጣ !! ያገሬ ወጣት አንድ እውነተኛ መሪ፣ ልሂቅ፣ ኤክስፐርት፣ አንስተማሪ እነሆ !! በዚህ በያዝነው ዘመን አንድ ትልቅ ፍልስፍና፣ ቲኦሪ እያደገ ነው። እሱም ጸረ ተሰባሪነት ይባላ ። እነዚህ ጸረ ተሰባሪ ሰዎች እጅግ ጥቂት ሲሆኑ እነሱም በአደጋና ቀውስ የሚያድጉ ይባላሉ። ቀውስና አደጋ የቀሩትን ሲሰብር እነዚህን ግን እንደ ምግብ እና ጸጋ ያበለጽጋቸዋል ፣ ይመነድጋቸዋል ። ኤርሚያ ማለት ያ ነው !!!

5፤23 ደቂቃ ላይ ተከተሉት

Last edited by Horus on 24 Mar 2020, 01:26, edited 3 times in total.


Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው

Post by Horus » 24 Mar 2020, 01:11

ልክ እንደ መንግስቱ፣ ልክ እንደ ዎያኔው መለስ፣ አቢይም ስለ 40 ሺ ሹክሻክ ካድሬዎቹ፣ ክራይ ሰብሳቢ ስራ ፈላጊዎችን ነው ሚነግረን ። በሁለት አመት ወስጥ አንድ ዎያኔ ያልሆነ ትልቅ ምሁር ኢትዮጵያ እንዲገባ አልሆነም። ጉዱ ገና ይታያል ያቢይ ፖፑሊዝም !!!



tlel
Member
Posts: 1559
Joined: 28 Dec 2019, 14:24

Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው

Post by tlel » 24 Mar 2020, 14:03

Horus wrote:
24 Mar 2020, 01:11
ልክ እንደ መንግስቱ፣ ልክ እንደ ዎያኔው መለስ፣ አቢይም ስለ 40 ሺ ሹክሻክ ካድሬዎቹ፣ ክራይ ሰብሳቢ ስራ ፈላጊዎችን ነው ሚነግረን ። በሁለት አመት ወስጥ አንድ ዎያኔ ያልሆነ ትልቅ ምሁር ኢትዮጵያ እንዲገባ አልሆነም። ጉዱ ገና ይታያል ያቢይ ፖፑሊዝም !!!

This guys was doing shua shua with Weyane, and there was video, but he keeps lying. Now he wants the PP attention. :mrgreen: He talked about how Dr aby applogized in public. Shouldn't this camelion also applogize for sleeping with Weyane? He is perfect with words to sway the leaders. It is true what Dr Aby said, the so called educated Ethiopians that gave up Ethiopia since Ehapa till today, and we have the so called educated OLF "ethnicologists"

DefendTheTruth
Member+
Posts: 9763
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው፣ 40 ሺ ወያላ ካድሬ መለስም

Post by DefendTheTruth » 24 Mar 2020, 15:42

When Prof. Merera Gudina used the same wording to describe the current political situation in the country, he was readily labelled as an ethnic demagogue, who spouses a bad will for the country.

Now a certain Negade is using the same words and he is readily said a foresighted and brilliant hero. People of double standard have no shame!

Definitely they can't decide on the future of the country, the country must produce more level-headed personalities, who are guided by a logic instead of sheer hate.

Horus
Senior Member+
Posts: 30668
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው፣ 40 ሺ ወያላ ካድሬ መለስም

Post by Horus » 24 Mar 2020, 15:52

Defend,

ኢርሚያ አመልጋ ልሂቅ የተባለው ኢትዮጵያ መስቀለኛ መንገድ ላይ ነች ስላለ አይደለም ። ይህን ብዙ ብዙ ሰዎች ብለውታል። ኤርሚያን ብሪሊየንት የሚያስብለው ብሪሊየንት የቢዝነስ ልሂቅ እና ፍላስፋ ስለሆነ ነው። ኬር !

opmerc
Member
Posts: 457
Joined: 02 Jun 2019, 13:56

Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው፣ 40 ሺ ወያላ ካድሬ መለስም

Post by opmerc » 24 Mar 2020, 16:59

There is no brilliance to be found from a conman who was caught more than once being a conman.

Pardons don't make him innocent either, just the beneficiary of political circumstance..

simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ኢትዮጵያ በመስቀለኛ መንገድ ላይ፤ አዲስ መጽሃፍ በኤርሚያስ አመልጋ ! አቢይ አሁንም በሺ የሚቆጠሩት ግዙፍ ባለም የተበተኑ ልሂቃን መሳብ ያልቻለ መሪ ነው፣ 40 ሺ ወያላ ካድሬ መለስም

Post by simbe11 » 24 Mar 2020, 17:10

How normal is someone calling a thief, even according to TPLF definition, and lucky to be pardoned by Abiy a brilliant business minded person?
Unless, that someone, had a chance to [deleted] the brilliant business minded person rear end!!!!!

Post Reply