በግሉ ስህተት መስሎ የተሰማውን የአፍ ወለምታ ሰዎችን ላለማስቀየም ሲል ትእቢትና እብሪት ሳይሰማው እራሱን ዝቅ አድርጎ ይቅርታ የጠየቀ የመጀመርያውና ብቸኛው የኢ/ያ መሪ ዶ/ር አብይ አህመድ። 24 ሰዓታት በውሸት አገር ሙሉ ያደነቆረ ስዩም ውሸቱና በ1997 ዓ/ም ድምፃችን ይከበር ብለው አደባባይ ላይ የወጡ የአዲስ አበባ ወጣቶች ግንባር ግንባራቸው በጥይት ፈንክቶ ጨቅላ እድሚያቸው የቀጨ መለስ ሽንታሙ ይቅርታ ሊጠይቁ ይቅርና ይቅርታ እንዲጠየቁ ብዙ ለፍተዋል በድርጊታቸው ደግሞ ተንቀባርረዋል።
-
- Senior Member
- Posts: 11112
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: ክብር ለይቅር ባዩ ዶ/ር አብይ!!!
ችግሩ እንዴ ሶላት ወይም ጾለት እየደጋገሙ አምስት ጊዜ ይቀርታ መጠየቅ አይደለም - ምን የተለየ ከግፍ የነፃ በጎ ሥራ ተሰራ ነው። እኔ መለሰም ሆነ ዐብይ ከዝንጀሮ ቆንጆ ማን ምንን ይመርጣል ነው። እንዴ እኔ ውሸታም ሰው በጣም አስፀያፊ ነው። ደግሞስ የደረሰውን ብሄራዊ ጥፋት ስናወዳድር በአጭር ጊዜ ውስጥ በዐብይ ዘምን የተከሰተው ሚዛን ይደፋል። ዝም ብሎ ሰውን በቁሙ ወይም በወሬው ብዛት መገመት ትክክል አይደለም።