መነሻው ከትግራይ የሆነ 9 አሸባሪ ቡድን በእምጅባራ ከተማ (አማራ ክልል) በቁጥጥር ስር ዋል!!
በእንጅባራ ከተማ 3 ትግሬ 3 ቅማንት 3 ተባባሪ የከተማዋ ነዋሪወች ለከፍተኛ ውድመትና ሽብር ሲዘጋጁ እጅ ከፍንጅ ተይዘዋል። እነዚህ ሰወች በአማራ ምድር ውስጥ ሰላም እንዳይኖር የየእለት አጀንዳ ፈጻሚወች የሆኑና በቅማንት ከሚሴና አጣየ ልክ በአዊ ዞን ከአገው ሸንጎ ጋር በመሆን ከፍተኛ ውድመት ሊያስከትሉ ሲሉ በፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነሩ ጥረት መያዛቸውን ለማወቅ ተችሏል። በአካባቢው ያላችሁ አማራወች አካባቢያችሁን ጥብቅ ክትትል እንድታደርጉ ይሁን! ለማንም የፖለቲካ አጀንዳ የአማራ ደም መፍሰስ የለበትምና አካባቢያችን በሙሉ ነቅተን እንጠብቅ፡፡
-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
Re: መነሻው ከትግራይ የሆነ 9 አሸባሪ ቡድን በእምጅባራ ከተማ (አማራ ክልል) በቁጥጥር ስር ዋል!!
አሰልጥነው የላኩት አሸባሪ ቡዳናቸው ጥቃት ከማደርሰኡ በፊት በአማራ ህዝብና በፀጥታ ሃይሉ በቁጥጥር ስር የዋለባቸው ትግሬዎች እያለቃቀሱ ነው!!
Please wait, video is loading...