Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰበር ዜና፣ ብልጽግና በትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን መክፈቱን አስታወቀ!

Post by Hameddibewoyane » 17 Mar 2020, 04:44



(ኢ.ፕ.ድ)

የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን በመቀለ ከተማ መክፈቱን አስታወቀ።

የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አወሉ አብዲ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት፤ ብልጽግና ፓርቲ አገራዊ ፓርቲ እንደመሆኑ መጠን በሁሉም ክልሎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን ከፍቶ እንደሚንቀሳቀስ ቃል በገባው መሰረትየትግራይ ክልል ቅርንጫፉን በመቀለ ከተማ ከፍቷል።

የትግራይ ክልል የለውጡ አንድ አካል በመሆኑ የትግራይን ህዝብ በለውጡ ተጠቃሚ በማድረግና የብልጽግናው ጉዞ አጋር እንዲሆን ፓርቲው በቅርቡ ጽህፈት ቤቱን ይከፍታል ብሎ ቃል በገባው መሰረት ይሄንኑ ቃሉን መፈጸሙን ነው አቶ አወሉ ያስታወቁት።

የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ጽህፈት ቤት ሃላፊ ሆነው የተመደቡት አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤል በዚሁ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት፤ ቀደም ባሉት ጊዚያት ለትግራይ ህዝብ ተጠቃሚነት ሲታገሉ ቆይተዋል፤ አሁን ደግሞ አገራዊ ለውጡን ተከትሎ የመጣውን ብልጽግና ፓርቲ በመቀላቀል የትግራይ ህዝብን ወደ ብልጽግና ለማድረስ ይሰራሉ።

ብልጽግና ፓርቲ ለውጥ የወለደው አገራዊ ፓርቲ ነው ያሉት አቶ ነብዩ፤ አገራዊ ለውጡን አገራዊ ከማድረግ አንጻር ፓርቲው በትግራይ ክልል ጽህፈት ቤት መክፈቱ ተገቢና ህዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያግዝ መሆኑን አብራርተዋል።

እንደ አቶ ነብዩ ገለጻ፤ ለውጡ መደመርን ይዞ የመጣና ይህ የመደመር እሳቤ ደግሞ ለኢትዮጵያ አንድነት ትልቅ መስዋዕትነት ለከፈለው የትግራይ ህዝብ ብልጽግና ትልቅ እድል ነው።

ህዝቡ ለውጡን ይፈልጋል፤ በምንቀሳቀስበት ወቅትም ከጎናችን እነደሚሆን እናምናለን ያሉት አቶ ነብዩ፤ አላማቸውም ምርጫውን ማሸነፍና ህዝቡን የለውጡ ተጠቃሚ ማድረግ እንደሆነ አስታውቀዋል።

ብልጽግና በሁሉም ወረዳዎችና ዞኖች ቢሮዎችን በቅርቡ እንደሚከፍትና አደረጃጃቱን እነደሚያሰፋ የገለጹት አቶ ነብዩ፤ ተመሳሳይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤትም በአዲስ አበባ ይኖረዋል ብለዋል።

በወንድወሰን ሽመልስ
ፎቶ ዳኜ አበራ

- አዲስ ዘመን ቀደም ሲል "ብልጽግና ፓርቲ በትግራይ ሁሉም ወረዳዎች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት እንደሚከፍት አስታወቀ" የሚል ዜና መስራቱም ይታወሳል፤ የዚህን ዜና ሊንክ ከስር ያገኙታል

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሰበር ዜና፣ ብልጽግና በትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን መክፈቱን አስታወቀ!

Post by Hameddibewoyane » 17 Mar 2020, 04:47



(ኢ.ፕ.ድ)
የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን በመቀለ ከተማ መክፈቱን አስታወቀ።

የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አወሉ አብዲ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት፤ ብልጽግና ፓርቲ አገራዊ ፓርቲ እንደመሆኑ መጠን በሁሉም ክልሎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን ከፍቶ እንደሚንቀሳቀስ ቃል በገባው መሰረትየትግራይ ክልል ቅርንጫፉን በመቀለ ከተማ ከፍቷል።

የትግራይ ክልል የለውጡ አንድ አካል በመሆኑ የትግራይን ህዝብ በለውጡ ተጠቃሚ በማድረግና የብልጽግናው ጉዞ አጋር እንዲሆን ፓርቲው በቅርቡ ጽህፈት ቤቱን ይከፍታል ብሎ ቃል በገባው መሰረት ይሄንኑ ቃሉን መፈጸሙን ነው አቶ አወሉ ያስታወቁት።

የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ጽህፈት ቤት ሃላፊ ሆነው የተመደቡት አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤል በዚሁ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት፤ ቀደም ባሉት ጊዚያት ለትግራይ ህዝብ ተጠቃሚነት ሲታገሉ ቆይተዋል፤ አሁን ደግሞ አገራዊ ለውጡን ተከትሎ የመጣውን ብልጽግና ፓርቲ በመቀላቀል የትግራይ ህዝብን ወደ ብልጽግና ለማድረስ ይሰራሉ።

ብልጽግና ፓርቲ ለውጥ የወለደው አገራዊ ፓርቲ ነው ያሉት አቶ ነብዩ፤ አገራዊ ለውጡን አገራዊ ከማድረግ አንጻር ፓርቲው በትግራይ ክልል ጽህፈት ቤት መክፈቱ ተገቢና ህዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያግዝ መሆኑን አብራርተዋል።

እንደ አቶ ነብዩ ገለጻ፤ ለውጡ መደመርን ይዞ የመጣና ይህ የመደመር እሳቤ ደግሞ ለኢትዮጵያ አንድነት ትልቅ መስዋዕትነት ለከፈለው የትግራይ ህዝብ ብልጽግና ትልቅ እድል ነው።

ህዝቡ ለውጡን ይፈልጋል፤ በምንቀሳቀስበት ወቅትም ከጎናችን እነደሚሆን እናምናለን ያሉት አቶ ነብዩ፤ አላማቸውም ምርጫውን ማሸነፍና ህዝቡን የለውጡ ተጠቃሚ ማድረግ እንደሆነ አስታውቀዋል።

ብልጽግና በሁሉም ወረዳዎችና ዞኖች ቢሮዎችን በቅርቡ እንደሚከፍትና አደረጃጃቱን እነደሚያሰፋ የገለጹት አቶ ነብዩ፤ ተመሳሳይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤትም በአዲስ አበባ ይኖረዋል ብለዋል።

በወንድወሰን ሽመልስ
ፎቶ ዳኜ አበራ

- አዲስ ዘመን ቀደም ሲል "ብልጽግና ፓርቲ በትግራይ ሁሉም ወረዳዎች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት እንደሚከፍት አስታወቀ" የሚል ዜና መስራቱም ይታወሳል፤ የዚህን ዜና ሊንክ ከስር ያገኙታል

Wedi
Member+
Posts: 7959
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ሰበር ዜና፣ ብልጽግና በትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን መክፈቱን አስታወቀ!

Post by Wedi » 17 Mar 2020, 04:51

:lol: :lol: :lol:
Last edited by Wedi on 17 Mar 2020, 05:35, edited 1 time in total.

Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ዜና፣ ብልጽግና በትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን መክፈቱን አስታወቀ!

Post by Ejersa » 17 Mar 2020, 05:27

Hameddibewoyane wrote:
17 Mar 2020, 04:44


(ኢ.ፕ.ድ)

የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን በመቀለ ከተማ መክፈቱን አስታወቀ።

የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አወሉ አብዲ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት፤ ብልጽግና ፓርቲ አገራዊ ፓርቲ እንደመሆኑ መጠን በሁሉም ክልሎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን ከፍቶ እንደሚንቀሳቀስ ቃል በገባው መሰረትየትግራይ ክልል ቅርንጫፉን በመቀለ ከተማ ከፍቷል።

የትግራይ ክልል የለውጡ አንድ አካል በመሆኑ የትግራይን ህዝብ በለውጡ ተጠቃሚ በማድረግና የብልጽግናው ጉዞ አጋር እንዲሆን ፓርቲው በቅርቡ ጽህፈት ቤቱን ይከፍታል ብሎ ቃል በገባው መሰረት ይሄንኑ ቃሉን መፈጸሙን ነው አቶ አወሉ ያስታወቁት።

የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ጽህፈት ቤት ሃላፊ ሆነው የተመደቡት አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤል በዚሁ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት፤ ቀደም ባሉት ጊዚያት ለትግራይ ህዝብ ተጠቃሚነት ሲታገሉ ቆይተዋል፤ አሁን ደግሞ አገራዊ ለውጡን ተከትሎ የመጣውን ብልጽግና ፓርቲ በመቀላቀል የትግራይ ህዝብን ወደ ብልጽግና ለማድረስ ይሰራሉ።

ብልጽግና ፓርቲ ለውጥ የወለደው አገራዊ ፓርቲ ነው ያሉት አቶ ነብዩ፤ አገራዊ ለውጡን አገራዊ ከማድረግ አንጻር ፓርቲው በትግራይ ክልል ጽህፈት ቤት መክፈቱ ተገቢና ህዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያግዝ መሆኑን አብራርተዋል።

እንደ አቶ ነብዩ ገለጻ፤ ለውጡ መደመርን ይዞ የመጣና ይህ የመደመር እሳቤ ደግሞ ለኢትዮጵያ አንድነት ትልቅ መስዋዕትነት ለከፈለው የትግራይ ህዝብ ብልጽግና ትልቅ እድል ነው።

ህዝቡ ለውጡን ይፈልጋል፤ በምንቀሳቀስበት ወቅትም ከጎናችን እነደሚሆን እናምናለን ያሉት አቶ ነብዩ፤ አላማቸውም ምርጫውን ማሸነፍና ህዝቡን የለውጡ ተጠቃሚ ማድረግ እንደሆነ አስታውቀዋል።

ብልጽግና በሁሉም ወረዳዎችና ዞኖች ቢሮዎችን በቅርቡ እንደሚከፍትና አደረጃጃቱን እነደሚያሰፋ የገለጹት አቶ ነብዩ፤ ተመሳሳይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤትም በአዲስ አበባ ይኖረዋል ብለዋል።

በወንድወሰን ሽመልስ
ፎቶ ዳኜ አበራ

- አዲስ ዘመን ቀደም ሲል "ብልጽግና ፓርቲ በትግራይ ሁሉም ወረዳዎች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት እንደሚከፍት አስታወቀ" የሚል ዜና መስራቱም ይታወሳል፤ የዚህን ዜና ሊንክ ከስር ያገኙታል



Wedi
Member+
Posts: 7959
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ሰበር ዜና፣ ብልጽግና በትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን መክፈቱን አስታወቀ!

Post by Wedi » 17 Mar 2020, 07:51

ብልጽግና ጨንፈር ትግራይ!! :lol: :lol: :lol:


pushkin
Member+
Posts: 9527
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ዜና፣ ብልጽግና በትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን መክፈቱን አስታወቀ!

Post by pushkin » 17 Mar 2020, 12:08

Please wait, video is loading...





Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ዜና፣ ብልጽግና በትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን መክፈቱን አስታወቀ!

Post by Ejersa » 17 Mar 2020, 15:11

Tigres ain't scared of Coronavirus yet. But news such as "ብልጽግና በትግራይ ቅርንጫፉ ከፈተ" scares them to death. It's only a matter of days before 'ብልጽግና' spreads like COVID-19 in Tigray :lol: :lol: :lol: :lol:
Hameddibewoyane wrote:
17 Mar 2020, 04:44


(ኢ.ፕ.ድ)

የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን በመቀለ ከተማ መክፈቱን አስታወቀ።

የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አወሉ አብዲ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት፤ ብልጽግና ፓርቲ አገራዊ ፓርቲ እንደመሆኑ መጠን በሁሉም ክልሎች ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን ከፍቶ እንደሚንቀሳቀስ ቃል በገባው መሰረትየትግራይ ክልል ቅርንጫፉን በመቀለ ከተማ ከፍቷል።

የትግራይ ክልል የለውጡ አንድ አካል በመሆኑ የትግራይን ህዝብ በለውጡ ተጠቃሚ በማድረግና የብልጽግናው ጉዞ አጋር እንዲሆን ፓርቲው በቅርቡ ጽህፈት ቤቱን ይከፍታል ብሎ ቃል በገባው መሰረት ይሄንኑ ቃሉን መፈጸሙን ነው አቶ አወሉ ያስታወቁት።

የብልጽግና ፓርቲ የትግራይ ክልል ጽህፈት ቤት ሃላፊ ሆነው የተመደቡት አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤል በዚሁ መግለጫ ላይ እንደተናገሩት፤ ቀደም ባሉት ጊዚያት ለትግራይ ህዝብ ተጠቃሚነት ሲታገሉ ቆይተዋል፤ አሁን ደግሞ አገራዊ ለውጡን ተከትሎ የመጣውን ብልጽግና ፓርቲ በመቀላቀል የትግራይ ህዝብን ወደ ብልጽግና ለማድረስ ይሰራሉ።

ብልጽግና ፓርቲ ለውጥ የወለደው አገራዊ ፓርቲ ነው ያሉት አቶ ነብዩ፤ አገራዊ ለውጡን አገራዊ ከማድረግ አንጻር ፓርቲው በትግራይ ክልል ጽህፈት ቤት መክፈቱ ተገቢና ህዝቡን ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያግዝ መሆኑን አብራርተዋል።

እንደ አቶ ነብዩ ገለጻ፤ ለውጡ መደመርን ይዞ የመጣና ይህ የመደመር እሳቤ ደግሞ ለኢትዮጵያ አንድነት ትልቅ መስዋዕትነት ለከፈለው የትግራይ ህዝብ ብልጽግና ትልቅ እድል ነው።

ህዝቡ ለውጡን ይፈልጋል፤ በምንቀሳቀስበት ወቅትም ከጎናችን እነደሚሆን እናምናለን ያሉት አቶ ነብዩ፤ አላማቸውም ምርጫውን ማሸነፍና ህዝቡን የለውጡ ተጠቃሚ ማድረግ እንደሆነ አስታውቀዋል።

ብልጽግና በሁሉም ወረዳዎችና ዞኖች ቢሮዎችን በቅርቡ እንደሚከፍትና አደረጃጃቱን እነደሚያሰፋ የገለጹት አቶ ነብዩ፤ ተመሳሳይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤትም በአዲስ አበባ ይኖረዋል ብለዋል።

በወንድወሰን ሽመልስ
ፎቶ ዳኜ አበራ

- አዲስ ዘመን ቀደም ሲል "ብልጽግና ፓርቲ በትግራይ ሁሉም ወረዳዎች ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት እንደሚከፍት አስታወቀ" የሚል ዜና መስራቱም ይታወሳል፤ የዚህን ዜና ሊንክ ከስር ያገኙታል

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሰበር ዜና፣ ብልጽግና በትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን መክፈቱን አስታወቀ!

Post by Hameddibewoyane » 18 Mar 2020, 04:11

Please wait, video is loading...

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: ሰበር ዜና፣ ብልጽግና በትግራይ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቱን መክፈቱን አስታወቀ!

Post by Hameddibewoyane » 18 Mar 2020, 10:33

Please wait, video is loading...

Post Reply