Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 11071
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ኢትዮጵያ እግዜር የጣለባት ጎረቤቶች ያልሰለጠኑ የዐረብ ሊግ አገራት ስለሆኑ - ከኬንያ ጋር ጥብቅ ትስስር ያሻታል በተለይ ወደብ ላይ።

Post by Abere » 08 Mar 2020, 11:38

ኢትዮጵያ እግዜር የጣለባት ጎረቤቶች ያልሰለጠኑ የዐረብ ሊግ አገራት ስለሆኑ - ከኬንያ ጋር ጥብቅ ትስስር ያሻታል በተለይ ወደብ ላይ።
ኬንያ የተሻለች የሰለጠነች ፣ የተረጋጋ የፓለቲካ አስተዳደር፣ የዐረብ ሊግ እጅ ነፃ የሆነች፣ ሰላማዊ እምነት የምትከተል አገር ስለሆነች ለኢትዮጵያ ዘላቂ የኢኮኖሚ እና የባህር በር ትርጉም ያለው ስትራቴጅካዊ ምርጫ ትሆናለች። ከዘላቂ ሰላም እና ጥቅም አንፃር ከኬንያ ጋር የሚደረግ የመዋዕለ ንዋይ ፍሰት እጅግ ዕርባና አለው። ኢትዮጵያ በአንድ ቁጥር ደረጃ ልታስብበት ይገባል። ይኸን ያህል ሺ ዓመታት ብቻዋን ከአክራሪ ዐረብ አገራት ጋር ተቋቁማ እራሷን በክብር ዴሴት ያቆያቸ ብቸኛ አገር ናት - ከምዕራባዊያን በፊት። አሁን የተሻለ ዘመን ላይ ዓለም ደርሳ እያለች ካልሰለጠነ መንጋ ዐረብ ሊግ አገራት ታዳሚዎች ጋር ጊዜያችንን እና ሃብታችንን አናባክን።

Digital Weyane
Member+
Posts: 8494
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ኢትዮጵያ እግዜር የጣለባት ጎረቤቶች ያልሰለጠኑ የዐረብ ሊግ አገራት ስለሆኑ - ከኬንያ ጋር ጥብቅ ትስስር ያሻታል በተለይ ወደብ ላይ።

Post by Digital Weyane » 08 Mar 2020, 13:14

ታላቋ አገሬ ትግራይ የአረብ ሊግ አባል አይደለችም። የትግራይ ልዑላዊ ግዛት የሆነው አዋሽ ወንዝ የሚሰጠው የወደብ አገልግሎት ቀልጣፋና ወጪ ቆጣቢ ከመሆኑም በላይ፡ በዘመናዊ ማሽኖችና በቴክኖሎጂ የታገዘ የገቢና ወጪ ዕቃዎች የትራንዚት የመርከብና የኮንተይነር አገልግሎት የሚሰጥ፡ ሌሎች ወደቦች ላይ ሦስት ቀናትን የሚወስድ ሥራ ከ24 ሰዓት ባነሰ ጊዜ የሚያጠናቀቅ መሆኑን የዓድዋ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ይመሰክሩለታል። 8) 8) 8)

Abere
Senior Member
Posts: 11071
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኢትዮጵያ እግዜር የጣለባት ጎረቤቶች ያልሰለጠኑ የዐረብ ሊግ አገራት ስለሆኑ - ከኬንያ ጋር ጥብቅ ትስስር ያሻታል በተለይ ወደብ ላይ።

Post by Abere » 08 Mar 2020, 13:45

ታዲያ ታላቋ አገርህ ዐባል እንኳን ባትሆን የዐረብ ሊግ እጮኛ ታዛቢ ከሆነች - እሳት ያዬው ምን ለየው ነው። የአዋሽ ድንገተኛ ሙላትም ሊያጥለቀልቃት ይችላል። እኔ እሷን አላምንም።

Digital Weyane
Member+
Posts: 8494
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ኢትዮጵያ እግዜር የጣለባት ጎረቤቶች ያልሰለጠኑ የዐረብ ሊግ አገራት ስለሆኑ - ከኬንያ ጋር ጥብቅ ትስስር ያሻታል በተለይ ወደብ ላይ።

Post by Digital Weyane » 08 Mar 2020, 15:17

Abere wrote:
08 Mar 2020, 13:45
ታዲያ ታላቋ አገርህ ዐባል እንኳን ባትሆን የዐረብ ሊግ እጮኛ ታዛቢ ከሆነች - እሳት ያዬው ምን ለየው ነው። የአዋሽ ድንገተኛ ሙላትም ሊያጥለቀልቃት ይችላል። እኔ እሷን አላምንም።
አማራ የወልቃይትና የሁመራ ባለቤትነት ጥያቄ ማንሳት ከተውት፡ የትግራይን አዋሽ ወንዝ የወደብ አገልግሎት በቅናሽ ዋጋ እንዲጠቀሙ እንፈቅዳለን። "ዘ ስካይ ኢዝ ዘ ሊሚት!" ይላል ዎንድሜ አዋሽ/ጃስቲስ ሲከር 8) 8)

Abere
Senior Member
Posts: 11071
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኢትዮጵያ እግዜር የጣለባት ጎረቤቶች ያልሰለጠኑ የዐረብ ሊግ አገራት ስለሆኑ - ከኬንያ ጋር ጥብቅ ትስስር ያሻታል በተለይ ወደብ ላይ።

Post by Abere » 08 Mar 2020, 18:40

ሰላም አሳድረኝ ብላ አልጸልይም ብላ ውሃ ውስጥ ተመቻችታ እተኛለሁ ብላ የተንቀባረረችውን የእንቁራሪቷን ምሣሌ አስታወስከኝ። አፍታም አይኗን ሳትጨፍን ቤታቸው በምሽት የተቃጠለባቸው መንደረኞች በእንስራ ቀድተው ለእሳት ማጥፊያ እንዳደረጓት። ሁሉ ነገር ሁሉ ፀጋ በኢትዮጵያ በጎፈቃድ ላይ የተመሰረተ ነው።

Post Reply