Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5624
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

ኤርትራን እምዬ ሚኒልክ አሳልፈው ሰጡ እያሉ ለሚያለቅሱ የወያኔ ቡችሎች እውነታው ይሄ ነው ፡ አጼ ዮሀንስን ለምን ብላቸሁ ጠይቁ?

Post by TGAA » 04 Mar 2020, 23:30

በአፄ ዮሐንስ ስህተትና ጦስ - አጼ ምኒልክ ለምን ይውቀሱ ??? (ዘመድኩን በቀለ)
Posted by admin | 2020-03-04 | 0
በአፄ ዮሐንስ ስህተትና ጦስ – አጼ ምኒልክ ለምን ይውቀሱ ???
ዘመድኩን በቀለ
* ጥያቄዬን እደግመዋለሁ ኤርትራን የሸጣት ፤
ለጣልያንም አሳልፎ የሰጣት ማነው ? አጼ ዮሀንስ አይደሉምን???

• ቀዝቀዝ ያለ ውኃ እየጠጣህ ጭር፣ ፀጥ፣ ረጭ ያለ ቦታ ተቀምጠህ ተረጋግተህ አንብበው። ትፈወስበታለህ። አመለካከትህም ይቀየራል። ትረጋጋለህም።
• ይሄን ታሪክ ውሸት/ሀሰት ነው የምትል ባንዳና የባንዳ የልጅ ልጅ ካለህ መረጃህን ይዘህ አምጥተህ መሞገት ነው።
•••
የቀድሞዋ ወዳጄ Veronica Melaku በአንድ ወቅት ኤርትሪያን ለኢጣሊያ ማን አስረከባት? በማለት ትጠይቅና መልሱን በዝርዝር እንደሚከተለው ትተነትነዋለች።
•••
ለዝርዝሩ ከዚህ በታች የማስቀምጣቸውን ንጥር ያሉ የታሪክ እውነቶች ልብ ብለው ይከታተሉ ትልና በመቀጠልም ይሄን የታሪክ እውነታ ለመጻፍ ያነሳሳኝ አንዱን ንጉሥ አጥላልቼ ሌላውን የኢትዮጵያ ንጉሥ ለማሞገስ ሳይሆን ታሪክን የፖለቲካ መሣሪያ ለማድረግ የማይተኙ የታሪክ ደላላዎች አፄ
ሚኒልክን ባልዋሉበት እና ባልተገኙበት “ኤርትራን የሸጡ ንጉሥ ” እያሉ ብዙ ሰዎችን በሐሰት እያሳሳቱ ስለሆነ ሰዎች በተወናበደ ታሪክ እንዳይሳሳቱ ትክክለኛውን ታሪክ ለማስረዳትና ለማስገንዘብ ብዬ ነው ብላ ብላ ትቀጥላለች።
•••
የአውሮፓ ኃያላን መንግሥታት አፍሪካን የፖለቲካና የኢኮኖሚ መሣሪያቸው ለማድረግ መቀራመት ከጀመሩ ብዙ መቶ ዓመታትን ማስቆጠራቸው ይታወቃል። በተለይም በበርሊኑ ኮንፈረንስ የአፍሪካን ካርታ ጠረጴዛ ላይ በመዘርጋት ሲከፋፈሉ
ኢትዮጵያ ለኢጣሊያ በቅኝ ግዛትነት ተሰጣት። በዚህም መሠረት በበርሊኑ ኮንፈረንስ ቀድማ ምፅዋና አሰብ ላይ የከተመችው ጣሊያን ከምፅዋና ከአሰብ እየተንደረደረች ግዛቶችን መቆጣጠር ጀመረች። እስኪ ከዚህ በታች ኢጣሊያ የቅኝ ግዛት ህልሟን ደረጃ በደረጃ እንዴት ለማስፋፋት እንደሞከረችና በአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት ኤርትሪያን ሙሉ በሙሉ እንደተቆጣጠረች እንመልከት።
•••
የመጀመሪያው መጀመሪያ
•••
1~ በ 1862 ጁሴፔ ሳፔቶ ከአፋሩ ሱልጣን መሐመድ ሀሰን በ8100 ብር የገዛውን የአሰብ መሬት በ 1874 በአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት ለኢጣሊያ መንግሥት በማስረከቡ 28 ጊዜ
መድፍ ተተኩሶ አሰብ ላይ የኢጣሊያ ባንድራ ተውለበለበ።
[ እዚህ ጋር ምኒልክ የሉም ]
•••
2~ በ 1875 በኢትዮጵያ ታሪክ እጅግ አደገኛ እና መዘዝ ያለው “የሂወት ውል” በአፄ ዮሐንስና በእንግሊዝ መካከል ተፈረመ። ይሄ ውል ኢትዮጵያ በአንድ ደካማ ጠላት ሁለት እጅግ አደገኛ ጠላት የገዛችበት አደገኛ ውል ሆኖ ተመዘገበ።
በዚህ ጉዳይ ላይ ወደፊት እመለሳለሁ።
•••
3~ በጥር 28 /1877 ዓም በአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት የእንግሊዝ መንግሥትና ኢጣሊያ በተስማሙት መሰረት በኮሎኔል ሳሌታ የሚመራ የኢጣሊያ ጦር ምፅዋን ተቆጣጠሮ ምፅዋ ላይ የኢጣሊያ ባንድራ ተውለበለበ።
[ ልብ በሉ እዚህ ጋርም ምኒልክ የሉም ]
•••
4~ በ ሰኔ 17/ 1877 ዓም በኮሎኔል ሳሌታ የሚመራው የኢጣሊያ ጦር ከምፅዋ ተነስቶ አርፋሌንና ሕርጊጎን አልፎ ሰሀጢን ተቆጣጠረ።
•••
5~ በ ጥር 1880 ዓም ራስ አሉላ በጀኔራል ጀኔ የሚመራውን የኢጣሊያ ሰራዊት 500 ገድለው ታላቅ ድል አስመዘገቡ።
የሚያሳዝነው ነገር ምፅዋ ከዶጋሊ የሚርቀው ሃያ ኪሜ ሆኖ እያለ ራስ አሉላ ተንደርድረው ለምን ኢጣሊያኖችን ከምፅዋ አላስወጡም? ለምን ምፅዋ እንዲከማቹና እንዲስፋፉ ፈቀዱላቸው?
[ ይሄም ሌላው ጥያቄ ነው ? ጥያቄው ግን ምኒልክ አይመለከትም አልነበሩማ!]

• የዶጋሊውን ድል የሰሙት አፄ ዮሐንስ በዚህ ትልቅ ድል እንደ መደሰት እና ጀኔራሉን አሉላን እንደ መሸለም አሉላን ከመረብ ምላሽ ግዛቱን በመሻር የቁም እስረኛ አደረጉት።
[ ልብ በሉልኝ እዚህ ጋርም ምኒልክ የለም ]
•••
6 ~ በ 1880 ዓም የአሉላን ከስልጣኑ መሻርና በቁም እስር መሆን የሰማውና በዚህም የተበረታታው የኢጣሊያ መንግሥት የጦር ሠራዊቱን እንደገና በማደራጀት የኢጣሊያ ፓርላማ በወሰነው መሰረት በጀኔራል ሳን ማርዛኖ የሚመራው የኢጣሊያ ጦር ከምፅዋ ተነስቶ ወደ መሀል ኤርትሪያ መንቀሳቀስ ጀመሮ ብዙ የኤርትሪያ ግዛቶችን ዶጋሊን ጨምሮ
ተቆጣጠረ።
[ ልብ እንበል ንጉሡ አሁንም አፄ ዮሐንስ ናቸው ]
•••
7~ ይሄን የሰሙት አፄ ዮሐንስ ክተት ዐውጀው 159,000 ሠራዊት ወታደር ይዘው ዘመቱ። በመካከል ይሄን ሠራዊት ኤርትራን ለተቆጣጠሩት ለኢጣሊያኖች ሲያስጎበኙ እና ሲያንገራብዱ ከርመው አንድም ጥይት ሳይተኩሱ ኤርትሪያን ለቀው ወጡ።
[ ልብ አላችሁልኝ እዚህ ጋርም ምኒልክ
የለም ]
•••
8 ~ የአፄ ዮሐንስን ወደ ኋላ አፈግፍጎ መመለስ
የተመለከተው ጀኔራል ባልዴሴራ በ1881 ዓም የኢጣሊያ መንግሥት ወሰኑን መረብ ወንዝን አድርጎ የመጀመሪያ ቅኝ ግዛቱን #ኤርትሪያ ብሎ ሰየመ። ሙሉ የኤርትራ ግዛት በአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት በኢጣሊያ ቁጥጥር ስር ወደቀች።
[ ጻፍልኝ ይሄንን “ባህረ ነጋሽ” “ኤርትሪያ” የሚል አዲስ ስም የተሰጣት በአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት ነው ]
•••
★ አፄ ዮሐንስ 159, 000 ሠራዊት ካሰለፉ በኋላ ለምን ኤርትሪያን ለቀው ወደ ኋላ ወጡ?
ሦስት ታሪካዊ መላ ምቶች አሉ:
1ኛ ~ በጀኔራል ሰር ማሪጅኖ የሚመራውን የኢጣሊያ ጦር ማሸነፍ ከባድ እንደሆነ በመገንዘባቸው።
2ኛ ~ የሸዋው ምኒልክና የጎጃሙ ተክለሃይማኖት ውስጥ ውስጡን በመስማማት አገዛዛቸውን እየተገዳደሩ ስለመጡ እነሱን ለመቅጣት።
3ኛ ~ በሂወት ዉል የተበሳጨው በመሃድ የሚመራው የመሃንዲስት ጦር በጎንደር በኩል ገብቶ ወረራ በመፈፀሙ የማሃዲስትን ጦር ለመውጋት።
•••
በመጨረሻ በመንታ ሃሳብ የተከፋፈሉት የአፄ ዮሐንስ ልባቸው ወደ መተማ በማዘንበሉ መጋቢት 1 ቀን 1881 ከደርቡሾች ጋር በተደረገ ጦርነት ሕይወታቸው አለፈ።
አፄ ዮሐንስ ከመሞታቸው ከወራት በፊት ኢጣሊያ ድንበሩን መረብ ወንዝ ላይ አድርጎ ግዛቱን #ኤርትሪያ በሚል ስም ከሰየመ በኋላ በአፍሪካ የመጀመሪያውን ቅኝ ግዛቱን ጀመረ።
•••
ጥቅምት 25 1882 አዲስ አበባ እንጦጦ ማርያም
ቤተክርስቲያን የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ ” ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ምኒልክ ዘ ኢትዮጵያ ” በሚል ከመንገሣቸው ከዓመት በፊት ኤርትሪያ የኢጣሊያ ቅኝ ግዛት ሆና ነበር።
በዚህም መሰረት ምኒልክ በሰሜን በኩል ከአፄ ዮሐንስ የተረከቡት ግዛት ኤርትራ የሌለችባትን ኢትዮጵያ ነበር። ይሄ ታሪካዊ ሃቅ ተመዝግቦ እያለ ታሪክን የፖለቲካ መሳሪያ ማድረግ ተገቢ አይደለም። በማለት ቬሮ ጦማሯን ትፈጽማለች።
•••
ህወሓት ግን ይሄን ታሪክ ፈጽሞ አታነሳውም። ዓለም
የሚያውቀው ፀሐይ የሞቀው ታሪክ ሆኖ ሳለ ትንፍሽ
አትለውም። እሷ አናሳ ስለሆነች ብዙሃኑን ጨፍልቃ ለመግዛት ስትል የግድ የፈጠራ ታሪክ መፈብረክና የፈጠራ ጠላት መሸመት ነበረባት። ለዚህ ደግሞ እንቅፋት ይሆነኛል ብላ የምታስበውን ዐማራውን ጠላት አድርጋ ተከሰተች።
ኦሮሞውም፣ ሱማሌውም፣ ቤኒሻንጉሉም፣ ደቡቡም
ዐማራውን እንዲጠላው የቻለችውን ሁሉ ጣረች። በአፍም በመጽሐፍም በብዙ ደከመች።
•••
ህወሓት ለጊዜው የሥልጣን ጥቅሟን እንጂ ኋላ ላይ
የሚያመጣባትን ክፉ መዘዝ አልተረዳችውም ነበር።
ለኦሮሞው በተስፋዬ ገብረ አብ በኩል የፈጠራ ድርሰት አስደርሳ በመሰቦ ሲሚንቶ የተገነባ የተቆረጠ የሴት ልጅ ጡት – በአኖሌ አቆመች።
•••
ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞችን ወዳጅ ለማድረግ ስትልም አፄ ሚኒሊክን የኢስላም ጠላት አድርጋ እንደነ አህመዲን ጀበል ያሉ ደቀመዛሙርትን አፈራች። ሸዋንና ዐማራን የጎዳች መስሏት አፄ ሚኒልክን ከናዚው ሂትለር በላይ ጨፍጫፊ
አድርጋ ሳለች። የሚገርመው ነገር ግን ህወሓት ተሳስታ እንኳን አፄ ዮሐንስ በቦሩ ሜዳ ላይ በእስላሞች ላይ ስላደረሱት ጭፍጨፋ ትንፍሽ ለማለት እንኳን አትሞክርም። ብቻ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ምኒልክ፣ ምኒልክ፣ ምኒልክ
እያለች አየሩን ሁሉ ተቆጣጠረች።
•••
የሚገርመው ነገር ደግሞ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ከትግራይ መጥተው ምኒሊክ ቤተመንግሥት ከገቡት የህወሓት ባለ ሥልጣናት መካካል ሟቹን መለስ ዜናዊን ጨምሮ በአብዛኛው የባንዳ ልጆችና የባንዳ የልጅ ልጆች መሆናቸው ነው።
በምኒሊካውያን የተሸነፉት የባንዳ የልጅ ልጆች የትግራይን ህዝብ ጨፍጭፈው፣ የተንቤንን መኳንንትና የነገሥታት ዘር እየለቀሙ በየተራ አርደው አጋጣሚው ሰምሮላቸው ምኒሊክ ቤተ መንግሥት ከገቡ በኋላ ብዙ ምኒሊክ ጠል ትውልድ ፈለፈሉ። ልክ እንደ ኢንኪዩቤተር ነው የፈለፈሉዋቸው። እናም
ምደረ ጫጩት ሁላ ዛሬ ተነስቶ እምዬ ምኒልክ ላይ አፉን ያላቅቃል።
•••
መሪዎቻችን እንደ ድንገት ከሰማይ የወረዱ፣ ሀገሪቷም ድንገት ከባህር የወጣች ደሴት አይደለችም። ብዙ ሺህ ዘመን የተለፋባት ዓለም በሙሉ በሚያኮራ ታሪኳ የሚያውቋቃት፣ በመጽሐፍ ቅዱስም በቁርአንም የተጻፈች ፣ ዛሬ ተቆርሳና
ተሸራርፋ እንዲህ ወደ ሚጢጢነት ለመቀየር ሳትጣደፍ በፊት ብዙ ዜጎች አጥንታቸውን ከስክሰው ደማቸውን አፍስሰው ድንበሯንም የዛሬን አያድርገውና “ከነባሕር በሯ ” አስከብረው
ያቆዩልን ሐገር ናት ኢትዮጵያችን።
••• እናስ አፄ ምኒልክ በምን
ነው በኤርትራ ጉዳይ ተጠያቂ የሚሆኑት? እንዲያውም በአዲስ አበባ ውል መሠረት ኤርትሪያ የኢትዮጵያ ግዛት ሆና እንድትቀጥል ነው እምዬ ጣልያንን ጆሮውን ቆንጥጠው ያስፈረሙት።
•••
ሻሎም ! ሰላም !
የካቲት 24/2012 ዓም
ከራየን ወንዝ ዳር።
Filed in: Amharic

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: ኤርትራን እምዬ ሚኒልክ አሳልፈው ሰጡ እያሉ ለሚያለቅሱ የወያኔ ቡችሎች እውነታው ይሄ ነው ፡ አጼ ዮሀንስን ለምን ብላቸሁ ጠይቁ?

Post by Zmeselo » 04 Mar 2020, 23:54

I will return to this topic extensively, but for now:

1. Before the italians, the coast of Mdri Bahri was occupied by the turks & egyptians for centuries. No Abissinian warlord, ever attempted to dislodge them. So, this is not only about Italy.

2. Abissinia is not known as a maritime power, until Haile Selassie.

3. Prior to Menelik, there was no "Ethiopia". There were chieftains, fighting amongst eachother. You call it: the zemene mesafnt.

4. Mdri bahri had its own administration, besides Alula's incursions and periodic looting & massacres. Its capital was: Debarwa.

Digital Weyane
Member+
Posts: 8489
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ኤርትራን እምዬ ሚኒልክ አሳልፈው ሰጡ እያሉ ለሚያለቅሱ የወያኔ ቡችሎች እውነታው ይሄ ነው ፡ አጼ ዮሀንስን ለምን ብላቸሁ ጠይቁ?

Post by Digital Weyane » 05 Mar 2020, 00:21

I will let my Weyane brother Awash reply to this thread, because he was named Yohannes after our first Weyane King Yohannes IV. 8) 8)

Abere
Senior Member
Posts: 11070
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ኤርትራን እምዬ ሚኒልክ አሳልፈው ሰጡ እያሉ ለሚያለቅሱ የወያኔ ቡችሎች እውነታው ይሄ ነው ፡ አጼ ዮሀንስን ለምን ብላቸሁ ጠይቁ?

Post by Abere » 05 Mar 2020, 10:56

Zmeselo wrote:
04 Mar 2020, 23:54
I will return to this topic extensively, but for now:

1. Before the italians, the coast of Mdri Bahri was occupied by the turks & egyptians for centuries. No Abissinian warlord, ever attempted to dislodge them. So, this is not only about Italy.

2. Abissinia is not known as a maritime power, until Haile Selassie.

3. Prior to Menelik, there was no "Ethiopia". There were chieftains, fighting amongst eachother. You call it: the zemene mesafnt.

4. Mdri bahri had its own administration, besides Alula's incursions and periodic looting & massacres. Its capital was: Debarwa.
@Zmeselo,

It looks you are living in denial. In fact let alone the province of Eritrea, Ethiopia was ruling South Arabian. The kingdom of Ethiopia is one of the oldest on Earth. Don't make Eritrea as if it were an alien territory while, the entire world knows Eritrea was an integral part of Ethiopian history and sovereign territory. The fact that Eritrea fell into the hand of little Italy should not make you feel you don't have history or as if you were the only country colonized by a western power. All countries, except than the colonizers themselves and Ethiopia were colonized, not just Eritrea/ Bahir Midir. In my opinion, Eritreans should have designated their day of independence the day Italy left in 1941.

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: ኤርትራን እምዬ ሚኒልክ አሳልፈው ሰጡ እያሉ ለሚያለቅሱ የወያኔ ቡችሎች እውነታው ይሄ ነው ፡ አጼ ዮሀንስን ለምን ብላቸሁ ጠይቁ?

Post by Degnet » 05 Mar 2020, 13:01

TGAA wrote:
04 Mar 2020, 23:30
በአፄ ዮሐንስ ስህተትና ጦስ - አጼ ምኒልክ ለምን ይውቀሱ ??? (ዘመድኩን በቀለ)
Posted by admin | 2020-03-04 | 0
በአፄ ዮሐንስ ስህተትና ጦስ – አጼ ምኒልክ ለምን ይውቀሱ ???
ዘመድኩን በቀለ
* ጥያቄዬን እደግመዋለሁ ኤርትራን የሸጣት ፤
ለጣልያንም አሳልፎ የሰጣት ማነው ? አጼ ዮሀንስ አይደሉምን???

• ቀዝቀዝ ያለ ውኃ እየጠጣህ ጭር፣ ፀጥ፣ ረጭ ያለ ቦታ ተቀምጠህ ተረጋግተህ አንብበው። ትፈወስበታለህ። አመለካከትህም ይቀየራል። ትረጋጋለህም።
• ይሄን ታሪክ ውሸት/ሀሰት ነው የምትል ባንዳና የባንዳ የልጅ ልጅ ካለህ መረጃህን ይዘህ አምጥተህ መሞገት ነው።
•••
የቀድሞዋ ወዳጄ Veronica Melaku በአንድ ወቅት ኤርትሪያን ለኢጣሊያ ማን አስረከባት? በማለት ትጠይቅና መልሱን በዝርዝር እንደሚከተለው ትተነትነዋለች።
•••
ለዝርዝሩ ከዚህ በታች የማስቀምጣቸውን ንጥር ያሉ የታሪክ እውነቶች ልብ ብለው ይከታተሉ ትልና በመቀጠልም ይሄን የታሪክ እውነታ ለመጻፍ ያነሳሳኝ አንዱን ንጉሥ አጥላልቼ ሌላውን የኢትዮጵያ ንጉሥ ለማሞገስ ሳይሆን ታሪክን የፖለቲካ መሣሪያ ለማድረግ የማይተኙ የታሪክ ደላላዎች አፄ
ሚኒልክን ባልዋሉበት እና ባልተገኙበት “ኤርትራን የሸጡ ንጉሥ ” እያሉ ብዙ ሰዎችን በሐሰት እያሳሳቱ ስለሆነ ሰዎች በተወናበደ ታሪክ እንዳይሳሳቱ ትክክለኛውን ታሪክ ለማስረዳትና ለማስገንዘብ ብዬ ነው ብላ ብላ ትቀጥላለች።
•••
የአውሮፓ ኃያላን መንግሥታት አፍሪካን የፖለቲካና የኢኮኖሚ መሣሪያቸው ለማድረግ መቀራመት ከጀመሩ ብዙ መቶ ዓመታትን ማስቆጠራቸው ይታወቃል። በተለይም በበርሊኑ ኮንፈረንስ የአፍሪካን ካርታ ጠረጴዛ ላይ በመዘርጋት ሲከፋፈሉ
ኢትዮጵያ ለኢጣሊያ በቅኝ ግዛትነት ተሰጣት። በዚህም መሠረት በበርሊኑ ኮንፈረንስ ቀድማ ምፅዋና አሰብ ላይ የከተመችው ጣሊያን ከምፅዋና ከአሰብ እየተንደረደረች ግዛቶችን መቆጣጠር ጀመረች። እስኪ ከዚህ በታች ኢጣሊያ የቅኝ ግዛት ህልሟን ደረጃ በደረጃ እንዴት ለማስፋፋት እንደሞከረችና በአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት ኤርትሪያን ሙሉ በሙሉ እንደተቆጣጠረች እንመልከት።
•••
የመጀመሪያው መጀመሪያ
•••
1~ በ 1862 ጁሴፔ ሳፔቶ ከአፋሩ ሱልጣን መሐመድ ሀሰን በ8100 ብር የገዛውን የአሰብ መሬት በ 1874 በአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት ለኢጣሊያ መንግሥት በማስረከቡ 28 ጊዜ
መድፍ ተተኩሶ አሰብ ላይ የኢጣሊያ ባንድራ ተውለበለበ።
[ እዚህ ጋር ምኒልክ የሉም ]
•••
2~ በ 1875 በኢትዮጵያ ታሪክ እጅግ አደገኛ እና መዘዝ ያለው “የሂወት ውል” በአፄ ዮሐንስና በእንግሊዝ መካከል ተፈረመ። ይሄ ውል ኢትዮጵያ በአንድ ደካማ ጠላት ሁለት እጅግ አደገኛ ጠላት የገዛችበት አደገኛ ውል ሆኖ ተመዘገበ።
በዚህ ጉዳይ ላይ ወደፊት እመለሳለሁ።
•••
3~ በጥር 28 /1877 ዓም በአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት የእንግሊዝ መንግሥትና ኢጣሊያ በተስማሙት መሰረት በኮሎኔል ሳሌታ የሚመራ የኢጣሊያ ጦር ምፅዋን ተቆጣጠሮ ምፅዋ ላይ የኢጣሊያ ባንድራ ተውለበለበ።
[ ልብ በሉ እዚህ ጋርም ምኒልክ የሉም ]
•••
4~ በ ሰኔ 17/ 1877 ዓም በኮሎኔል ሳሌታ የሚመራው የኢጣሊያ ጦር ከምፅዋ ተነስቶ አርፋሌንና ሕርጊጎን አልፎ ሰሀጢን ተቆጣጠረ።
•••
5~ በ ጥር 1880 ዓም ራስ አሉላ በጀኔራል ጀኔ የሚመራውን የኢጣሊያ ሰራዊት 500 ገድለው ታላቅ ድል አስመዘገቡ።
የሚያሳዝነው ነገር ምፅዋ ከዶጋሊ የሚርቀው ሃያ ኪሜ ሆኖ እያለ ራስ አሉላ ተንደርድረው ለምን ኢጣሊያኖችን ከምፅዋ አላስወጡም? ለምን ምፅዋ እንዲከማቹና እንዲስፋፉ ፈቀዱላቸው?
[ ይሄም ሌላው ጥያቄ ነው ? ጥያቄው ግን ምኒልክ አይመለከትም አልነበሩማ!]

• የዶጋሊውን ድል የሰሙት አፄ ዮሐንስ በዚህ ትልቅ ድል እንደ መደሰት እና ጀኔራሉን አሉላን እንደ መሸለም አሉላን ከመረብ ምላሽ ግዛቱን በመሻር የቁም እስረኛ አደረጉት።
[ ልብ በሉልኝ እዚህ ጋርም ምኒልክ የለም ]
•••
6 ~ በ 1880 ዓም የአሉላን ከስልጣኑ መሻርና በቁም እስር መሆን የሰማውና በዚህም የተበረታታው የኢጣሊያ መንግሥት የጦር ሠራዊቱን እንደገና በማደራጀት የኢጣሊያ ፓርላማ በወሰነው መሰረት በጀኔራል ሳን ማርዛኖ የሚመራው የኢጣሊያ ጦር ከምፅዋ ተነስቶ ወደ መሀል ኤርትሪያ መንቀሳቀስ ጀመሮ ብዙ የኤርትሪያ ግዛቶችን ዶጋሊን ጨምሮ
ተቆጣጠረ።
[ ልብ እንበል ንጉሡ አሁንም አፄ ዮሐንስ ናቸው ]
•••
7~ ይሄን የሰሙት አፄ ዮሐንስ ክተት ዐውጀው 159,000 ሠራዊት ወታደር ይዘው ዘመቱ። በመካከል ይሄን ሠራዊት ኤርትራን ለተቆጣጠሩት ለኢጣሊያኖች ሲያስጎበኙ እና ሲያንገራብዱ ከርመው አንድም ጥይት ሳይተኩሱ ኤርትሪያን ለቀው ወጡ።
[ ልብ አላችሁልኝ እዚህ ጋርም ምኒልክ
የለም ]
•••
8 ~ የአፄ ዮሐንስን ወደ ኋላ አፈግፍጎ መመለስ
የተመለከተው ጀኔራል ባልዴሴራ በ1881 ዓም የኢጣሊያ መንግሥት ወሰኑን መረብ ወንዝን አድርጎ የመጀመሪያ ቅኝ ግዛቱን #ኤርትሪያ ብሎ ሰየመ። ሙሉ የኤርትራ ግዛት በአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት በኢጣሊያ ቁጥጥር ስር ወደቀች።
[ ጻፍልኝ ይሄንን “ባህረ ነጋሽ” “ኤርትሪያ” የሚል አዲስ ስም የተሰጣት በአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግሥት ነው ]
•••
★ አፄ ዮሐንስ 159, 000 ሠራዊት ካሰለፉ በኋላ ለምን ኤርትሪያን ለቀው ወደ ኋላ ወጡ?
ሦስት ታሪካዊ መላ ምቶች አሉ:
1ኛ ~ በጀኔራል ሰር ማሪጅኖ የሚመራውን የኢጣሊያ ጦር ማሸነፍ ከባድ እንደሆነ በመገንዘባቸው።
2ኛ ~ የሸዋው ምኒልክና የጎጃሙ ተክለሃይማኖት ውስጥ ውስጡን በመስማማት አገዛዛቸውን እየተገዳደሩ ስለመጡ እነሱን ለመቅጣት።
3ኛ ~ በሂወት ዉል የተበሳጨው በመሃድ የሚመራው የመሃንዲስት ጦር በጎንደር በኩል ገብቶ ወረራ በመፈፀሙ የማሃዲስትን ጦር ለመውጋት።
•••
በመጨረሻ በመንታ ሃሳብ የተከፋፈሉት የአፄ ዮሐንስ ልባቸው ወደ መተማ በማዘንበሉ መጋቢት 1 ቀን 1881 ከደርቡሾች ጋር በተደረገ ጦርነት ሕይወታቸው አለፈ።
አፄ ዮሐንስ ከመሞታቸው ከወራት በፊት ኢጣሊያ ድንበሩን መረብ ወንዝ ላይ አድርጎ ግዛቱን #ኤርትሪያ በሚል ስም ከሰየመ በኋላ በአፍሪካ የመጀመሪያውን ቅኝ ግዛቱን ጀመረ።
•••
ጥቅምት 25 1882 አዲስ አበባ እንጦጦ ማርያም
ቤተክርስቲያን የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ ” ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ምኒልክ ዘ ኢትዮጵያ ” በሚል ከመንገሣቸው ከዓመት በፊት ኤርትሪያ የኢጣሊያ ቅኝ ግዛት ሆና ነበር።
በዚህም መሰረት ምኒልክ በሰሜን በኩል ከአፄ ዮሐንስ የተረከቡት ግዛት ኤርትራ የሌለችባትን ኢትዮጵያ ነበር። ይሄ ታሪካዊ ሃቅ ተመዝግቦ እያለ ታሪክን የፖለቲካ መሳሪያ ማድረግ ተገቢ አይደለም። በማለት ቬሮ ጦማሯን ትፈጽማለች።
•••
ህወሓት ግን ይሄን ታሪክ ፈጽሞ አታነሳውም። ዓለም
የሚያውቀው ፀሐይ የሞቀው ታሪክ ሆኖ ሳለ ትንፍሽ
አትለውም። እሷ አናሳ ስለሆነች ብዙሃኑን ጨፍልቃ ለመግዛት ስትል የግድ የፈጠራ ታሪክ መፈብረክና የፈጠራ ጠላት መሸመት ነበረባት። ለዚህ ደግሞ እንቅፋት ይሆነኛል ብላ የምታስበውን ዐማራውን ጠላት አድርጋ ተከሰተች።
ኦሮሞውም፣ ሱማሌውም፣ ቤኒሻንጉሉም፣ ደቡቡም
ዐማራውን እንዲጠላው የቻለችውን ሁሉ ጣረች። በአፍም በመጽሐፍም በብዙ ደከመች።
•••
ህወሓት ለጊዜው የሥልጣን ጥቅሟን እንጂ ኋላ ላይ
የሚያመጣባትን ክፉ መዘዝ አልተረዳችውም ነበር።
ለኦሮሞው በተስፋዬ ገብረ አብ በኩል የፈጠራ ድርሰት አስደርሳ በመሰቦ ሲሚንቶ የተገነባ የተቆረጠ የሴት ልጅ ጡት – በአኖሌ አቆመች።
•••
ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞችን ወዳጅ ለማድረግ ስትልም አፄ ሚኒሊክን የኢስላም ጠላት አድርጋ እንደነ አህመዲን ጀበል ያሉ ደቀመዛሙርትን አፈራች። ሸዋንና ዐማራን የጎዳች መስሏት አፄ ሚኒልክን ከናዚው ሂትለር በላይ ጨፍጫፊ
አድርጋ ሳለች። የሚገርመው ነገር ግን ህወሓት ተሳስታ እንኳን አፄ ዮሐንስ በቦሩ ሜዳ ላይ በእስላሞች ላይ ስላደረሱት ጭፍጨፋ ትንፍሽ ለማለት እንኳን አትሞክርም። ብቻ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ምኒልክ፣ ምኒልክ፣ ምኒልክ
እያለች አየሩን ሁሉ ተቆጣጠረች።
•••
የሚገርመው ነገር ደግሞ እንደ አጋጣሚ ሆኖ ከትግራይ መጥተው ምኒሊክ ቤተመንግሥት ከገቡት የህወሓት ባለ ሥልጣናት መካካል ሟቹን መለስ ዜናዊን ጨምሮ በአብዛኛው የባንዳ ልጆችና የባንዳ የልጅ ልጆች መሆናቸው ነው።
በምኒሊካውያን የተሸነፉት የባንዳ የልጅ ልጆች የትግራይን ህዝብ ጨፍጭፈው፣ የተንቤንን መኳንንትና የነገሥታት ዘር እየለቀሙ በየተራ አርደው አጋጣሚው ሰምሮላቸው ምኒሊክ ቤተ መንግሥት ከገቡ በኋላ ብዙ ምኒሊክ ጠል ትውልድ ፈለፈሉ። ልክ እንደ ኢንኪዩቤተር ነው የፈለፈሉዋቸው። እናም
ምደረ ጫጩት ሁላ ዛሬ ተነስቶ እምዬ ምኒልክ ላይ አፉን ያላቅቃል።
•••
መሪዎቻችን እንደ ድንገት ከሰማይ የወረዱ፣ ሀገሪቷም ድንገት ከባህር የወጣች ደሴት አይደለችም። ብዙ ሺህ ዘመን የተለፋባት ዓለም በሙሉ በሚያኮራ ታሪኳ የሚያውቋቃት፣ በመጽሐፍ ቅዱስም በቁርአንም የተጻፈች ፣ ዛሬ ተቆርሳና
ተሸራርፋ እንዲህ ወደ ሚጢጢነት ለመቀየር ሳትጣደፍ በፊት ብዙ ዜጎች አጥንታቸውን ከስክሰው ደማቸውን አፍስሰው ድንበሯንም የዛሬን አያድርገውና “ከነባሕር በሯ ” አስከብረው
ያቆዩልን ሐገር ናት ኢትዮጵያችን።
••• እናስ አፄ ምኒልክ በምን
ነው በኤርትራ ጉዳይ ተጠያቂ የሚሆኑት? እንዲያውም በአዲስ አበባ ውል መሠረት ኤርትሪያ የኢትዮጵያ ግዛት ሆና እንድትቀጥል ነው እምዬ ጣልያንን ጆሮውን ቆንጥጠው ያስፈረሙት።
•••
ሻሎም ! ሰላም !
የካቲት 24/2012 ዓም
ከራየን ወንዝ ዳር።
Filed in: Amharic
Ye ahya neger

Wedi
Member+
Posts: 7989
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ኤርትራን እምዬ ሚኒልክ አሳልፈው ሰጡ እያሉ ለሚያለቅሱ የወያኔ ቡችሎች እውነታው ይሄ ነው ፡ አጼ ዮሀንስን ለምን ብላቸሁ ጠይቁ?

Post by Wedi » 05 Mar 2020, 14:17

አፄ ዮሐንስ አራተኛ እና እምዬ ዳግማዊ ምኒልክ ንፅፅር፤ በጩኸት ጋጋታ እውነት አትሸፈንም! ኤርትራን የሸጠው አፄ ዮሐንስ አራተኛ ነው!!
Please wait, video is loading...

Temt
Member+
Posts: 5279
Joined: 04 Jun 2013, 22:23

Re: ኤርትራን እምዬ ሚኒልክ አሳልፈው ሰጡ እያሉ ለሚያለቅሱ የወያኔ ቡችሎች እውነታው ይሄ ነው ፡ አጼ ዮሀንስን ለምን ብላቸሁ ጠይቁ?

Post by Temt » 05 Mar 2020, 15:13

present wrote:
05 Mar 2020, 08:12
And Ethiopia has been around for an unknown period of time. Some say like to say 3 thousand. Some say 8 thousand and some say 25 thousand.

Well the Amharic alphabet alone has been around at least 7 thousand years. Or, looking at 12 century Ethiopian history alone which is the well documented one is enough, without going back to the zagwe, Axum and Egypt aka Misir

Ascaris of course being enemy of Ethiopia, would show their hate and jealousy towards Ethiopians
and some say "million years"! ናይ ቆነድፍ ነገር!! :lol: :lol: :lol:

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: ኤርትራን እምዬ ሚኒልክ አሳልፈው ሰጡ እያሉ ለሚያለቅሱ የወያኔ ቡችሎች እውነታው ይሄ ነው ፡ አጼ ዮሀንስን ለምን ብላቸሁ ጠይቁ?

Post by Zmeselo » 05 Mar 2020, 15:58

Abere wrote:
05 Mar 2020, 10:56
Zmeselo wrote:
04 Mar 2020, 23:54
I will return to this topic extensively, but for now:

1. Before the italians, the coast of Mdri Bahri was occupied by the turks & egyptians for centuries. No Abissinian warlord, ever attempted to dislodge them. So, this is not only about Italy.

2. Abissinia is not known as a maritime power, until Haile Selassie.

3. Prior to Menelik, there was no "Ethiopia". There were chieftains, fighting amongst eachother. You call it: the zemene mesafnt.

4. Mdri bahri had its own administration, besides Alula's incursions and periodic looting & massacres. Its capital was: Debarwa.
@Zmeselo,

It looks you are living in denial. In fact let alone the province of Eritrea, Ethiopia was ruling South Arabian. The kingdom of Ethiopia is one of the oldest on Earth. Don't make Eritrea as if it were an alien territory while, the entire world knows Eritrea was an integral part of Ethiopian history and sovereign territory. The fact that Eritrea fell into the hand of little Italy should not make you feel you don't have history or as if you were the only country colonized by a western power. All countries, except than the colonizers themselves and Ethiopia were colonized, not just Eritrea/ Bahir Midir. In my opinion, Eritreans should have designated their day of independence the day Italy left in 1941.
Oh man! :lol:

What are you talking about? Alexander the Great, ruled half of Europe & Asia. Are they all, greeks? The Roman Empire, ruled half the world. Are they all, romans. The British, ruled 3/4 of the world. Are we all, English? The sickness is with people like you, who always look to the past instead of going forward.

As for 1941, we became a British protectorate for 10 years after they defeated the italians in Eritrea & Ethiopia. You didn't know that, did you? After the Brits, the new world power (the US) took over our case and manipulated the UN to federate us with Ethiopia. Why?

Because Haile Selassie, was ok with a US military base. We became pawns, in the Cold War game against the soviets. Infact, even Ethiopia became a US protectorate then; if not a colony by remote control.

For instance, during the cuban missile crises at the time of the Kennedy Adm., Eritrea was one of those territories the soviets designated for nuclear annihilation because of the US base & listening post.

You didn't know that, did ya?

TGAA
Member+
Posts: 5624
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ኤርትራን እምዬ ሚኒልክ አሳልፈው ሰጡ እያሉ ለሚያለቅሱ የወያኔ ቡችሎች እውነታው ይሄ ነው ፡ አጼ ዮሀንስን ለምን ብላቸሁ ጠይቁ?

Post by TGAA » 05 Mar 2020, 19:18

Degnet, what is your beef ? If you have a different fact to provide us, We are all ears. You pretentious moron , you don't have moral or Ethics to speak of I remember when Ayatol Jawar started to slaughter people how soon you became his stanch supporters. You were advising jawar never to stop till Abiy is overthrown you were riding high hoping he will pave the way for weyanes to come back to power. Before that I thought you had some moral compass but letter on I found out you are opportunist priest. You stretch your fingers to feel as to where the wind is blowing then all the moral preaching goes down the drain. you are just a spinless , moral wise so stop preaching .

TGAA
Member+
Posts: 5624
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: ኤርትራን እምዬ ሚኒልክ አሳልፈው ሰጡ እያሉ ለሚያለቅሱ የወያኔ ቡችሎች እውነታው ይሄ ነው ፡ አጼ ዮሀንስን ለምን ብላቸሁ ጠይቁ?

Post by TGAA » 05 Mar 2020, 19:19

Degnet, what is your beef ? If you have a different fact to provide us, We are all ears. You pretentious moron , you don't have moral or Ethics to speak of I remember when Ayatol Jawar started to slaughter people how soon you became his stanch supporters. You were advising jawar never to stop till Abiy is overthrown you were riding high hoping he will pave the way for weyanes to come back to power. Before that I thought you had some moral compass but letter on I found out you are opportunist priest. You stretch your fingers to feel as to where the wind is blowing then all the moral preaching goes down the drain. you are just a spinless , moral wise so stop preaching .

Post Reply