Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

የአፋን ኦሮሞና አማርኛ ደረጃ ይፋ ሆነ፡፡ አማርኛ ወንዝ የማይሻገር ወይም በስደት የሚነገር ሲባል አፋን ኦሮሞን ግን የአፍርካ ቋንቋ እና 40 የሚነገር ብሎታል፡፡አማርኛ ዘላቂ አይደለም?

Post by AbebeB » 03 Mar 2020, 16:07

የአፋን ኦሮሞና አማርኛ ደረጃ ይፋ ሆነ፡፡ አማርኛ ወንዝ የማይሻገር ወይም በስደት የሚነገር ሲባል አፋን ኦሮሞን ግን የአፍርካ ቋንቋ እና 40 የሚነገር ብሎታል፡፡ ያለመረጃ አልነበረም አማርኛ በዘላቂነት አይጠቅምም ያልነው፡፡

ዘገባው አማርኛን ወንዝ የማይሻገር (local) ወይም በስደት የሚነገር ነው ብሎታል፡፡ አፋን ኦሮሞን ግን የአፍርካ ቋንቋ እና 40 የሚነገር ብሎታል፡፡

ይህ መረጃ አማርኛ የኦፊሴል ቋንቋ ነው ስለአለው አፍ መፍቻቸው አፋን ኦሮሞ የሆኑትም እንደ አማርኛ ተናጋሪ ተቆጥረው የአማርኛ ተናጋሪን ብዛት ከፍ እንዲል ማስቻሉን ፍንትው አድርጎ ያሳዬ ነው፡፡ በተቃራኒው ግን አፋን ኦሮሞ የሚነገረው በአፍርካ ቀንድ ባሉ በርካታ ሀገራት መሆኑን ይፋ አድርጎአል፡፡ የተናጋሪው ብዛትም የተሰላው አፍ መፍቻቸው አፋን ኦሮሞ የሁትን በመቁጠር እንደሆነ ለመረዳት (intuitively) አስተጋሪ አይደለም፡፡ አማርኛን ውርደት ከወደኃላ ነው ይሉሀል ይኸ ነው፡፡


Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

Re: የአፋን ኦሮሞና አማርኛ ደረጃ ይፋ ሆነ፡፡ አማርኛ ወንዝ የማይሻገር ወይም በስደት የሚነገር ሲባል አፋን ኦሮሞን ግን የአፍርካ ቋንቋ እና 40 የሚነገር ብሎታል፡፡አማርኛ ዘላቂ አይደለም

Post by Jirta » 03 Mar 2020, 16:19

ጋልኛ ቋንቋ ለመሆን ተናጋሪ ሰው ያስፈልገዋል:: መጀመሪያ ኢትዮጵያ ምድር እንዲነገር ብሀግሩ የሚኮራ በራሱ የሚተማመን ተናጋሪ ህዝብ ያስፈልገዋል::
በአለም ደረጃ የራሷ ፊደል ያላትን ሀገርዘሎ ሂዶ ይማያውቀውን ላቲን የተዋሰ ቋንቋ የኢትዮጵያ ቋንቋ ሊሆን አይችልም:: የላቲን ቢሆን ይቀለዋክ:;

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: የአፋን ኦሮሞና አማርኛ ደረጃ ይፋ ሆነ፡፡ አማርኛ ወንዝ የማይሻገር ወይም በስደት የሚነገር ሲባል አፋን ኦሮሞን ግን የአፍርካ ቋንቋ እና 40 የሚነገር ብሎታል፡፡አማርኛ ዘላቂ አይደለም

Post by AbebeB » 03 Mar 2020, 17:51

Jirta wrote:
03 Mar 2020, 16:19
ጋልኛ ቋንቋ ለመሆን ተናጋሪ ሰው ያስፈልገዋል:: መጀመሪያ ኢትዮጵያ ምድር እንዲነገር ብሀግሩ የሚኮራ በራሱ የሚተማመን ተናጋሪ ህዝብ ያስፈልገዋል::
በአለም ደረጃ የራሷ ፊደል ያላትን ሀገርዘሎ ሂዶ ይማያውቀውን ላቲን የተዋሰ ቋንቋ የኢትዮጵያ ቋንቋ ሊሆን አይችልም:: የላቲን ቢሆን ይቀለዋክ:;
hey,
Do you know እንኩቶ? You guys are like that. I am talking published info but you bring your gossip out of ignorance or frustration. Okay?

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: የአፋን ኦሮሞና አማርኛ ደረጃ ይፋ ሆነ፡፡ አማርኛ ወንዝ የማይሻገር ወይም በስደት የሚነገር ሲባል አፋን ኦሮሞን ግን የአፍርካ ቋንቋ እና 40 የሚነገር ብሎታል፡፡አማርኛ ዘላቂ አይደለም

Post by Lakeshore » 03 Mar 2020, 20:54

ሚኒሊክ ተነስቶ ባያነሳ ጋሻ
ይናፍቀው ነበር ሃጎስን ኣንባሻ
ሚኒሊክ በአድዋ ጦሩን ባያነሳ
አይበሉም ነበረ ሃጫሉም ጃዋርም ጨጨብሳ
ጣልያንም በሳንጃ ቂጡን ባየበሳ
ባራቲሪ ነበር ስሙ የቶሎሳ፥የፈይሳ፥የሽመልስ ኣብዲሳ፥የለማ መገርሳ
የህዝቄኢል ጋቢሳ፥የጸጋየ ኣራርሳ
ኣድዋ ላይ ጣልያን ክንዱ ባየሰበር ሸምሱም አንኩን ነግዶ ኣያገኝም ነበር
የኣዲሳባዋን ብር
በጣይቱ ብልሃት ጣልያን ጦስ ባየገባ
ሲኞሪ ነበረ ስሙ የ በቀለ ገሪባ
ሚኒሊክ ተወልዶ ጋሻ ባያነሳ
ኣይባልም ነበር የነጃዋር ታቦት ኣዱኛ ፈይሳ
ሚኒሊክ ተነስቶ ጣልያን ባይመከት
አስካሁን ይቸረቸር ነበር ጋላ አንደ ሽንኩርት

Lakeshore
Member
Posts: 2627
Joined: 24 Jul 2018, 09:32

Re: የአፋን ኦሮሞና አማርኛ ደረጃ ይፋ ሆነ፡፡ አማርኛ ወንዝ የማይሻገር ወይም በስደት የሚነገር ሲባል አፋን ኦሮሞን ግን የአፍርካ ቋንቋ እና 40 የሚነገር ብሎታል፡፡አማርኛ ዘላቂ አይደለም

Post by Lakeshore » 03 Mar 2020, 23:53

ታድያ የነገረና የትኛው ባንዳ ንኢትዮጵያን ነጻንት አንዳቆየ
ኣሰብን የሸጠው ሱልጣን ኢብራሂም ነው ኢትዮጵያን ያዳነው
ጋላን አንዳይሸጥ አንዳየለወጥ ኣባ ጀፋርን የከለከለው
አረ አጅ አግር ኣላቸው አንደኛ ሰው ናቸው ኣትለውጥዋቸው አንዳት ሸጡዋቸው
ብሎ የሞገተው ዘርህን ያተረፈው ቡሃቃ ኣፍህን አንድትከፍት ያረገው
አመየ ሚኒሊክ ኣንተ ያንቁዋሸከው ኣውሮፓ ና አስያ አንዲሁም ኣፍሪቃ
የግኛ ቢሆን በሎ ሁለም የ ሚመግኝው የነጻንት ቀንዲል ሚኒሊክ አኮ ነው
አሚየ ሚኒሊክ አጁ ኣመድ ኣፋሽ ነው
ጋላውም ኣጋመወም ተነስቶ የ ሚዎቅሰው
መጀገን ሲያቀተው



Post Reply