Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abaymado
Member
Posts: 4207
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

ኦሮምያ ለሁለት ተከፍላለች

Post by Abaymado » 19 Feb 2020, 11:35

ከሁሉ የሚገርመው ነገር: መደበኛው ጋሎች ሆኑ አክትቪስቶች ይህ እውነት ግልፅ እንዳይወጣ ተፍ ተፍ ሲሉ ማየት ነው;:
ሊስማሙ የሚችሉበት መንገድ ይኖር ይሆን? አንዱ አንዱን ሳይገድል ሰላም መፍጠር ይቻላል?
የጋላ መስገብገብ መጨረሻው ይህ ነው::

አንዳንድ ቦታዎች ጋሎች በብዛት ሆነው ፀረ አብይ ሰልፍ ሲያረጉ: ሌላው ደሞ የአብይ ደጋፊ ዱላውን ይዞ እየወጣ ነው::
እንደ እኔ ከሆነ: ፀረ አብይ በሚደረግበት ቦታ ሁሉ የአብይ ደጋፊዎችን ሰላማዊ ሰልፍ እንዲወጡ ቢደረግ ጥሩ ነው :: መከባበር ይመጣል:: አለበለዚያ ግን ይሄን መፍራቱ መዘዙ ቀላል አይሆንም::

በኦሮምያ አማራዎች የራሳቸውን ፓርቲ ቢያቅውቁሙ ጥሩ ነው::

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: ኦሮምያ ለሁለት ተከፍላለች

Post by Abdelaziz » 19 Feb 2020, 12:26

BUT BOTH SIDES SEEK THE EVICTION OF PARASITIC SEFARIS LIKE YOU.

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4080
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ኦሮምያ ለሁለት ተከፍላለች

Post by Za-Ilmaknun » 19 Feb 2020, 12:29

በጠዋት ተነስቼ ወደ ድጋፍ ሰልፉ የመጣሁት ሰውዬውን ስለማምነው ነው – ኦቦ ቡልቻ ደምቅሳ

ለውጡንና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድን በመደገፍ በለገጣፎ የድጋፍ ሰልፍ ተካሄደ።

በድጋፍ ሰልፉ በርካታ ቁጥር ያላቸው የለገጣፎ ለገዳዲ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።

ሰልፈኞቹ በመደመር የብልፅግና ጉዧችንን እናሳካለን፣ ሃገር በሃሳብና በስራ ይገነባል፣ ከብልፅግና ጋር መጭው ጊዜ ብሩህ ነው የሚሉና ሌሎች መፈክሮችን አሰምተዋል።

Abaymado
Member
Posts: 4207
Joined: 27 Sep 2017, 21:56

Re: ኦሮምያ ለሁለት ተከፍላለች

Post by Abaymado » 19 Feb 2020, 13:07

ይህ የህልውና ጉዳይ ነው:: ለመኖር የሚደረግ ፍልጫ!!

ይህ ግዜ በጣም exciting እየሆነ ነው ::

Post Reply