Re: JAWAR: እዚህ ሀገር ሕግን በተግባር ከመጣስ ባልተናነሰ አዛብቶ መተርጎም እየጨመረ መጥቷል። ጀዋር የራሱ ጉዳይ፣ ሕጉን ግን በአግባቡ እንተርጉመው! የሕግ ትንታኔ በግዛው ለገሠ-law
Posted: 13 Feb 2020, 22:13
የነጀዋር ፖለቲካ ግልጽ ነው ፡ ህግ ወጥነት ተጫውተው የሚያሸንፉበት መንገድ ከተዘጋጀላቸውና ህጉ የማይመለከታቸው ከሆነ ኢ፟ _ ህጋዊ ስራቸውን ይቀጥላሉ ፤ 86 ሰው ገድለው ህጉ እስካልጠየቃቸው ድረስ ህጉ እየሰራ ነው ማለት ነው ፤ ህዝብን አፈናቅለውም ፤ አስፈራርተውም የስልጣን እስከወሰዱ ድረስ ህጉ ይሰራል ማለት ነው ; ነገር ግን ህግ ተከተሉ ሌላው የሚከተለውን ህግ አክብሩ እስከተባሉ ድረስ ግን ፤ ህጉ ይጠየቃል ፤ ስለህጉ ያነሱ ሰዎች ይዘለፋሉ; እንደ መራራ አይነቱ ፊተ ሞኝ ውስጠ ሾክ የሆነ ሰው ደግሞ እያጣቀሰ ለጸረ ኢትዮጵያዊያን መንገድ የሚያስተካክል ጠላት ; ፊቱ ኢትዮጵያዊ ይመስላል እያለ ወንጀሉን እየሰራ እንደገና ደግሞ ቀልደኛ ለምሰል ይሞክራል ፡ አንድአርጋቸው ፤ በስነስርአቱ ከአባልነት ወጥቷል ህጉን ስለሚያውቅ ፤ የውጭ ሰው ማመልከቻ ስላገባሁ ዜግነት ተሰጥቶች የመንግስት ስልጣን ካልተሰጠኝ የሚል ደደብ የኦሮሞ አክራሪ ብቻ ነው፡ ያብሎ ሆያሆሄም ከደደቦች ፋብሪካ የሚመጣ ነው ፡ ለሞኝ ንትርክ የአማራ ስም የያዘ ጠበቃ የጻፈውን ስለለጠፍክ ሀሳቡን ክርፋታ ምንም የሚቀረው ነገር የለም ፡ ይህንን ካሰበ ጀዋር ሁለት አመት ግዜ ነበረው ግን የዜገነቱም የመመለስ ማመልከቻ ያስገባው በጀንዋሪ ነው ፤ አሁን በሁለት ወር አሜረካ በህገመሰረቱ አጣርቶ ነጻ ነህ ብሎ ሳያጽድቅለት ፤ የኢትዮጵያ መንግስት ደግሞ ማሰረጃውን ሳያጸድቅለት ኢትዮጵያዊ ያደርገዋል ፤ ነገ ደግሞ ፓርላማ ገብቶ የኢትዮጵያዊን ላይ ይወስናል ; እንዴት ነው የሚቀለደው፡፡ አሁን እነጀዋር እየሰሩ ያሉት ምርጫው ውጤቱን አጣጥለው እንደገና እንደለመዱት ህዝብ ለማስተራረድ ነው፡ ተገዳቸሁ አድርጉ ካለዝያ ደግሞ ልክ 86 ሰው እንዳሳረዱት የበለጠ ሰው እናጠፋልን ተጠንቀቁ _ ካለዚያ እንደፈለግነው መሆን አለብን የሚል የውርጋጥ ፤ የሌባ ፤ የማጅራት መጭ የማስፈራርያ ፖለቲካ ነው የያዙት; አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጎ እነዚህን ሽብር ፈጣሪዎች ህግ ምን እንደሆነ ማስተማር ግን የሀገሪቱን የወደፊት እጣ የሚወስን ነው ፡፡ መደረገ ያለበትም ይህ ብቻ ነው፡፡