Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Ejersa » 10 Feb 2020, 12:37

“ትናንትና ያዋረደንን፣ አዋርደነዋል፤ ትናንት የሰበረንን ሰብረነዋል። ትናንትና አትወጡም አትገቡም ብሎ አጥር ያጠረብን ዛሬ ወጥቶ መግባት አይችልም፣ ከእኛ ፈቃድ ውጪ።” ጠ/ሚ አቢይ አህመድ
Ejersa wrote:
10 Feb 2020, 12:16

Masud
Member+
Posts: 8502
Joined: 18 Jun 2013, 09:06

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Masud » 10 Feb 2020, 13:10

Now it is clear that the Prosperity Party established by Dr. Abiy is "Oromo" party. What is surprising is that what are Amhara ubder dogs are doing in Prosperity Party? Why don't someone advise Gedu Andergachew, Demeke Mekonnen, Temesgen Tiruneh, Yohannes Buayalew to end their servitude? They were the servants of TPLF for the last 28 years no servant for PP. When do the Amharas liberate themselves from slavery?

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Hameddibewoyane » 10 Feb 2020, 13:25

The twisted heart Masud! Why do you need to cheat? Is there any morone person on ER who believe you. His speech is directed to Woyane! :lol:
Masud wrote:
10 Feb 2020, 13:10
Now it is clear that the Prosperity Party established by Dr. Abiy is "Oromo" party. What is surprising is that what are Amhara ubder dogs are doing in Prosperity Party? Why don't someone advise Gedu Andergachew, Demeke Mekonnen, Temesgen Tiruneh, Yohannes Buayalew to end their servitude? They were the servants of TPLF for the last 28 years no servant for PP. When do the Amharas liberate themselves from slavery?

Kuasmeda
Member+
Posts: 6387
Joined: 26 Mar 2015, 08:47

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Kuasmeda » 10 Feb 2020, 14:00

:lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
10 Feb 2020, 12:37
“ትናንትና ያዋረደንን፣ አዋርደነዋል፤ ትናንት የሰበረንን ሰብረነዋል። ትናንትና አትወጡም አትገቡም ብሎ አጥር ያጠረብን ዛሬ ወጥቶ መግባት አይችልም፣ ከእኛ ፈቃድ ውጪ።” ጠ/ሚ አቢይ አህመድ
Ejersa wrote:
10 Feb 2020, 12:16

pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by pushkin » 10 Feb 2020, 15:10

GAME OVER WEYANE!!! :mrgreen: :lol: :lol: :mrgreen:
Hameddibewoyane wrote:
10 Feb 2020, 13:25
The twisted heart Masud! Why do you need to cheat? Is there any morone person on ER who believe you. His speech is directed to Woyane! :lol:
Masud wrote:
10 Feb 2020, 13:10
Now it is clear that the Prosperity Party established by Dr. Abiy is "Oromo" party. What is surprising is that what are Amhara ubder dogs are doing in Prosperity Party? Why don't someone advise Gedu Andergachew, Demeke Mekonnen, Temesgen Tiruneh, Yohannes Buayalew to end their servitude? They were the servants of TPLF for the last 28 years no servant for PP. When do the Amharas liberate themselves from slavery?

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Ethoash » 10 Feb 2020, 15:19

i think this buda Amhara must have two translator to make this valid

Temt
Member+
Posts: 5279
Joined: 04 Jun 2013, 22:23

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Temt » 10 Feb 2020, 15:23

Ejersa wrote:
10 Feb 2020, 12:16
Congratulations Dr. Abey. It is way overdue to tell the Weyanes and their followers that "the buck stops here"! Enough is enough for Weyanes should not be allowed to hold the peace deal between Eritrea and Ethiopia as a hostage. It is time to have Ethiopia one and only one government and that is the Federal government in Addis Abeba. Anybody who fails to abide by that reality must be dealt with and dealt with severely. Please stop this priestly attitude of "ፍቅር ያሸንፋል" mantra and use your legal authority to place Weyane where it belongs. Stop dealing with the Dedebit criminals with baby gloves.

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Zreal » 10 Feb 2020, 15:25

Here is full translation of Galla Abiy Ahmed's HATE Speech!!!
አሳፋሪው የአብይ አሀመድ ንግግር ትርጉም “ትናንትና ያዋረደንን፣ አዋርደነዋል፤ ትናንት የሰበረንን ሰብረነዋል። ትናንትና አትወጡም አትገቡም ብሎ አጥር ያጠረብን ዛሬ ወጥቶ መግባት አይችልም፣ ከእኛ ፈቃድ ውጪ።” ጠ/ሚ አቢይ አህመድ
***************
“ትናንትና ያዋረደንን፣ አዋርደነዋል፤ ትናንት የሰበረንን ሰብረነዋል። ትናንትና አትወጡም አትገቡም ብሎ አጥር ያጠረብን ዛሬ ወጥቶ መግባት አይችልም፣ ከእኛ ፈቃድ ውጪ።” ጠ/ሚ አቢይ አህመድ
=========•••••••=============

በወልመል የግድብ ፕሮጀክት ምረቃ ላይ ጠ/ሚ ዓቢይ አህመድ በኦሮምኛ ያደረጉት ንግግር፤ ወልመል፣ ባሌ፤ ጥር 26፣ 2012 (Feb 04,2020)

ትርጉም በዶ/ር አብርሃም አለሙ Dr Abreham Alemu
**************************************
“የተከበራችሁ የባሌ ሽማግሌዎች፣ የኦሮሞ ወጣቶች፦ የነገ ተስፋዎች፤

እኔ በየቀኑ የባሌን ሶፍ ኡመር ዋሻን ቀዬ ውስጥ ስለማየው፣ ውሎዬም፣ አዳሬም ሶፍ ኡመር ውስጥ፣ ባሌ ውስጥ ስለሆነ፤ ባሌ የኦሮሞ ታሪክ የተጀመረበት፣ ባሌ የኦሮሞ ታጋዮች ቁጭ ብለው፣ ተረጋግተው ጠላቶቻቸው እንዴት መፍረስ እንዳለባቸው አጥንተው፣ አዲስ ፍልስፍና ፈጥረው፣ ከዚህ ጀምረው ኦሮሞንና ኢትዮጵያን ነጻ ለማውጣትና ለመግዛት ስለሚችሉ፣ ሶፍ ኡመር . . . የሶፍ ኡመርን ዋሻ ቀዬያችን ውስጥ ስንሰራ ታሪክ እንዲያስታውሰውና ለማስታወስ፣ ለማሳወቅ፣ ዓለም ይሄ ምንድን ነው ቢለን፣ “የሶፍ ኡመር ዋሻ ይባላል፤ ትግላችን የጀመረበት፣ ማንነታችን የተጀመረበት ነው፤” ብለን ልንነግራቸው ነው። የሶፍ ኡመር ዋሻን ቀዬያችን ውስጥ የሚያዩ ሰዎች ምን እንደሆነና ለምን እንደሰራነው መገንዘብ ያዳግታቸዋል፡፡ ባሌ ግን ይህን መገንዘብ እይቸገርም፤ መጥታችሁ እዩት።

ኦሮሞነት በስራ ይገለጻል፤ ኦሮሞነት በልማት ይገለጻል፤ ኦሮሞነት በፍቅር ይገለጻል። በልዩ ባህል፣ ወግና ስነምግባር ያደግን ስለሆን፣ ስድብ አናውቅም፤ ፍቅር ግን እናውቃለን። ኦሮሞ ስለሆን እራስን መካብ፣ በአሽሙር መናገር አንችልም፤ ሰርተን ማሳየት፣ ጽፈን፣ ጽፈን ዓለም ሊማርበት የሚችልበትን ሃሳብ ማፍለቅ ብንችልም በአሽሙር መናገርን ግን ኦሮሞነታችን ስላላስተማረን አንችልበትም።

ኦሮሞ፦ ትናንት ንቆን፣ ሰብሮን፣ ዘርፎን፣ ኦሮሚያ ውስጥ ያለውን ሁሉ ግጦ የወሰደን፣ ልጆቻችሁ ታግለው፣ ሰባብረው፣ ከኦሮሚያ እንብርት አባረው ካስወጡት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል። ትናንትና ያዋረደንን፣ አዋርደነዋል፤ ትናንት የሰበረንን ሰብረነዋል። ትናንትና አትወጡም አትገቡም ብሎ አጥር ያጠረብን ዛሬ ወጥቶ መግባት አይችልም፣ ከእኛ ፈቃድ ውጪ።

ኦሮሞ ስለሆን መግደልን አልመረጥንም፤ ኦሮሞ ስለሆን እግር መቁረጥን አልመረጥንም። ባህልና ታሪካችን እንዲህ ያለውን ነገር ስለማይፈቅድልን። እነዚያት እጅሬዎች ጋር፤ አዋርዳን፣ ግጣን፣ እንደዚህ የሚያምርን መሬት ማልማት ስንችል፣ ሃብታችንን ዘርፋ ከመሬቷ ጋር ልትቀላቅል ከሞከርች ቡድን ጋር ዳግም አብረን እንቆምም።

አንዳንድ ሰዎች ብልጽግና ለምን ተፈጠረ? የማን ነው? ብለው ይጠይቁናል። ብልጽግና የኦሮሞ ነው፤ ብልጽግና፣ ብልጽግና የኦሮሞን ጠላቶች ከስልጣን፣ ከቤተመንግስት ለማባረር የተፈጠረ ነው። ብልጽግና ጠላቶቻችን ከዚህ በኋላ ከኛ ጋር ቁጭ ብለው በሀገሪቱ ላይ መወሰን እንዳይችሉ የተፈጠረ ነው። “ኦሮሞ የራሱን ድርጅት ገንብቶ ሀገር መምራት አይችልም፤ ሀገር መምራት የለበትም፤” የሚሉት ብልጽግናን ይሰድባሉ። ኦሮሞ ግን የብልጽግና አባት፣ የአዲስ ሃሳብ አእምሮ ባለቤት ስለሆነ የራሱን አያሳንስም፤ የራሱን አይገፋም፤ የራሱን አይጠላም። ይሁን እንጂ በሱ (ብልጽግና) ተጠቅሞ ባሌን ያለማል።

ህዝቤ ሆይ፤

ብልጽግና የናንተ ባይሆን ኑሮ ጠቅላይ ሚኒስቴሩ በሰላሳ ዓመታት ውስጥ እዚህ ቦታ ተገኝቶ ክህዝቡ ጋር መቆም ያልቻለው ለምድን ነው? ባሌ አዲስ ሆኖ ነው? ባሌ አዲስ ሆኖ ነው? ወይስ ይሄ ወንዝ አዲስ ሆኖ ነው? ወይስ የሶፍ ኡመር ዋሻ አዲስ ሆኖ ነው? ወይስ የሼህከና ሁሴን ሜዳ አዲስ ሆኖ ነው ወይ? ባሌ ባሌ ነው የነበረው፤ የራሱ ሰው ስላልነበረው ነው ችላ የተባለው። አሁን ደግሞ ልጃችሁ እናንተን ይዞ፣ እስከዛሬ ያወረዱንን አዋርዶ፣ ወደ ሀገራቸው መልሶ፣ ሀገሪቱን ባዲስ መልክ፣ በፍቅር፣ በአንድነት ወደ ከፍታ ለማሻገር እየሰራ ስለሆነ፣ እንደዛሬው በችኮላ ሳይሆን፣ የምረቃ ጊዜ ወስዶ፣ ውስጡ ውለን፣ ውስጡ አድረን፣ ገንፎ በልተን፣ ዱአችሁን ሰምተን አሚን ብለን፣ በፍቅር መሄድ ነገና ከነገ ወዲያ ይሆናል።

ቤተመንግስታችንን መጥታችሁ ለማየት እድል ያላገኛችሁ ሰዎች፣ ከፕሬዚደንታችሁ ጋር ተመካከሩና፣ ከገዳ አባቶች ጋር ተመካከሩና መጥታችሁ እዩት፤ ቤተመንግስታችን ባሌን ይመስላል፤ ባሌ ቤተመንግስታችንን ይመስላል። ስለ ቤተመንግስታችን ማውራት የማልፈልገው፣ ኦሮሞ ሰርቶ ያሳያል፤ ማውራት አዲስ ጠባይ ስለሆነ፣ ይህን አዲስ ጠባይ ወደ ትውልድ ማስተላለፍ ስለማንፈልግ ሰርተን ማሳየት እንፈልጋለን። አሁን ደግሞ ጊዜ የለንም፤ ወሬ ይበቃናል፤ መከፋፈል ይበቃናል፤ መባላት ይበቃናል። እንደ ባሌ አንድ ሆነን ይህን ቆላማ ቦታ ገነት አድርገን፣ ለዚህ የታገሉትን. . . ቅድም መደወላቡ ላይ ተናግሬዋለሁ፤ ባሌን መለወጥ መሬት ላይ ብቻ ሳይሆን ገነት ውስጥም ሰማእቶቻችሁን የሚያስደስት ስለሆነ፣ ይህን መሬት እንለውጣለን። ይህን መሬት እንለውጣለን፤ ይህን መሬት እንለውጣለን፤ ቆላችን ገነት ይሆናል፤ ቄሮአችን ባለ ስራ ይሆናል፤ ድህነት ታሪክ ይሆናል፤ አንድነታችን ይጠናከራል፤ አንዳችን ላንዳችን ጉልበት ሆነን ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካን እንመራለን።

ስለዚህ እግዝያብሄር የሰጠንን አእምሮ፤ እግዚያብሄር የሰጠንን አእምሮ ተጠቅመን በተግባር በሚታይ ስራ ሀገር ቀይረን የኦሮሞን ህዝብ ለማኩራት በልዩ ቆራጥነት ሌት ተቀን እየስራን ያለን በመሆኑ፣ በዱአችሁ አትርሱን፤ እኛ እግዚያብሄር የለም ብለን በራሳችን አለመጠን የምንኩራራም አይደለንም፤ እግዚያብሄርን እናምናለን፤ በህዝብ እናምናለን፤ በዱአ እናምናለን። ከህዝባችን ጋር እጅ ለእጅ ተያይዘን ሀገራችንን እንለውጣለን። ባለፈው ዓመት ጊኒር ውስጥ ስንዴ አይተናል፤ ለመጪው ዓመት ደግሞ ይህን ስራ እናያለን፤ እንመጣለን፤ እንጠያየቃለን፤ እናሸንፋለን፤ እንሻገራለን፤ እናሻግራለን። ሊያቆመን የሚችል ማንም አይኖርም።

ዛሬ እንደ ሚዳቋ ወዲህና ወዲያ እየሮጠ የሚወራጨውን ይቅርና ሃያ ሰባት ዓመት የበላችንን ወያኔ እንኳን በልተን አባረናታል። ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን። ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን እግዝያብሄር በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ።

ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችል አንድነታችንን እንጠብቅ። ፍቅር ይብዛላችሁ፤ ሰላም ይብዛላችሁ፤ ብልጽግና ለናንተ ይሁንላችሁ። ተያይዘን ወደ አዲስ ለውጥ ተሻግረን እናሻግር። ክቡር ሁኑ፤ ኑሩልኝ፤ ታላቅ ፍቅርና ክብር ነው ለናንተ ያለኝ። መጪው ዘመን ለባሌ፣ ለኦሮሚያ፣ ለኢትዮጵያ፣ ለአፍሪካ የብልጽግና ዘመን ነው። ከለቅሶ ውስጥ ወጥተናል፤ ተያይዘን ወደ ልማት እንሄዳለን፤ ክቡር ሁኑልኝ።”

Temt
Member+
Posts: 5279
Joined: 04 Jun 2013, 22:23

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Temt » 10 Feb 2020, 15:29

Zreal wrote:
10 Feb 2020, 15:25
Here is full translation of Galla Abiy Ahmed's HATE Speech!!!
አሳፋሪው የአብይ አሀመድ ንግግር ትርጉም “ትናንትና ያዋረደንን፣ አዋርደነዋል፤ ትናንት የሰበረንን ሰብረነዋል። ትናንትና አትወጡም አትገቡም ብሎ አጥር ያጠረብን ዛሬ ወጥቶ መግባት አይችልም፣ ከእኛ ፈቃድ ውጪ።” ጠ/ሚ አቢይ አህመድ
***************
“ትናንትና ያዋረደንን፣ አዋርደነዋል፤ ትናንት የሰበረንን ሰብረነዋል። ትናንትና አትወጡም አትገቡም ብሎ አጥር ያጠረብን ዛሬ ወጥቶ መግባት አይችልም፣ ከእኛ ፈቃድ ውጪ።” ጠ/ሚ አቢይ አህመድ
=========•••••••=============

በወልመል የግድብ ፕሮጀክት ምረቃ ላይ ጠ/ሚ ዓቢይ አህመድ በኦሮምኛ ያደረጉት ንግግር፤ ወልመል፣ ባሌ፤ ጥር 26፣ 2012 (Feb 04,2020)

ትርጉም በዶ/ር አብርሃም አለሙ Dr Abreham Alemu
**************************************
“የተከበራችሁ የባሌ ሽማግሌዎች፣ የኦሮሞ ወጣቶች፦ የነገ ተስፋዎች፤

እኔ በየቀኑ የባሌን ሶፍ ኡመር ዋሻን ቀዬ ውስጥ ስለማየው፣ ውሎዬም፣ አዳሬም ሶፍ ኡመር ውስጥ፣ ባሌ ውስጥ ስለሆነ፤ ባሌ የኦሮሞ ታሪክ የተጀመረበት፣ ባሌ የኦሮሞ ታጋዮች ቁጭ ብለው፣ ተረጋግተው ጠላቶቻቸው እንዴት መፍረስ እንዳለባቸው አጥንተው፣ አዲስ ፍልስፍና ፈጥረው፣ ከዚህ ጀምረው ኦሮሞንና ኢትዮጵያን ነጻ ለማውጣትና ለመግዛት ስለሚችሉ፣ ሶፍ ኡመር . . . የሶፍ ኡመርን ዋሻ ቀዬያችን ውስጥ ስንሰራ ታሪክ እንዲያስታውሰውና ለማስታወስ፣ ለማሳወቅ፣ ዓለም ይሄ ምንድን ነው ቢለን፣ “የሶፍ ኡመር ዋሻ ይባላል፤ ትግላችን የጀመረበት፣ ማንነታችን የተጀመረበት ነው፤” ብለን ልንነግራቸው ነው። የሶፍ ኡመር ዋሻን ቀዬያችን ውስጥ የሚያዩ ሰዎች ምን እንደሆነና ለምን እንደሰራነው መገንዘብ ያዳግታቸዋል፡፡ ባሌ ግን ይህን መገንዘብ እይቸገርም፤ መጥታችሁ እዩት።

ኦሮሞነት በስራ ይገለጻል፤ ኦሮሞነት በልማት ይገለጻል፤ ኦሮሞነት በፍቅር ይገለጻል። በልዩ ባህል፣ ወግና ስነምግባር ያደግን ስለሆን፣ ስድብ አናውቅም፤ ፍቅር ግን እናውቃለን። ኦሮሞ ስለሆን እራስን መካብ፣ በአሽሙር መናገር አንችልም፤ ሰርተን ማሳየት፣ ጽፈን፣ ጽፈን ዓለም ሊማርበት የሚችልበትን ሃሳብ ማፍለቅ ብንችልም በአሽሙር መናገርን ግን ኦሮሞነታችን ስላላስተማረን አንችልበትም።

ኦሮሞ፦ ትናንት ንቆን፣ ሰብሮን፣ ዘርፎን፣ ኦሮሚያ ውስጥ ያለውን ሁሉ ግጦ የወሰደን፣ ልጆቻችሁ ታግለው፣ ሰባብረው፣ ከኦሮሚያ እንብርት አባረው ካስወጡት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል። ትናንትና ያዋረደንን፣ አዋርደነዋል፤ ትናንት የሰበረንን ሰብረነዋል። ትናንትና አትወጡም አትገቡም ብሎ አጥር ያጠረብን ዛሬ ወጥቶ መግባት አይችልም፣ ከእኛ ፈቃድ ውጪ።

ኦሮሞ ስለሆን መግደልን አልመረጥንም፤ ኦሮሞ ስለሆን እግር መቁረጥን አልመረጥንም። ባህልና ታሪካችን እንዲህ ያለውን ነገር ስለማይፈቅድልን። እነዚያት እጅሬዎች ጋር፤ አዋርዳን፣ ግጣን፣ እንደዚህ የሚያምርን መሬት ማልማት ስንችል፣ ሃብታችንን ዘርፋ ከመሬቷ ጋር ልትቀላቅል ከሞከርች ቡድን ጋር ዳግም አብረን እንቆምም።

አንዳንድ ሰዎች ብልጽግና ለምን ተፈጠረ? የማን ነው? ብለው ይጠይቁናል። ብልጽግና የኦሮሞ ነው፤ ብልጽግና፣ ብልጽግና የኦሮሞን ጠላቶች ከስልጣን፣ ከቤተመንግስት ለማባረር የተፈጠረ ነው። ብልጽግና ጠላቶቻችን ከዚህ በኋላ ከኛ ጋር ቁጭ ብለው በሀገሪቱ ላይ መወሰን እንዳይችሉ የተፈጠረ ነው። “ኦሮሞ የራሱን ድርጅት ገንብቶ ሀገር መምራት አይችልም፤ ሀገር መምራት የለበትም፤” የሚሉት ብልጽግናን ይሰድባሉ። ኦሮሞ ግን የብልጽግና አባት፣ የአዲስ ሃሳብ አእምሮ ባለቤት ስለሆነ የራሱን አያሳንስም፤ የራሱን አይገፋም፤ የራሱን አይጠላም። ይሁን እንጂ በሱ (ብልጽግና) ተጠቅሞ ባሌን ያለማል።

ህዝቤ ሆይ፤

ብልጽግና የናንተ ባይሆን ኑሮ ጠቅላይ ሚኒስቴሩ በሰላሳ ዓመታት ውስጥ እዚህ ቦታ ተገኝቶ ክህዝቡ ጋር መቆም ያልቻለው ለምድን ነው? ባሌ አዲስ ሆኖ ነው? ባሌ አዲስ ሆኖ ነው? ወይስ ይሄ ወንዝ አዲስ ሆኖ ነው? ወይስ የሶፍ ኡመር ዋሻ አዲስ ሆኖ ነው? ወይስ የሼህከና ሁሴን ሜዳ አዲስ ሆኖ ነው ወይ? ባሌ ባሌ ነው የነበረው፤ የራሱ ሰው ስላልነበረው ነው ችላ የተባለው። አሁን ደግሞ ልጃችሁ እናንተን ይዞ፣ እስከዛሬ ያወረዱንን አዋርዶ፣ ወደ ሀገራቸው መልሶ፣ ሀገሪቱን ባዲስ መልክ፣ በፍቅር፣ በአንድነት ወደ ከፍታ ለማሻገር እየሰራ ስለሆነ፣ እንደዛሬው በችኮላ ሳይሆን፣ የምረቃ ጊዜ ወስዶ፣ ውስጡ ውለን፣ ውስጡ አድረን፣ ገንፎ በልተን፣ ዱአችሁን ሰምተን አሚን ብለን፣ በፍቅር መሄድ ነገና ከነገ ወዲያ ይሆናል።

ቤተመንግስታችንን መጥታችሁ ለማየት እድል ያላገኛችሁ ሰዎች፣ ከፕሬዚደንታችሁ ጋር ተመካከሩና፣ ከገዳ አባቶች ጋር ተመካከሩና መጥታችሁ እዩት፤ ቤተመንግስታችን ባሌን ይመስላል፤ ባሌ ቤተመንግስታችንን ይመስላል። ስለ ቤተመንግስታችን ማውራት የማልፈልገው፣ ኦሮሞ ሰርቶ ያሳያል፤ ማውራት አዲስ ጠባይ ስለሆነ፣ ይህን አዲስ ጠባይ ወደ ትውልድ ማስተላለፍ ስለማንፈልግ ሰርተን ማሳየት እንፈልጋለን። አሁን ደግሞ ጊዜ የለንም፤ ወሬ ይበቃናል፤ መከፋፈል ይበቃናል፤ መባላት ይበቃናል። እንደ ባሌ አንድ ሆነን ይህን ቆላማ ቦታ ገነት አድርገን፣ ለዚህ የታገሉትን. . . ቅድም መደወላቡ ላይ ተናግሬዋለሁ፤ ባሌን መለወጥ መሬት ላይ ብቻ ሳይሆን ገነት ውስጥም ሰማእቶቻችሁን የሚያስደስት ስለሆነ፣ ይህን መሬት እንለውጣለን። ይህን መሬት እንለውጣለን፤ ይህን መሬት እንለውጣለን፤ ቆላችን ገነት ይሆናል፤ ቄሮአችን ባለ ስራ ይሆናል፤ ድህነት ታሪክ ይሆናል፤ አንድነታችን ይጠናከራል፤ አንዳችን ላንዳችን ጉልበት ሆነን ኢትዮጵያን ብቻ ሳይሆን አፍሪካን እንመራለን።

ስለዚህ እግዝያብሄር የሰጠንን አእምሮ፤ እግዚያብሄር የሰጠንን አእምሮ ተጠቅመን በተግባር በሚታይ ስራ ሀገር ቀይረን የኦሮሞን ህዝብ ለማኩራት በልዩ ቆራጥነት ሌት ተቀን እየስራን ያለን በመሆኑ፣ በዱአችሁ አትርሱን፤ እኛ እግዚያብሄር የለም ብለን በራሳችን አለመጠን የምንኩራራም አይደለንም፤ እግዚያብሄርን እናምናለን፤ በህዝብ እናምናለን፤ በዱአ እናምናለን። ከህዝባችን ጋር እጅ ለእጅ ተያይዘን ሀገራችንን እንለውጣለን። ባለፈው ዓመት ጊኒር ውስጥ ስንዴ አይተናል፤ ለመጪው ዓመት ደግሞ ይህን ስራ እናያለን፤ እንመጣለን፤ እንጠያየቃለን፤ እናሸንፋለን፤ እንሻገራለን፤ እናሻግራለን። ሊያቆመን የሚችል ማንም አይኖርም።

ዛሬ እንደ ሚዳቋ ወዲህና ወዲያ እየሮጠ የሚወራጨውን ይቅርና ሃያ ሰባት ዓመት የበላችንን ወያኔ እንኳን በልተን አባረናታል። ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን። ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን እግዝያብሄር በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ።

ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችል አንድነታችንን እንጠብቅ። ፍቅር ይብዛላችሁ፤ ሰላም ይብዛላችሁ፤ ብልጽግና ለናንተ ይሁንላችሁ። ተያይዘን ወደ አዲስ ለውጥ ተሻግረን እናሻግር። ክቡር ሁኑ፤ ኑሩልኝ፤ ታላቅ ፍቅርና ክብር ነው ለናንተ ያለኝ። መጪው ዘመን ለባሌ፣ ለኦሮሚያ፣ ለኢትዮጵያ፣ ለአፍሪካ የብልጽግና ዘመን ነው። ከለቅሶ ውስጥ ወጥተናል፤ ተያይዘን ወደ ልማት እንሄዳለን፤ ክቡር ሁኑልኝ።”
Hey, ጋዕጋዕ ዑጉም፡ accept the reality that everybody hates Agames not because of your filthy and stinking bodies, which can be smelled a mile away, but of your mischievious and criminal backstabbing activities! Deal with it ወዲ ሻርሙጣ!

Masud
Member+
Posts: 8502
Joined: 18 Jun 2013, 09:06

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Masud » 10 Feb 2020, 15:31

There is no need to believe me , just tell the Amhara underdogs that they are in the wrong place and advise them to leave PP.
Hameddibewoyane wrote:
10 Feb 2020, 13:25
The twisted heart Masud! Why do you need to cheat? Is there any morone person on ER who believe you. His speech is directed to Woyane! :lol:
...
Masud wrote:
10 Feb 2020, 13:10
Now it is clear that the Prosperity Party established by Dr. Abiy is "Oromo" party. What is surprising is that what are Amhara ubder dogs are doing in Prosperity Party? Why don't someone advise Gedu Andergachew, Demeke Mekonnen, Temesgen Tiruneh, Yohannes Buayalew to end their servitude? They were the servants of TPLF for the last 28 years no servant for PP. When do the Amharas liberate themselves from slavery?

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4080
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Za-Ilmaknun » 10 Feb 2020, 17:23

Now that the vile expression of PM Abiy as neftegna isn't getting any traction, TPLF errand boys are coming up with a new line that attests to the known fact about who ADP is. TPLF is broken beyond repair and any of its left over is enjoying their sunset years in Planet Hotel. :mrgreen:

Hawzen
Member+
Posts: 7274
Joined: 07 Jun 2012, 05:03

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Hawzen » 10 Feb 2020, 18:44

Za-Ilmaknun wrote:
10 Feb 2020, 17:23
Now that the vile expression of PM Abiy as neftegna isn't getting any traction, TPLF errand boys are coming up with a new line that attests to the known fact about who ADP is. TPLF is broken beyond repair and any of its left over is enjoying their sunset years in Planet Hotel. :mrgreen:
Agames are predictably twisted heart. They believe that the only way they could succeed and strive is by creating confusions and tension among people. Unfortunately it is just a normal day for them since it is a cultural thing. No value. No integrity. No fear of God at all.

When they introduced ethnic killilaziation in the constitution, it is not because they cared about the diversity of Ethiopian ethnics. It is because their objective was to create confusion and tensions among the different ethnics so that they could lead Ethiopia for 100 years or even more. Their second goal was if they lose power, they would give Ethiopia 100 years assignment of solving ethnic problems like we have been witnessing for the last couple years unfortunately.

Agames are just evil people!!!

Dedebit is always dedeb
R.I.P Abay Tigray and TPLF

@@
Member
Posts: 1400
Joined: 05 Dec 2014, 11:35

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by @@ » 10 Feb 2020, 18:59

@gamistan boy, is that not good for you as fake oromo if amhara is underdog? why are you so upset by abiy's statement :lol: twisted heart @gamistan you know he was talking about you agame looters that are now confined in jail axum hotel. :lol: twisted heart dedebit cadres are apes. you forgot to act like an amhara hater oromo and became upset and showed your true agame identity :lol: aye yeagame neger.
Masud wrote:
10 Feb 2020, 15:31
There is no need to believe me , just tell the Amhara underdogs that they are in the wrong place and advise them to leave PP.
Hameddibewoyane wrote:
10 Feb 2020, 13:25
The twisted heart Masud! Why do you need to cheat? Is there any morone person on ER who believe you. His speech is directed to Woyane! :lol:
...
Masud wrote:
10 Feb 2020, 13:10
Now it is clear that the Prosperity Party established by Dr. Abiy is "Oromo" party. What is surprising is that what are Amhara ubder dogs are doing in Prosperity Party? Why don't someone advise Gedu Andergachew, Demeke Mekonnen, Temesgen Tiruneh, Yohannes Buayalew to end their servitude? They were the servants of TPLF for the last 28 years no servant for PP. When do the Amharas liberate themselves from slavery?

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Abdelaziz » 11 Feb 2020, 06:22

Ho'mosexual Revulsion aka bedemariam/bu'shtin/eyeru/hamediba/etc.
And yet, he was Tigreans' water carrier for 28 years, and yet he begged debreprno and co day and night for 4 weeks trying to lure them to join his bilgina party, including asking them to edit and even to rewrite its political program, but the principled weyanes refused to accept his offer given his deception on many occasions prior to that. Meshrefet is scared to see other genuine Oromos working hard behind the scenes and openly in order to forge a new tactical and strategic alliance with TPLF. Meshrefet feels weyane is throwing him in the political di'tch where he will die and get buried in after taking him as its gudifecha for 28 years. And still the werada liar Meshrefet is working with them openly and behind the scenes. The liar gudifecha recently told parliament that he has worked with TPLF for so long and know each other very well that he knows even in the future TPLfites will work with his bilgina party cordially. Which one do we believe? Or is he addicted to some wedi Hagos di'ck and does not want to give it away and for others to have it? I see, you see, that is right.
Last edited by Abdelaziz on 11 Feb 2020, 06:31, edited 1 time in total.

Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Maxi » 11 Feb 2020, 06:31

Masud wrote:
10 Feb 2020, 15:31
There is no need to believe me , just tell the Amhara underdogs that they are in the wrong place and advise them to leave PP.
Here we go!! :lol: :lol: :lol:







Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Ethoash » 11 Feb 2020, 07:40

Maxi wrote:
11 Feb 2020, 06:31
:
አንተ እብድ

ይህ ምረጡኝ ቅስቀሳ ወንጀል እንደሆነ አታወቅም እንዴ ምርጫው ግዜ ሳይታወቅ ጀምሩ ሳይባል ይምን ማሻቃቃት ነው። በዚህ ላይ እነዚሁን ሰዎች የኤፔኮን መፈክር ውጡ ብትላቸው ይወጣሉ ። ለነሱ እንኳን ይህችንን ግርግር ሌላም ቢሆን የግዜ ማሳለፊያ ስርክሳችው ነው። ለለቅሶም ቢሆን ሚልዬን ሰው ታስልፋለህ ። ምን ችግር አለው ስራ ፍትን ህብረተስብ ፎቶ ተነሳ ታዋቂም ት ሆናለህ ብትለው በእንግሊዘኛ ምን እንደተፃፈ ሳያወቁ ነው ይዘው የወጡት።

ምን አለበለኝ እኔ ራሴ እንድ ሁለት ሰው ጠርቼ መፍክር ይዜ በአስፋልቱ ላይ ብሄድ በጥቁት ግዜ እከብብ ነበር በዚያ ላይ ቪድዬ እና ካሜራ የምነሳ ከሆነማ የስፈሩን ሰው ነው ተገልብጦ እንዲወጣ የማረገው። በዚህ ሚስኪን ሕዝብ ተጫወቱበት ። መፈክሩ በተስራበት ዋጋ የውሃ ጉድጎድ በቆፈራችሁለት ። ትምህርት ቤት ፤ ሐክም ቤት በከፈታቹሁለት ኖሮ ምን ያህል በተጠቀመ ነበር። እንዴኔ እንዴኔ ከሆነ ይህ ስላማዊ ስልፍ መቅረት አለበት ። የወስልትና ፓርቲ አባል የሆኑ ብቻ በአደራሽ መስብስብ አለባቸው እወነት ደጋፊያቸውን ለማወቅ ። ማንም እንዳይገባ ደግሞ የአባልነት መታወቅያ መስጠት እና መጠየቅ ነው አደራሹ ወስጥ ሲገቡ። ማንንም ተራ መንገደኛ መንገድ አዘግቶ መብነሽነሽ ይቁም ።

AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by AbebeB » 11 Feb 2020, 19:21

Ejersa wrote:
10 Feb 2020, 12:16
Ejersa,
“ከኦነግ ይልቅ ህወሃት ለኦሮሞ ሕዝብ ይቀርባል፡፡” አባ ዱላ (የአብይ እናት ልጅ)

Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by Hameddibewoyane » 11 Feb 2020, 19:58

Are u happy for that the TigrayB pretending as Oromo! :mrgreen: :lol: :lol: :mrgreen:
AbebeB wrote:
11 Feb 2020, 19:21
Ejersa wrote:
10 Feb 2020, 12:16
Ejersa,
“ከኦነግ ይልቅ ህወሃት ለኦሮሞ ሕዝብ ይቀርባል፡፡” አባ ዱላ (የአብይ እናት ልጅ)

sun
Member+
Posts: 9325
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: አስገራሚው የዶ/ር ዐቢይ ንግግር፦" ልጆቻችሁ ካባረሩት ጋር ከመቆም ሞት ይሻላል!

Post by sun » 11 Feb 2020, 20:12

Masud wrote:
10 Feb 2020, 13:10
Now it is clear that the Prosperity Party established by Dr. Abiy is "Oromo" party. What is surprising is that what are Amhara ubder dogs are doing in Prosperity Party? Why don't someone advise Gedu Andergachew, Demeke Mekonnen, Temesgen Tiruneh, Yohannes Buayalew to end their servitude? They were the servants of TPLF for the last 28 years no servant for PP. When do the Amharas liberate themselves from slavery?
Hmm.... :P

I am not a politician but yet I think that you are worse than all of them put together because you promote nothing positive but many things negative.

Even the voice and the speech in the video does not seem to be that of Dr. Abiyy but manipulated by tplf oligarchs and or their paid agents. Amharas are not underdogs by any means but equal partners. You are only imitating Amhara and embittered tplf extremists so that they may go and do the dirty jobs for you since you seem to be dreaming for power. Why the fck do you care and get so jealousy about other peoples political parties to which they have 100% legal ownership rights in the same way that you can also have your own party if you can and then go to the people and present your programs so that the people may compare, contrast and give you feed back. Just wait for some years and test your chances after that when the dust settles and issues become clearer.

You don't need to go for mercenary shopping all over the places since that will take away all the possibilities for the next 102 years. You have been insulting Amharas indiscriminately non stop all of your online life but now all of sudden converted yourself over night in to a sweet and pink Amhara liberation front. No principle and no self respect. Hopelessness and desperation!

God save Mamma Oromiyya, Mamma Ethiopia and Mamma Africa from such unstable and unpredictable troubled persons and personalities. The great and egalitarian Oromos and great rational Ethiopians need to go out and vote for Dr. Abiyy and his prosperity party because the PM said in clear and clean language that prosperity is for Oromiyya, for Ethiopia, for Africa and the world. BEAUTIFULLY PUT! The rest may collect leftovers here and there and then peacefully with out bragging and ranting go to serve the needy people or else dissolve their minuscule street corner grouping.
:lol:

Post Reply