Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

አንበሣው አገሣ፡፡ አንበሣ ማለት ኦሮሞ ነው፣ ያውም ይኸውና!

Post by AbebeB » 28 Jan 2020, 15:16

አንበሣው አገሣ፡፡ አንበሣ ማለት ኦሮሞ ነው፣ ያውም ይኸውና!
Please wait, video is loading...

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4080
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: አንበሣው አገሣ፡፡ አንበሣ ማለት ኦሮሞ ነው፣ ያውም ይኸውና!

Post by Za-Ilmaknun » 28 Jan 2020, 17:09

AbebeB wrote:
28 Jan 2020, 15:16
አንበሣው አገሣ፡፡ አንበሣ ማለት ኦሮሞ ነው፣ ያውም ይኸውና!
Please wait, video is loading...
VOA : በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ሻምቡ ከተማ ቁጥራቸው በወል ያልተገለፀ የኦሮሞ ነፃነት ግንባር/ኦነግ/አባላት ታሰሩ ሲሉ ከቤተሰብ መካከል ገለፁ።የሻምቡ ከተማ ፖሊስ በጫካ የሚገኙ ሸማቂዎች ጋር ግንኙነት አላቸው ብለን የጠረጠርነውን ነው ያሰርነው ሲል ገልጿል::በምዕራብ ሸዋ ጊንደበረት ወረዳም የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ/ኦፌኮ/ 24 አባላት ታሰሩ ሲሉ የፓርቲው ወጣቶች ሊግ ኋላፊ ገልፀዋል።

https://mereja.com/amharic/v2/208927

Post Reply