ሞኙ ማነው? ነብዩ ወይስ ንቁ ተብለው ሲመከሩ የማይሰሙት የዋህ መናፍቃን ተከታዮቻቸው
-
- Member
- Posts: 2273
- Joined: 14 Nov 2018, 07:26
A WAKE UP CALL FOR ALL ... ጣሊያን ነዋሪ የሆኑት አቶ ቶማስ አስረስ በመናፍቅ ነብይ በላይ ሽፈራው ተዘረፍኩኝ .....
ህዝባችን የመናፍቃን ነብዮች በሚጠቅሱት ጥቅስ ተሸውዶ ሲያምናቸው የመናፍቃን ነብዮች ዲያስፖራውን ሳይቀር እየካዱ እያስለቀሱት ነው::
ሞኙ ማነው? ነብዩ ወይስ ንቁ ተብለው ሲመከሩ የማይሰሙት የዋህ መናፍቃን ተከታዮቻቸው
ሞኙ ማነው? ነብዩ ወይስ ንቁ ተብለው ሲመከሩ የማይሰሙት የዋህ መናፍቃን ተከታዮቻቸው
Last edited by clear12 on 26 Jan 2020, 12:33, edited 1 time in total.
-
- Member+
- Posts: 5951
- Joined: 06 Mar 2014, 04:33
Re: A WAKE UP CALL FOR ALL ... ጣሊያን ነዋሪ የሆኑት አቶ ቶማስ አስረስ በመናፍቅ ነብይ በላይ ሽፈራው ተዘረፍኩኝ .....
ስንት ነፈዝ ሰው አለ ባካችሁ!!
አቶ አቶ ቶማስ አስረስ የሚከተሉትን ነገርን፡-
1. ለአቶ ለበላይ ሽፈራው "ለመተማመኛ እንዲሆን ብሎ መሬቱን "እንደሸጥለት" የሚያረጋግጥ ፈልመን ሰጠነው!!" (Game Over)
2. ለአቶ ለበላይ ሽፈራው "ለቦታው ሙሉ ውክልና ሰጠነው!! (Game Over)"
አቶ ቶማስ አስረስ ከላይ ካሉት እንኳን ሁለቱን አድርጎ አንደኛውንም ካደረገ በኋላ መሬቱን በነፃ እንደሰጠ ሊያውቅ ይገባል!!
አቶ ቶማስ አስረስ በቃ ቦታህን ተብልተሃል፣ ዝምብለህ አታለቃቅስ!! ፍርድ ቤትም ብትሄድ የሚፈረደው ለአጭበርባሪው በላይ ሽፈራው ነው።
ምክንያቱም አጭበርባሪው በላይ ሽፈራው ፍርድ ቤት ብትሄድም ለእሱ እንዲፈረድለት አድጎ አጭበርብሮ አስፈርሞሃል!!
ሰውን ማመን ቀብሮ ነው አለች ቀብሮ!!!
አቶ አቶ ቶማስ አስረስ የሚከተሉትን ነገርን፡-
1. ለአቶ ለበላይ ሽፈራው "ለመተማመኛ እንዲሆን ብሎ መሬቱን "እንደሸጥለት" የሚያረጋግጥ ፈልመን ሰጠነው!!" (Game Over)
2. ለአቶ ለበላይ ሽፈራው "ለቦታው ሙሉ ውክልና ሰጠነው!! (Game Over)"
አቶ ቶማስ አስረስ ከላይ ካሉት እንኳን ሁለቱን አድርጎ አንደኛውንም ካደረገ በኋላ መሬቱን በነፃ እንደሰጠ ሊያውቅ ይገባል!!
አቶ ቶማስ አስረስ በቃ ቦታህን ተብልተሃል፣ ዝምብለህ አታለቃቅስ!! ፍርድ ቤትም ብትሄድ የሚፈረደው ለአጭበርባሪው በላይ ሽፈራው ነው።
ምክንያቱም አጭበርባሪው በላይ ሽፈራው ፍርድ ቤት ብትሄድም ለእሱ እንዲፈረድለት አድጎ አጭበርብሮ አስፈርሞሃል!!
ሰውን ማመን ቀብሮ ነው አለች ቀብሮ!!!
-
- Member
- Posts: 2273
- Joined: 14 Nov 2018, 07:26
Re: A WAKE UP CALL FOR ALL ... ጣሊያን ነዋሪ የሆኑት አቶ ቶማስ አስረስ በመናፍቅ ነብይ በላይ ሽፈራው ተዘረፍኩኝ .....
Maxi wrote: ↑26 Jan 2020, 10:34ስንት ነፈዝ ሰው አለ ባካችሁ!!
አቶ አቶ ቶማስ አስረስ የሚከተሉትን ነገርን፡-
1. ለአቶ ለበላይ ሽፈራው "ለመተማመኛ እንዲሆን ብሎ መሬቱን "እንደሸጥለት" የሚያረጋግጥ ፈልመን ሰጠነው!!" (Game Over)
2. ለአቶ ለበላይ ሽፈራው "ለቦታው ሙሉ ውክልና ሰጠነው!! (Game Over)"
አቶ ቶማስ አስረስ ከላይ ካሉት እንኳን ሁለቱን አድርጎ አንደኛውንም ካደረገ በኋላ መሬቱን በነፃ እንደሰጠ ሊያውቅ ይገባል!!
አቶ ቶማስ አስረስ በቃ ቦታህን ተብልተሃል፣ ዝም ብለህ አታለቃቅስ!! ፍርድ ቤትም ብትሄድ የሚፈረደው ለአጭበርባሪው በላይ ሽፈራው ነው።
ምክንያቱም አጭበርባሪው በላይ ሽፈራው ፍርድ ቤት ብትሄድም ለእሱ እንዲፈረድለት አድጎ አጭበርብሮ አስፈርሞሃል!!
ሰውን ማመን ቀብሮ ነው አለች ቀብሮ!!!
ልክ ነህ ችግሩ ግን እነዚህ ሰዎች ከዘፍጥረት እስክ የሃንስ ራዕይ ደረስ የሚገኙ የመጸሃፍ ቅዱስ ቃል ለሚጠቅስላቸው የእግዛብሔር ሰው ነኝ ባይ አይሸውደኝም ብለው ለምንና እንዴት ሳይሉ ስለሚገዙ ከዚህ በተጨማሪ ሚስትህም ከእኔ ጋር ትተኛ ቢለው አይነካትም ብሎ ያምናሉ::
Religion is excellent stuff for keeping common people quiet.
Napoleon Bonaparte