"እነ ደብረፅዮን ጥምቀት የወረወሩት ኣልያም የተወረወረባቸው ሎሚ ሰብስበው በ 1 ለ 5 ኔትወርክ ኣደራጅተዋል" ይላል ጥላሁን ኣረፈ።
"በማህበር ታቁፉ" ያለው ማን ነበር? ክበበው ገዳ
ወደው ኣይስቁ ቂቂቂ
-
- Member
- Posts: 3890
- Joined: 25 Sep 2019, 02:42
Re: "በማህበር ታቁፉ" 1 ለ 5
የህወሓት ድስት ላሾች ጨርቃቸውን ጥለው እያበዱ ነው ዳንኤል ብርሃኔ ጌቶቹ ኮኮብ ያደረጉበትን እሳት እየተቀጣለ የሚያሳይ ባንዴራ ፖስት ሲያደርግ ሲኒ ሰባሪው መሐሪ ዩሐንስ የቤተክርስቲያን አባቶችን ሰንደቅ አላማ የአማራ ስለሆነ አውጥታችሁ ጣሉ እያለ ነው በተጨማሪም በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ የትምህርት ቤት ዩኒፎርም የለበሱ ህፃናትን "አንደ የትግራይ ባለሐብት ይህንን አስወልቆ ሌላ ልብስ እንዲያለብሱዋቸው ጥሪ ቢያቀርብም እስከአሁን ሰሚ አላገኘም።