Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

"በማህበር ታቁፉ" 1 ለ 5

Post by Ejersa » 23 Jan 2020, 10:13

"እነ ደብረፅዮን ጥምቀት የወረወሩት ኣልያም የተወረወረባቸው ሎሚ ሰብስበው በ 1 ለ 5 ኔትወርክ ኣደራጅተዋል" ይላል ጥላሁን ኣረፈ።
"በማህበር ታቁፉ" ያለው ማን ነበር? ክበበው ገዳ

ወደው ኣይስቁ ቂቂቂ


Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

Re: "በማህበር ታቁፉ" 1 ለ 5

Post by Hameddibewoyane » 23 Jan 2020, 10:21

የህወሓት ድስት ላሾች ጨርቃቸውን ጥለው እያበዱ ነው ዳንኤል ብርሃኔ ጌቶቹ ኮኮብ ያደረጉበትን እሳት እየተቀጣለ የሚያሳይ ባንዴራ ፖስት ሲያደርግ ሲኒ ሰባሪው መሐሪ ዩሐንስ የቤተክርስቲያን አባቶችን ሰንደቅ አላማ የአማራ ስለሆነ አውጥታችሁ ጣሉ እያለ ነው በተጨማሪም በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ የትምህርት ቤት ዩኒፎርም የለበሱ ህፃናትን "አንደ የትግራይ ባለሐብት ይህንን አስወልቆ ሌላ ልብስ እንዲያለብሱዋቸው ጥሪ ቢያቀርብም እስከአሁን ሰሚ አላገኘም።

Post Reply