Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!

Post by Zreal » 19 Jan 2020, 18:41

ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!




ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!

#ሕንጣሎ_70_እንደርታ_እምቢተኝነት!
======

የሕንጣሎ ወረዳ ህዝብ ተቃውሞ መንገዱ እንደተዘጋ #5ተኛ_ቀን_ኣልፈዋል።

ሕንጣሎ ህዝብ 105 ሺህ ብዛት ኑዋሪ ያላት ወረዳ ናት።
የህወሓት መንግስት ለህዝባዊ ጥያቄው ቀና መልስ በመመለስ ፈንታ ለሰሓርቲና ሳምረ ወረዳ ህዝቦች "ዓረና" እንናንተን ለመጉዳት ብሎ ያዘጋጀው ተቀውሞ ነው " እያለ ቅስቀሳ እያካሄደበት ይገኛል።

ይሁን እንጂ ህዝቡ ሊሰማቸው ኣልታለም። በተለይየሰሓርቲ ህዝብ "እኛም በዓረናነት ፈርጃቹ ስታንገላቱን ነበርና ኣናምናቹም።" በማለት ራሱ እየመከታቸው ይገኛል።

ወዳጄ ሕንጣሎ ማለት ተራ ህዝብ እንዳይ መስልህ። በቀዳማይ ወያነ ትግል ውስጥ የኣምበሳ ድርሻ ያለውና ታጋዮቹ * ባንዴራችን የኢትዮጵያ ባንዴራ!
ራሳችን በራሳችን እናስተዳድራለን!
ሁሉም ዜጋ እኩል ነው!
ገረብ ዓረና ወያነ ትግራይ ብለው ያወጁበትና ቃልኪዳን የገቡበት ማይደርሁ የሚገኝበት ታሪካዊ ቦታ ናት።

*ፍትሕ_ለሕንጣሎ_ህዝብ!

Please wait, video is loading...

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!

Post by Zreal » 19 Jan 2020, 18:44

ሰበር ዜና
በመቀለ የጥምቀት በዓል ሲይከብሩ የነበሩ ወጣቶች ከህወሓት በተተኮሰ ጥይት ብዙ ሰዎች ቆስለው ዓይደር ሆስፒታል ገቡ ።

Please wait, video is loading...

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!

Post by Zreal » 19 Jan 2020, 18:46

ዳቦ ለዓድግራት ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች!
=======

የዓዲግራት ዩኒቨርስቲ በጀት ዳቦ መግዛት እስኪያጣ ድረስ ወዴት እየገባ ይሆን?
"ዳቦ በህክምና ትዛዝ ድጋፍ ላቀረበ ብቻ ነው የምንሰጠው"

ዳቦ ዓ.ዩ ለተማሪዎች !



simbe11
Member
Posts: 2087
Joined: 23 Feb 2013, 13:02
Location: Addis Ababa

Re: ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!

Post by simbe11 » 19 Jan 2020, 18:49

This is what’s been awaited for long time.
People of Tigray!!
Stand against the evil. TPLF do not deserve any mercy
Kick them out of their hiding hole and hand them over to get justice
Zreal wrote:
19 Jan 2020, 18:41
ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!




ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!

#ሕንጣሎ_70_እንደርታ_እምቢተኝነት!
======

የሕንጣሎ ወረዳ ህዝብ ተቃውሞ መንገዱ እንደተዘጋ #5ተኛ_ቀን_ኣልፈዋል።

ሕንጣሎ ህዝብ 105 ሺህ ብዛት ኑዋሪ ያላት ወረዳ ናት።
የህወሓት መንግስት ለህዝባዊ ጥያቄው ቀና መልስ በመመለስ ፈንታ ለሰሓርቲና ሳምረ ወረዳ ህዝቦች "ዓረና" እንናንተን ለመጉዳት ብሎ ያዘጋጀው ተቀውሞ ነው " እያለ ቅስቀሳ እያካሄደበት ይገኛል።

ይሁን እንጂ ህዝቡ ሊሰማቸው ኣልታለም። በተለይየሰሓርቲ ህዝብ "እኛም በዓረናነት ፈርጃቹ ስታንገላቱን ነበርና ኣናምናቹም።" በማለት ራሱ እየመከታቸው ይገኛል።

ወዳጄ ሕንጣሎ ማለት ተራ ህዝብ እንዳይ መስልህ። በቀዳማይ ወያነ ትግል ውስጥ የኣምበሳ ድርሻ ያለውና ታጋዮቹ * ባንዴራችን የኢትዮጵያ ባንዴራ!
ራሳችን በራሳችን እናስተዳድራለን!
ሁሉም ዜጋ እኩል ነው!
ገረብ ዓረና ወያነ ትግራይ ብለው ያወጁበትና ቃልኪዳን የገቡበት ማይደርሁ የሚገኝበት ታሪካዊ ቦታ ናት።

*ፍትሕ_ለሕንጣሎ_ህዝብ!

Please wait, video is loading...

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!

Post by Zreal » 19 Jan 2020, 18:54

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

የትግራይ ህዝብ ሞት ለህወሃት እያለ ነው!! :lol: :lol: :lol:
ሞት ንህወሓት ዓወት ንህዝቢ ሕንጣሎ ወጀራት ንዓዲ ነብሪኢድ !!!!!

ደቂ ሓየሎም ስሑል ደቂ ብላታ ጥላሁን ይስዕሩ!
ደቂ መለስ ስብሓት ይሳዓሩ!!

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!

Post by Zreal » 19 Jan 2020, 19:00

መቐለ ዳማርያም ደሓን የላን ደሓን።
<><><><><><><><><><><><><>><><><
ኣብ ክፍለ ከተማ ዓይደር ጣብያ ዳማርያም ደሓን መሰቦ ስሚንቶ ፋብሪካ ኣከባቢ ብዕለት 07/05/2012 ዓ/ም ልዕሊ ዓሰርተ ዝኾኑ ንፁሃት መናእሰይ ብናይ ህወሓት ልኡኻት ተኣሲሮም ኣለዉ። እቶም መናእሰይ ክእሰሩ ዝተፈረደሎም ኣብቲ ዝተጠቐሰ ቦታ ዝተዓደልዎ ንመጠሻ/ንመንበሪ ቦታ ብዘይ ካሕሳን ልዋጥ ቦታን መንጢሎም ንሃፋትም ብመሃብ እንትኸውን እቶም መናእሰይ ድማ ነዚ ኣብ ልዕሊኦም ዝተፈፀመ ግፍዕን በደልን ብምቁዋሞምን ሕጋዊ ናይ መሰል ሕቶ ብምሕታቶምን እዮም ንእስርቤትን ንመውቃዕትን ዝተዳረጉ።
ካብቶም ዝተኣሰሩ ንግዚኡ ሽም ዝርዝሮም ዝበፅሐኒ።

1/ ተኽለሃይማኖት ብርሃኑ
2/ገ/መድህን
3/ ጠማለው ኣሸናፊ
4/ገብረ ደስታ
5/ ኣርኣያ ኣብርሃ
6/ክንደያ ኣብርሃ
7/ተኽሉ ገብረዝጊ
8/ተካ መዓርግ
9/ሊላይ
10/ፅገ ሓጎስ ወዘተ ዝተወቕዑ ድማ ኣለዉ ምስ በፅሓኒ ክፅሕፎ እየ።

ፍትሒ ንኑፁሃን መናእሰይ ዳ ማርያም ደሓን!!!!
ዓገብ!!!ዓገብ!! ህወሓት ይኣኽሎ ንበሎ!!!!


:lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

ሞት ለህወሃ!! :lol: :lol: :lol:
ሞት ንህወሓት ዓወት ንህዝቢ ሕንጣሎ ወጀራት ንዓዲ ነብሪኢድ !!!!!

ደቂ ሓየሎም ስሑል ደቂ ብላታ ጥላሁን ይስዕሩ!
ደቂ መለስ ስብሓት ይሳዓሩ!!

Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!

Post by Zreal » 19 Jan 2020, 19:03

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

ሞት ለህወሃት!! :lol: :lol: :lol:
ሞት ንህወሓት ዓወት ንህዝቢ ሕንጣሎ ወጀራት ንዓዲ ነብሪኢድ !!!!!

ደቂ ሓየሎም ስሑል ደቂ ብላታ ጥላሁን ይስዕሩ!
ደቂ መለስ ስብሓት ይሳዓሩ!!


Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!

Post by Zreal » 19 Jan 2020, 19:08

እዚ ዩ ዝበፅሖ ዘሎ ህዝቢ ትግራይ ኣንብብዋ ፍረዱ ።
ኣጃኢብ ኢዩ ዘብል

... ወ/ሮ ፅርሀ ገ/መስቀል ይባሀላ ጔል 70ዓመት እየን ።ነባርነተን ወረዳ ታ/ማጨው ብመሬት ሕርሻ ክርክር ካብ ዝጅምራ 10ዓመት አቁፂረን ።ሓዲኦ መልሲ እውን አይረኽባን ።ሕዚውን ክርክረን እናቀፀላ እየን።ሒዘኖኦ ዝንቀሳቀመዛግብቲ በቁፅሪ 109,000 እዮ። ፊደል አይቆጸራን ።ብመልክዕ እየን ዝፈሊኦ ።አብ ሐደ ፅላል ኮፍ ኢለን ።

ካብ ጋዜጠኛ ክሳቴ ነጋሽ ዝረኸብክዎ ኢዩ።



:lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

ሞት ለህወሃት - ሞት ንህወሓት !! :lol: :lol: :lol:




Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

Re: ወደ መቀሌ እና አድዋ የሚወስዱ መንገዶች በህዝብ ተቃሞ ከተዘጉ 5ተኛ ቀን ኣልፈዋል!!

Post by Zreal » 19 Jan 2020, 19:16

የ70 እንደርታ ህዝብ የቤተሰብ ስብሰብ ከሆነች ትህንግ አንገት ላንገት እየተናነቃ በለበት ወቅት

የዓድዋ ተወላጆች በአዲስአበባ የሚነሩትን እና ባለ ጊዜዎች ደግሞ ለትህንግ ማለሊት የለጁስቲክና የፋይናንስ ደጋፍ እያረጉ ይገኛሉ

በአዲስአበባ የሚነገሩ የትግራይ<የነ ስብሀት ነጋናጨየነ አባይ ፀሀዬ ቤተዘመዶች>ተወላጆች ልትህንግ ገንዘብ እያዋጡ መሆናቸዉ

በተያያዘ ዜና የሕንጣሎ70እንደርታ ህዝብ ከመቀለ ወደ ሳምረ የሚወስደው መንገድ ከመቀለ 20 ርቃ በምትገኝ ደንጎላት<የልዑል ራስ መንገሻ የትውልድ ቦታ>ላይ መንገድ ከዘጋ ዛሬ 4ተኛ ቀናቸውን ይዘዋል

ሞት ለህወሃት - ሞት ንህወሓት !! :lol: :lol:



Post Reply