Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

ጋላ አብይ አህመድ ከደንቢ ደሎ ዮኒቨርስቲ በታገዱ የአማራ ተማሪዎች ላይ የሚሰራው ድራማ እንደቀጠለ ነው!!

Post by Maxi » 17 Jan 2020, 14:21

ጋላ አብይ አህመድ ከደንቢ ደሎ ዮኒቨርስቲ በታገዱ የአማራ ተማሪዎች ላይ የሚሰራው ድራማ እንደቀጠለ ነው!!

https://www.dw.com/am/ከእገታ-የተለቀቁት-ተማሪዎች ... a-52042962
DW Radio Amharic

ከእገታ የተለቀቁት ተማሪዎች የት ናቸው?

ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲሄዱ ከታገቱ በኋላ መንግስት መለቀቃቸውን ያስታወቀው ሃያ አንድ ተማሪዎች ወደ ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ መመለሳቸውን የኦሮሚያ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ከዶይቸ ቬለ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ተናገሩ።


ከእገታ የተለቀቁት ከወላጆቻቸው ያልተገናኙት የስልክ ግንኙነት ባለመኖሩ ነዉ

ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ወደ ቤተሰቦቻቸው ሲሄዱ ከታገቱ በኋላ መንግስት መለቀቃቸውን ያስታወቀው ሃያ አንድ ተማሪዎች ወደ ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ መመለሳቸውን የኦሮሚያ የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ አቶ ጌታቸው ባልቻ ከዶይቸ ቬለ ጋር ባደረጉት ቃለ-ምልልስ ተናገሩ። ተማሪዎቹ ከእገታ ከተለቀቁ በኋላ ከወላጆቻቸው ጋር ያልተገናኙት በአካባቢው የስልክ ግንኙነት አገልግሎት ባለመኖሩ የተነሳ መሆኑንም አቶ ጌታቸው ዛሬ ተናግረዋል።

የታገቱ ቀሪ ስድስት ተማሪዎችን ለማስለቀቅም ጥረት እየተደረገ መሆኑንም አመልክተዋል። ከኦሮሚያ ክልል የመንግስት ኮሚኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ከአቶ ጌታቸው ባልቻ ጋር የስልክ ቃለ-ምልልሱን ያደረገው ታምራት ዲንሳ ነው። ተማሪዎቹ ደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ መኖራቸውን ለማጣራት ወደ ዩኒቨርስቲው ስልክ ብንደውልም ባለመስራቱ ሳይሳካ ቀርቷል።

ታምራት ዲንሳ

ኂሩት መለሰ

Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

Re: ጋላ አብይ አህመድ ከደንቢ ደሎ ዮኒቨርስቲ በታገዱ የአማራ ተማሪዎች ላይ የሚሰራው ድራማ እንደቀጠለ ነው!!

Post by Maxi » 17 Jan 2020, 14:23

"የታገቱ ተማሪዎችን አስለቀቀ" የተባለው መከላከያም ፌደራል ፖሊስም እኛ እንኳን ልናስለቅቅ ስለመታገታቸውም መረጃ የለንም ብሏል።

መግለጫ ወደሰጠው አካል ደውሉ እኛ የምናውቀው ነገር የለም ብለዋል።

በመካከል ልጆቻችን አሁንም አድራሻቸው አልታወቀም።
በስራ አስፈፃሚ በኩል ተለምኖ (ተነግሮት) ለ EBC መግለጫ የሰጠው አቶ ንጉሱ ጥላሁንም መረጃ ከመስጠት ተቆጥቧል።

አስራት እና አማራ መገናኛ ብዙሃን ዋና አጀንዳ አድርገውታል።
ሌሎች ሚዲያዎች ምን እያሰቡ እንደሆነ እንኳን አይታወቅም።

ጠቅላዩ ደግሞ ተማሪዎችን እየተገደሉ "መፅሃፍ አንብቡ" እያሉ በፌስቡክ ማስታወቂያ መስራት ላይ ተጠምደዋል።

ወገን ምን ይሻላል?

Please wait, video is loading...

Post Reply