Page 1 of 1

[ሰበር ዜና] የክርስትያን ታደለን ፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል የመጡ በርካታ ወጣቶች ተደብድበው ታፍሰዋል [PHOTO]

Posted: 17 Jan 2020, 07:34
by Revelations





Re: [ሰበር ዜና] የክርስትያን ታደለን ፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል የመጡ ብዛት ያላቸው ወጣቶች ተደብድበው ታፍሰዋል [PHOTO]

Posted: 17 Jan 2020, 07:41
by Revelations
ሰበር ዜና

የአብን አመራሮችንና አባላቶችን ችሎት ለመታደም ወደ ልደታ ያቀኑ ወጣቶች በፖሊስ ተደብድበው ወደ እሥር ቤት ተወሰዱ።


አማራ ሚድያ ማዕከል/አሚማ/
ጥር 8 ቀን 2012 ዓ.ም አዲስ አበባ ሸዋ

ከሰኔ 15ቱ አሳዛኝ ክስተትን ተከትሎ ታስረው የሚገኙ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ(አብን)ከፍተኛ አመራሮች አቶ ክርስቲያን ታደለ፣በለጠ ካሳ እና ሌሎች አባላት ዛሬ ጥር 8 ቀን 2012 ዓ.ም በልደታ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት እንደሚቀርቡ ይታወቃል።

የዛሬውን ችሎት ለመታደም እና አብሮነታቸውን ለማሳያት የአብንን ቲሸርት ለብሰው ችሎት ለመታደም ወደ ልደታ ባቀኑ ወጣቶች ላይ ፓሊስ ድብደባ በመፈፀም ወደ እሥር ቤት ወስዷቸዋል።

ከዚህ በተጨማሪ ችሎቱን ለመታደም ወደ ልደታ ያቀኑ በርካታ ወጣቶች በፓሊስ መዋከብ የተፈፀመባቸው ሲሆን ወደ ውስጥ እንዳይገቡና ችሎት እንዳይከታተሉ ክልከላ እየተደረገ መሆኑን አሚማ ከቦታው ታዝቧል።

በልደታ ፍ/ቤት ግቢ ያሉ ታዳሚዎችን በሙሉ ከግቢ እንዲወጡ ከመደረጉም ባሻገር በአደባባይ እያሯሯጡ ድብደባ በመፈፀም በትነዋቸዋል።

ድብደባ እየፈፀሙ ያሉት ፖሊስ፣አድማ ብተና የፌደራል ፖሊስ ሲሆኑ ከ40 በላይ የሚሆኑ ወጣቶችን አንበርክከው በዱላ ሲደበድቡ ተመልክተናል።

በተደረገባቸው ድብደባ የተጎዱ ወደ ጤና ጣቢያ እየተወሰዱ ነው።

የልደታ ፍርድ ቤትና አካባቢው በከፍተኛ የፀጥታ ኃይል እየተጠበቀ እንደሚገኝ አሚማ በቦታው ተገኝቶ አረጋግጧል።

በዛሬው ዕለት የችሎት ቀጠሮ ያላቸው እነ ክርስቲያን ታደለ አባላቶቻችንና ደጋፊዎቻችን ችሎት እንዳይገቡ የሚታገዱ ከሆነ ችሎቱ ላይ አንገኝም ማለታቸው ይታወሳል።

Re: [ሰበር ዜና] የክርስትያን ታደለን ፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል የመጡ በርካታ ወጣቶች ተደብድበው ታፍሰዋል [PHOTO]

Posted: 17 Jan 2020, 07:50
by Revelations

Re: [ሰበር ዜና] የክርስትያን ታደለን ፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል የመጡ በርካታ ወጣቶች ተደብድበው ታፍሰዋል [PHOTO]

Posted: 17 Jan 2020, 08:01
by Revelations



Re: [ሰበር ዜና] የክርስትያን ታደለን ፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል የመጡ በርካታ ወጣቶች ተደብድበው ታፍሰዋል [PHOTO]

Posted: 17 Jan 2020, 08:08
by Revelations

Re: [ሰበር ዜና] የክርስትያን ታደለን ፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል የመጡ በርካታ ወጣቶች ተደብድበው ታፍሰዋል [PHOTO]

Posted: 17 Jan 2020, 08:17
by Revelations
Please wait, video is loading...

Re: [ሰበር ዜና] የክርስትያን ታደለን ፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል የመጡ በርካታ ወጣቶች ተደብድበው ታፍሰዋል [PHOTO]

Posted: 17 Jan 2020, 08:23
by Revelations

Re: [ሰበር ዜና] የክርስትያን ታደለን ፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል የመጡ በርካታ ወጣቶች ተደብድበው ታፍሰዋል [PHOTO]

Posted: 17 Jan 2020, 08:33
by Maxi

Re: [ሰበር ዜና] የክርስትያን ታደለን ፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል የመጡ በርካታ ወጣቶች ተደብድበው ታፍሰዋል [PHOTO]

Posted: 17 Jan 2020, 13:23
by Revelations
Please wait, video is loading...

Re: [ሰበር ዜና] የክርስትያን ታደለን ፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል የመጡ በርካታ ወጣቶች ተደብድበው ታፍሰዋል [PHOTO]

Posted: 17 Jan 2020, 13:32
by Revelations
Please wait, video is loading...

Re: [ሰበር ዜና] የክርስትያን ታደለን ፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል የመጡ በርካታ ወጣቶች ተደብድበው ታፍሰዋል [PHOTO]

Posted: 17 Jan 2020, 13:58
by Maxi
የፍትህ ስርአቱ ይህን ይመስላል!!

አቶ ወይም ወ/ሮ ማዕዛ አሸናፊ የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት (ኦሮሞ) ሲሆኑ ከጎኗ የሚገኘው ደግሞ የፌደራል ጠቅላይ አቃቢ ህግ ኮሚሽነር አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ (ኦሮሞ/ኦነግ) ነው፡፡





Re: [ሰበር ዜና] የክርስትያን ታደለን ፍርድ ቤት ውሎ ለመከታተል የመጡ በርካታ ወጣቶች ተደብድበው ታፍሰዋል [PHOTO]

Posted: 17 Jan 2020, 14:59
by Revelations