Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Meleket
Member
Posts: 3057
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: DW TV "ርእሲ ጀጋኑ ራእሲ ኣሉላ" ሰነዳዊ ምድላው | Documentary

Post by Meleket » 18 Jan 2020, 05:14

የትግራይ ተራኪዎች እነ ሊቀ ሊቃውንት መምህር ገብረችዳን፣ የመሀል አገሮቹ እነ ተክለጻድቕ መኩሪያና ማሞ ውድነህ እንዲሁም የባህር ማዶዎቹ እነ Richard Pankhurst ሆኑ Haggai Erlich ያልነገሩን አንዳንድ የአሉላ ታሪክ ገጽታዎች በኤርትራዉያን እይታ እንዲህም በትግርኛ ተጽፎ አጋጥሞናል፡ ይዘቱ ጸሐፊዉን የሚመለከት ሲሆን፣ ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ይዘቱን ያውቀው ዘንድም በአማርኛ እንዲህ ቀርቧል። መልካም ንባብ። :lol:

ራስ አሉላ ወደ መተማ ለጦርነት በሄደበት ወቅት አንዳንድ ኤርትራውያን ተከታዮቹና የሰራዊቱ አባላት አብረውት ዘምተው ነበር። በርካታ ‘መረታ’ የተባለ ወረዳ ተወላጆች ግን አሻፈረን በማለት አብረውት አልሄዱም። ከመተማ ሽንፈቱ በኋላም በቀጥታ በትውልድ የእናቴ ዘሮች አጎቶቼ ወደሚላቸው ወደ መረታዎች በመሄድ፡ “የእናቴ ዘሮች አልከተልም አሉኝ አይደል?” በማለት ለዝርፊያ የመረብን ወንዝ ተሻግሮ እምበይቶ በተባለ ቦታ በሚገኝ የሚካኤል ቤተክርስትያን መረታ ውስጥ ሰፈረ። አቶ መርቆርየዎስ ቃላት የተባሉ የተከላቢ ተወላጅም የአሉላን ሸርና ተንኮል በደንብ ስላጤኑ፡ የሃገራቸውን ሰዎች ሁሉ አስታጥቀው በመጠበቅ፡ አሉላን አፍጉሮ በተባለ መረታ ሰበነ ውስጥ በሚገኝ ቦታ ጦርነት በመግጠም አሸነፉት። አሉላም ሸሽቶ ወደመጣበት ወደ ሃገሩ ተመለሰ። በዚህ መሰረትም ይህ የሚከተለው እንጉርጉሮና ሙሾ ተደረደረላቸው፡

የአባ ነጋን አልጋ ሰይጣን ሲያሳስታት፣
የአሉላን ሹመት ሰይጣን ሲያሳስታት፣
መግጠም ፈለገች ወይ መረታን ጦርነት!
መች የዋዛ ናቸው የመረታ ልጆች፣
መች የዋዛ ናቸው የአቶ ቃላት ልጆች፣
የመጣው ቢመጣ በጽናት መካቾች፣
በአፍጎሮ መሬት በጽናት መክታ፣
ስንትና ስንት ብረት (መሳሪያ) ማረከች መረታ፣
መረታማ ማለት የሃገር አለኝታ፣
ለሃቅ የምትቆም ለዘላለም ጸንታ።


ለዚህ ክዋኔ ጥሩ እማኝ ይሆን ዘንድም ባሻ ደበሳይ የተባለ የባሕረነጋሲ ጭሮም ልጅ ዓዲ ገሃድ የተባለ በእገላ ሓጺን ወረዳ የሚገኝ ቀየ ተወላጅ፡ በዚህ ውጊያ ለተሰዉ ለባሻ ወልደገብርኤል ዘዓረ ለተባለ ለመረታ ተወላጅ እንዲህ በማለት አለቀሱላቸው።

ሰው የማይወጣበት ያንን ገደል፣
መረታን የማያውቅ ማን ይገኛል?
ጦርነት ሲደረግ በአፍጎሮ መሬት፣
መረቶች ሆናችሁ ኃያል ከኃያላት፣
ብትን አረጋችሁት የአሉላን ሰራዊት፣
ልክ እንዲህ ነው እንጂ ወንድነትስ ማለት፣
ገበሬ ሲያሸንፍ ለንጉስ ሰራዊት።
መረታ ትርጉሙ ከሆነ ጀግንነት፣
ባሻ ወልደገብርኤል ለዓላማህ ስትሞት፣
መች ጠላት ወረሳት የሃገርህን መሬት፣
አንተ እንደሁ የሞትከው አይደለም ለውሸት፣
ሃቅን ጨብጠህ ነው ያለፍከው በጽናት።


ጀግናው አቶ መርቆርየዎስ ቃላትም የኋላ ኋላ ከደጃዝማች ባህታ ሓጎስ (ኣባ ጥመር) ጎን ከጣሊያን አንጻር ሲፋለሙ ሓላይ በተባለው ቀየ በጀግንነት ተሰውተዋል።

በርግጥ አራት ራሶች ከነሱም ውስጥ አንዱ ራስ አሉላ ወደ አጤ ሚኒሊክ ዙፋን አዲስ አበባ ድረስ ሂደው ድንጋይ ተሸክመው “ማረን” ብለው ይቅርታን ከአጤ ሚኒልክ እንደለመኑ ማሞ ውድነህ በጻፈው ታሪካቸው ውስጥ እንዳስነበበን አይዘነጋም።
:mrgreen:

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: DW TV "ርእሲ ጀጋኑ ራእሲ ኣሉላ" ሰነዳዊ ምድላው | Documentary

Post by Degnet » 18 Jan 2020, 08:23

Meleket wrote:
18 Jan 2020, 05:14
የትግራይ ተራኪዎች እነ ሊቀ ሊቃውንት መምህር ገብረችዳን፣ የመሀል አገሮቹ እነ ተክለጻድቕ መኩሪያና ማሞ ውድነህ እንዲሁም የባህር ማዶዎቹ እነ Richard Pankhurst ሆኑ Haggai Erlich ያልነገሩን አንዳንድ የአሉላ ታሪክ ገጽታዎች በኤርትራዉያን እይታ እንዲህም በትግርኛ ተጽፎ አጋጥሞናል፡ ይዘቱ ጸሐፊዉን የሚመለከት ሲሆን፣ ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ይዘቱን ያውቀው ዘንድም በአማርኛ እንዲህ ቀርቧል። መልካም ንባብ። :lol:

ራስ አሉላ ወደ መተማ ለጦርነት በሄደበት ወቅት አንዳንድ ኤርትራውያን ተከታዮቹና የሰራዊቱ አባላት አብረውት ዘምተው ነበር። በርካታ ‘መረታ’ የተባለ ወረዳ ተወላጆች ግን አሻፈረን በማለት አብረውት አልሄዱም። ከመተማ ሽንፈቱ በኋላም በቀጥታ በትውልድ የእናቴ ዘሮች አጎቶቼ ወደሚላቸው ወደ መረታዎች በመሄድ፡ “የእናቴ ዘሮች አልከተልም አሉኝ አይደል?” በማለት ለዝርፊያ የመረብን ወንዝ ተሻግሮ እምበይቶ በተባለ ቦታ በሚገኝ የሚካኤል ቤተክርስትያን መረታ ውስጥ ሰፈረ። አቶ መርቆርየዎስ ቃላት የተባሉ የተከላቢ ተወላጅም የአሉላን ሸርና ተንኮል በደንብ ስላጤኑ፡ የሃገራቸውን ሰዎች ሁሉ አስታጥቀው በመጠበቅ፡ አሉላን አፍጉሮ በተባለ መረታ ሰበነ ውስጥ በሚገኝ ቦታ ጦርነት በመግጠም አሸነፉት። አሉላም ሸሽቶ ወደመጣበት ወደ ሃገሩ ተመለሰ። በዚህ መሰረትም ይህ የሚከተለው እንጉርጉሮና ሙሾ ተደረደረላቸው፡

የአባ ነጋን አልጋ ሰይጣን ሲያሳስታት፣
የአሉላን ሹመት ሰይጣን ሲያሳስታት፣
መግጠም ፈለገች ወይ መረታን ጦርነት!
መች የዋዛ ናቸው የመረታ ልጆች፣
መች የዋዛ ናቸው የአቶ ቃላት ልጆች፣
የመጣው ቢመጣ በጽናት መካቾች፣
በአፍጎሮ መሬት በጽናት መክታ፣
ስንትና ስንት ብረት (መሳሪያ) ማረከች መረታ፣
መረታማ ማለት የሃገር አለኝታ፣
ለሃቅ የምትቆም ለዘላለም ጸንታ።


ለዚህ ክዋኔ ጥሩ እማኝ ይሆን ዘንድም ባሻ ደበሳይ የተባለ የባሕረነጋሲ ጭሮም ልጅ ዓዲ ገሃድ የተባለ በእገላ ሓጺን ወረዳ የሚገኝ ቀየ ተወላጅ፡ በዚህ ውጊያ ለተሰዉ ለባሻ ወልደገብርኤል ዘዓረ ለተባለ ለመረታ ተወላጅ እንዲህ በማለት አለቀሱላቸው።

ሰው የማይወጣበት ያንን ገደል፣
መረታን የማያውቅ ማን ይገኛል?
ጦርነት ሲደረግ በአፍጎሮ መሬት፣
መረቶች ሆናችሁ ኃያል ከኃያላት፣
ብትን አረጋችሁት የአሉላን ሰራዊት፣
ልክ እንዲህ ነው እንጂ ወንድነትስ ማለት፣
ገበሬ ሲያሸንፍ ለንጉስ ሰራዊት።
መረታ ትርጉሙ ከሆነ ጀግንነት፣
ባሻ ወልደገብርኤል ለዓላማህ ስትሞት፣
መች ጠላት ወረሳት የሃገርህን መሬት፣
አንተ እንደሁ የሞትከው አይደለም ለውሸት፣
ሃቅን ጨብጠህ ነው ያለፍከው በጽናት።


ጀግናው አቶ መርቆርየዎስ ቃላትም የኋላ ኋላ ከደጃዝማች ባህታ ሓጎስ (ኣባ ጥመር) ጎን ከጣሊያን አንጻር ሲፋለሙ ሓላይ በተባለው ቀየ በጀግንነት ተሰውተዋል።

በርግጥ አራት ራሶች ከነሱም ውስጥ አንዱ ራስ አሉላ ወደ አጤ ሚኒሊክ ዙፋን አዲስ አበባ ድረስ ሂደው ድንጋይ ተሸክመው “ማረን” ብለው ይቅርታን ከአጤ ሚኒልክ እንደለመኑ ማሞ ውድነህ በጻፈው ታሪካቸው ውስጥ እንዳስነበበን አይዘነጋም።
:mrgreen:
Mejeneriam yenih sewye sem yagenenut le neger neber,andu ye Endertan meret lenewrer

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: DW TV "ርእሲ ጀጋኑ ራእሲ ኣሉላ" ሰነዳዊ ምድላው | Documentary

Post by Degnet » 18 Jan 2020, 08:24

I heard my grand mother calling his name with respect that was enough,he had children in Mekelle and I heard her saying asma,that is grand children of Raesi Alula,it is the smile on her face that made me say this.

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: DW TV "ርእሲ ጀጋኑ ራእሲ ኣሉላ" ሰነዳዊ ምድላው | Documentary

Post by Degnet » 18 Jan 2020, 08:29

I dislike the TPLF for not let us live with the Eritreans in peace.The people of Enderta were/are the first victims.This does not include the barking dogs here.

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: DW TV "ርእሲ ጀጋኑ ራእሲ ኣሉላ" ሰነዳዊ ምድላው | Documentary

Post by Degnet » 18 Jan 2020, 08:35

Kab seb ayrekebnayon,kab Egziabher netsebe.Never look back.In my part.

Post Reply