Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና:ባልደረስ መፈረካከስ ጀምሯል፣ ታዋቂው ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ጥላቻ በቃኝ በማለት ራሱን አግልሏል!

Post by Ejersa » 15 Jan 2020, 20:00

ጋዜጠኛ ኤልያስ ገብሩ ራሱን ከባልደራስ አግልሏል። ምክንያት የተባለው"ብሄር በሄረሰቦችን በእኩልነት እና ሁሉንም ሃይማኖቶች ያላቀፈ በመሆኑ ቅሬታን በብዙሃኑ እያስነሳ በመሆኑ ደግሞም በእኩልነት የማያይ እና ያገለለ ብሔር ብሔረሰቦችን ጠል የሆነ አካሄድ አያዋጣንም" በማለት በልዩነት እራሱን ከባለአደራው አግልሏል።እራሱን የባልደራስ ምክር ቤት ሰብሳቢ አድርጎ የሾመው እስከንድር ነጋ ሀገሪቱን ለማወክ ይዞ የተነሳው አላማ እየከሸበት እንደሚገኝ ከዚሁ ለመገንዘብ እንችላለን። ጋዜጠኛውም ትክክለኛ ውሳኔ ወስኗል።