Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
TGAA
Member+
Posts: 5625
Joined: 07 Apr 2019, 20:34

Re: LOADING: #የጉራጌ ብሔራዊ ክልል መንግሥት!

Post by TGAA » 15 Jan 2020, 03:21

How painful is it to be betrayed by your hero Ayatola Jewar.. does it hurt? Obo yabllo Tsegay Arrarsa. Lucky no hair to pull out..ouch!

Horus
Senior Member+
Posts: 30901
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: LOADING: #የጉራጌ ብሔራዊ ክልል መንግሥት!

Post by Horus » 15 Jan 2020, 03:52

ያቤሎ
መቼም በጣም የቸገረህ ይመስልርኛል ። አየህ ጉራጌ ክልል የሚባለው ኋላ ቀር ነገር እንዳንተ ቢፈልገው ኖሮ ላለፈው 50 አመት ስንታገልለት ታይ ነበር ። ልብ በል የኢትዮጵያ ተማሪ ንቅናቄ ሃ ሲባልኮ ነው የነበርነው የመራነው !!! ፈሶ !! ደሞ ኢትዮጵያ በተገንጣዮች ስትወረር እምቢ ብለን ብሎም የኢትዮጵያዊነት ትግልን እዚህ ያደርሰነው አንዱ እኛ ነን ። ይህ ሁሉ አውቀን ነው ያለነው ። ዛሬም የጎሳ ቅዠትን የምናፈርስ እኛ ነው ። ለጉራጌ ክልል መጣ ሄደ ፋይዳው አይደለም ። ግን ክልል አንድ መጫወቻ ካርዳችን ነው ። ኢትዮጵያን ለምጉዳት ይህ ጎሳ ያ ጎሳ ስራ ሲጀምር እኛ ኢትዮጵያን ከመከለከር እናነሳዋለን ። የጎሳ ፖለቲካ አደገኛነት እናሳይበታለን ። ጎሳ ፌዴሬሽን ማፍረሻ እናደርገዋልን ። ለዚህ ሚስክሩ አንተ ነህ ። ስለጉራጌ ክልል የምትቀባጥረው አንተ ነህ እንጂኮ ጉራጌዎች አይደሉም ። ስለዚህ አንተ መላው የዞረብህ ብኩን ሜዲቫል የፖለቲካ ቅዠት ነህ ። ስለ ራስህ ቀብጥር ፣ ጉራጌ ስለራሱ መናገር እንደ ሚችል ታቃለህ ። መፈሪያ !!! ኢትዮዮጵያ ማለት ጉራጌ፣ ጉራጌ ማለት ኢትዮጵያ ናት !!! ካሻህ አንተ ነህ ወደ መጣህበት ምትመለስ !!!

Horus
Senior Member+
Posts: 30901
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: LOADING: #የጉራጌ ብሔራዊ ክልል መንግሥት!

Post by Horus » 15 Jan 2020, 04:10

The Glorious Anqat yeGena game !!! and the Amazing Horse Gugs (Gugs mean running, race, Gug means speed!)

ገና እጅግ ጥንትዊ የልጆች ጨዋታ ነው ፣ አንቃት ማለት አርጃት ወይም ወጣቶች ከሚለው ስር የመጣ ስም ነው። አንቃት ገና ማለት ነው/

በጉራጌ ቋንቋ ጉግ ማለት ፍጠን ፣ ሩጥ ማለት ነው ። ጉግስ ማለት የፈርስ ሩጫ ማለት ነው ።

Last edited by Horus on 15 Jan 2020, 04:14, edited 6 times in total.

Horus
Senior Member+
Posts: 30901
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: LOADING: #የጉራጌ ብሔራዊ ክልል መንግሥት!

Post by Horus » 15 Jan 2020, 04:28

ያቤሎ

ጉራጌ ከማንም የመጣ አዲስ ነፋስ የሚነፍስ ህዝብ እንዳልሆነ ባሁን ሰአት ማወቅ አለብህ ። አንተ ነህ ከጉራጌ ተምረህ ህዝብህን ከቀውስ ማስወጣት ያለብህ ። እስቲ ትንሽ ዝም ብለህ አስብ ።

ይህ ነው ጉራጌ !!! ተደስት


Horus
Senior Member+
Posts: 30901
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: LOADING: #የጉራጌ ብሔራዊ ክልል መንግሥት!

Post by Horus » 15 Jan 2020, 04:51

ያቤሎ

ጉራጌ አንተን ከሚነዝርህ የማንነትና ክልል እጅግ የጎዘፈ ህዝብ ነው ። ስለማታቀው ነገር አትቀባጥር ። የራስህ የተቃወሰን ፖለቲካህን ተከታለል ። ጉራጌ በድራማ በጩሀት የቆመ ባህል አይደለም ። ይልቅስ ጠጋ ብለህ ተማር !!!


Horus
Senior Member+
Posts: 30901
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: LOADING: #የጉራጌ ብሔራዊ ክልል መንግሥት!

Post by Horus » 15 Jan 2020, 04:51

ያቤሎ

ጉራጌ አንተን ከሚነዝርህ የማንነትና ክልል እጅግ የጎዘፈ ህዝብ ነው ። ስለማታቀው ነገር አትቀባጥር ። የራስህ የተቃወሰን ፖለቲካህን ተከታለል ። ጉራጌ በድራማ በጩሀት የቆመ ባህል አይደለም ። ይልቅስ ጠጋ ብለህ ተማር !!!


Maxi
Member+
Posts: 5951
Joined: 06 Mar 2014, 04:33

Re: LOADING: #የጉራጌ ብሔራዊ ክልል መንግሥት!

Post by Maxi » 15 Jan 2020, 10:34

I think they deserved it. Everybody is organizing and helping his own people. The hardworking people of Gurages must understand the reality in the current Ethiopian politics and work for themselves!!

Post Reply