Eritrea loses opinion of a Saudi official on the Ethio-Eritrean reconciliation process! ኤርትራ አጣጣለች!
Posted: 14 Jan 2020, 09:11
ኤርትራ አንድ የሳውዲ ባለስልጣን በኢትዮ-ኤርትራ የእርቅ ሂደት ላይ የሰጡትን አስተያየት አጣጣለች!
In a long interview with Asharq al-Awsat (Thursday, 9th January English and Arabic editions), on the strategic importance of the Council of Arab and African States bordering the Red Sea and the Gulf of Aden, the Saudi Minister of State for Africa digresses from the central theme to speak about resolution of conflicts in Africa in a rather deprecating tone.
In this context, the official alludes to Saudi Arabia’s “efforts to resolve differences between brothers in Africa”. He then proceeds to assert: “the Kingdom has harnessed its pioneering Islamic role in this regard… the first result of those was the historic peace agreement between Ethiopia and Eritrea”.
This description is grossly at variance with the genesis and facts of the historic agreement. And while we recognize the goodwill of our international partners, a condescending narrative that belittles Africa and its achievements is not only improper but also fraught with blighting the image of the Kingdom.
Ministry of Information
Asmara,
13 January 2020
http://www.shabait.com/news/local-news/ ... s-release/
የሳውዲ አረቢያ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር አህመድ ቢን አብዱል አዚዝ ካታን ከአሽራቅ አል-አስዋት ሚድያ ጋር በነበራቸው ቆይታ “ሳውዲ አረቢያ በአፍሪካ ቀንድ ያደረገችው ተሳትፎ ውጤት እያመጣ ነው። የመጀመርያው ውጤት ደግሞ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መሀል የተደረገው ታሪካዊ ስምምነት ነበር” ብለው ነበር።
የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር በሰጠው መልስ “ይህ አገላለፅ ታሪካዊው የሰላም ስምምነት ሂደትን እና እውነቶችን ያላገናዘበ ነው። የአለም አቀፍ ተባባሪዎቻችንን በጎነት ብናደንቅም እንዲህ አይነት የበላይነት አገላለፅ የአፍሪካን ገፅታ አሳንሶ የሚያሳይ ብቻ ሳይሆን የሳውዲንም ገፅታ የሚያበላሽ ነው” ብሏል።
In a long interview with Asharq al-Awsat (Thursday, 9th January English and Arabic editions), on the strategic importance of the Council of Arab and African States bordering the Red Sea and the Gulf of Aden, the Saudi Minister of State for Africa digresses from the central theme to speak about resolution of conflicts in Africa in a rather deprecating tone.
In this context, the official alludes to Saudi Arabia’s “efforts to resolve differences between brothers in Africa”. He then proceeds to assert: “the Kingdom has harnessed its pioneering Islamic role in this regard… the first result of those was the historic peace agreement between Ethiopia and Eritrea”.
This description is grossly at variance with the genesis and facts of the historic agreement. And while we recognize the goodwill of our international partners, a condescending narrative that belittles Africa and its achievements is not only improper but also fraught with blighting the image of the Kingdom.
Ministry of Information
Asmara,
13 January 2020
http://www.shabait.com/news/local-news/ ... s-release/
የሳውዲ አረቢያ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር አህመድ ቢን አብዱል አዚዝ ካታን ከአሽራቅ አል-አስዋት ሚድያ ጋር በነበራቸው ቆይታ “ሳውዲ አረቢያ በአፍሪካ ቀንድ ያደረገችው ተሳትፎ ውጤት እያመጣ ነው። የመጀመርያው ውጤት ደግሞ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ መሀል የተደረገው ታሪካዊ ስምምነት ነበር” ብለው ነበር።
የኤርትራ የማስታወቂያ ሚኒስቴር በሰጠው መልስ “ይህ አገላለፅ ታሪካዊው የሰላም ስምምነት ሂደትን እና እውነቶችን ያላገናዘበ ነው። የአለም አቀፍ ተባባሪዎቻችንን በጎነት ብናደንቅም እንዲህ አይነት የበላይነት አገላለፅ የአፍሪካን ገፅታ አሳንሶ የሚያሳይ ብቻ ሳይሆን የሳውዲንም ገፅታ የሚያበላሽ ነው” ብሏል።