ትግራይ ተቆርጣ ልትሄድልን ነው። ለቆረጣ ይረዳት ዘንድም ም.ና.ት ጀምራለች❗❗
Posted: 13 Jan 2020, 17:18
በትግራይ "ትግራይን ነፃ ሀገር መሆን አለባት" የሚል ዓላማ ያነገበ ፖለቲካዊ ድርጅት ተመሰረተ።
በመምህር መሓሪ ዮሃንስ እና ጓደኞቹ የተመሠረተው "ምንቅስቃስ ናፅነት ትግራይ" (ም.ና.ት) የሚል ስያሜ የተሰጠው ድርጅቱ በቀጣይ በትግራይ ነፃነት የሚያምኑ አባላትን ያሰልፋል ተብሎ ይጠበቃል
በመምህር መሓሪ ዮሃንስ እና ጓደኞቹ የተመሠረተው "ምንቅስቃስ ናፅነት ትግራይ" (ም.ና.ት) የሚል ስያሜ የተሰጠው ድርጅቱ በቀጣይ በትግራይ ነፃነት የሚያምኑ አባላትን ያሰልፋል ተብሎ ይጠበቃል