Page 1 of 1

ትግራይ ተቆርጣ ልትሄድልን ነው። ለቆረጣ ይረዳት ዘንድም ም.ና.ት ጀምራለች❗❗

Posted: 13 Jan 2020, 17:18
by Maxi
በትግራይ "ትግራይን ነፃ ሀገር መሆን አለባት" የሚል ዓላማ ያነገበ ፖለቲካዊ ድርጅት ተመሰረተ።

በመምህር መሓሪ ዮሃንስ እና ጓደኞቹ የተመሠረተው "ምንቅስቃስ ናፅነት ትግራይ" (ም.ና.ት) የሚል ስያሜ የተሰጠው ድርጅቱ በቀጣይ በትግራይ ነፃነት የሚያምኑ አባላትን ያሰልፋል ተብሎ ይጠበቃል❗



Re: ትግራይ ተቆርጣ ልትሄድልን ነው። ለቆረጣ ይረዳት ዘንድም ም.ና.ት ጀምራለች❗❗

Posted: 13 Jan 2020, 17:20
by Maxi
"ምንቅስቃስ ናፅነት ትግራይ" (ም.ና.ት) ሊቀመንበር፣ ም/ሊቀመንበር እና ፀሃፊ አዲሱን "ምንቅስቃስ" ምስረታ ላይ!! :lol: :lol: :lol: :lol:



Re: ትግራይ ተቆርጣ ልትሄድልን ነው። ለቆረጣ ይረዳት ዘንድም ም.ና.ት ጀምራለች❗❗

Posted: 13 Jan 2020, 17:25
by Maxi

Re: ትግራይ ተቆርጣ ልትሄድልን ነው። ለቆረጣ ይረዳት ዘንድም ም.ና.ት ጀምራለች❗❗

Posted: 13 Jan 2020, 17:40
by tarik
, Agames r really cursed ppl.