Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

አዋጅ አዋጅ፣ ግዚያቸው ደርሷል ስለዚ በትግራይ÷

Post by Hameddibewoyane » 13 Jan 2020, 10:58


1)ኣካባባያችሁ ያሉ ፖሊሶች ህዝብ የሚያበሳብሱ ስማቸውና የትውልድ ቦታቸው
2)ኣካባባያችሁ ያሉ ሌቦች። ባለስልጣኖች የሰረቁት ሕጋዊ ያልሆነ የህዝብ ንብረትና መንግስት
3)ኣካባባያችሁ ያሉ ሌቦች ኢንቨስተሮች የሰጡት ባለ ስልጣን ከነ ሙሉ ስሙ
4)ፎርጅድ ሴርቲፊኬት ይዘው የሚሰሩና የሚሰሩባቸው ድርጅቶች
5) የሚገባችሁን ነገር በሙስና ያጣችሁ ከከለከሏችሁ ባልስልጣን ሙሉ ስም ጋር
6)ኣካባባያችሁ ሰረቁ የተባሉ ባልስልጣኖች፣ ምንጩና ወዘተ++++ ወንጀልና ግፍ የፈጸሙ ካድሬዎች ግፍና ውንጀል በNote book (መዘክር ወረቀት)ጻፉ::
የምናወራርድበት ድዜ ደርሷል🔧🔧🔧