-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
በኢትዮጵያ ክልሎች እስካሉ ድረስ ጉራጌ የራሱ ክልል መሆኑ የግድ ነው ፤ ወይ ክልልነት ይፍረስ ወይ ሁሉም መብቱ ይከበር !!
ፍትህ ፍትህ ነው። በኢትዮጵያ ወይ ክልሎች ይፈርሳሉ ወይ ሁሉም የክክልነት መብቱ ይከበራል !! በቃ !!!
-
- Senior Member+
- Posts: 45809
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: በኢትዮጵያ ክልሎች እስካሉ ድረስ ጉራጌ የራሱ ክልል መሆኑ የግድ ነው ፤ ወይ ክልልነት ይፍረስ ወይ ሁሉም መብቱ ይከበር !!
We are behind your proposal and the Gurage smart educated youth are in charge it to be kilil like everyone.
Very nice landscape and the menders.
-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: በኢትዮጵያ ክልሎች እስካሉ ድረስ ጉራጌ የራሱ ክልል መሆኑ የግድ ነው ፤ ወይ ክልልነት ይፍረስ ወይ ሁሉም መብቱ ይከበር !!
Halafi,
ለስንት ዘመን ይህን ሁሉ ስትጽፍ አንድም ግዜ ስለሌሎች ሕዝቦች ለማውቅ አትሞክርም ።
አገር ቤት የጉራጌ ማህበረሰብ መሬቱ እንደ ከተማ በፕላን የተቀየሰ ነው ። የጋራ መንገድ አለ ። የጋራ ማንም የምይነካው የጋራ ግጦሽ መሬት (the common) አለ። የእርሻ ቦታ ለብቻው ነው። በሰው የማይነካ ደን አለ ። ቤቶች ዝብ ብለው በየቦታው አይሰሩም ። ትልቁን የመደር መንገድ ተከትለው ነው ሚሰሩት ። ወዘተ ። ምኑን አይተህ ገናናዎቹ የጉራጌ ተራሮች፣ እነዘቢደርን መች አይተህ ።
ለስንት ዘመን ይህን ሁሉ ስትጽፍ አንድም ግዜ ስለሌሎች ሕዝቦች ለማውቅ አትሞክርም ።
አገር ቤት የጉራጌ ማህበረሰብ መሬቱ እንደ ከተማ በፕላን የተቀየሰ ነው ። የጋራ መንገድ አለ ። የጋራ ማንም የምይነካው የጋራ ግጦሽ መሬት (the common) አለ። የእርሻ ቦታ ለብቻው ነው። በሰው የማይነካ ደን አለ ። ቤቶች ዝብ ብለው በየቦታው አይሰሩም ። ትልቁን የመደር መንገድ ተከትለው ነው ሚሰሩት ። ወዘተ ። ምኑን አይተህ ገናናዎቹ የጉራጌ ተራሮች፣ እነዘቢደርን መች አይተህ ።
-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 45809
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: በኢትዮጵያ ክልሎች እስካሉ ድረስ ጉራጌ የራሱ ክልል መሆኑ የግድ ነው ፤ ወይ ክልልነት ይፍረስ ወይ ሁሉም መብቱ ይከበር !!
Horus wrote: ↑02 Jan 2020, 00:17Halafi,
ለስንት ዘመን ይህን ሁሉ ስትጽፍ አንድም ግዜ ስለሌሎች ሕዝቦች ለማውቅ አትሞክርም ።
አገር ቤት የጉራጌ ማህበረሰብ መሬቱ እንደ ከተማ በፕላን የተቀየሰ ነው ። የጋራ መንገድ አለ ። የጋራ ማንም የምይነካው የጋራ ግጦሽ መሬት (the common) አለ። የእርሻ ቦታ ለብቻው ነው። በሰው የማይነካ ደን አለ ። ቤቶች ዝብ ብለው በየቦታው አይሰሩም ። ትልቁን የመደር መንገድ ተከትለው ነው ሚሰሩት ። ወዘተ ። ምኑን አይተህ ገናናዎቹ የጉራጌ ተራሮች፣ እነዘቢደርን መች አይተህ ።
Your first line I disagree but your second paragraph, indeed well maintained and planned like the British countryside. Well Done the Gurage ethnic.
-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: በኢትዮጵያ ክልሎች እስካሉ ድረስ ጉራጌ የራሱ ክልል መሆኑ የግድ ነው ፤ ወይ ክልልነት ይፍረስ ወይ ሁሉም መብቱ ይከበር !!
በሰን ሻይን ኮንስትራክሽን ብቻ የተደፈረው ገናናው ዘቢደር የጉራጌ ተራራ በአትሻዶ ሲሊማ ውስጥ !!