Page 1 of 1
ደብረፅዮን በህወሓት ተቃዋሚዎች ላይ የሐይል እርምጃ እንወስዳለን ሲል አውጇል!!!!
Posted: 28 Dec 2019, 20:58
by Hameddibewoyane
በሕጋዊና በሰላማዊ መንገድ በሚታገሉ የህወሓት ተቃዋሚዎች ላይ እርምጃ ከተወሰደ በትግራይ ክልል ምርጫ አይደረግም ማለት ነው። ህወሓት ከማን ጋር ሊወዳደር? "እርምጃ እንወስዳለን" ብሎ ባደባባይ ማወጅስ ሕገወጥነት አይደለም ወይ? ለማንኛውም ህወሓት በትግራይ ህዝብ ተስፋ ቆርጧል፤ ተቃዋሚዎቼን በሐይል ካልጠፉ በህዝብ ድምፅ (ምርጫ) አላሸንፍም እያለ ነው። የህዝብ ድጋፍ የለውም፤ ያለው ጠመንጃ ብቻ ነው። እናም ወደ ሐይል እርምጃ ለመግባት መወሰኑ አይደንቀንም! የህይወት መስዋእትነት እየከፈልንም ቢሆን ትግላችን እንቀጥላለን!
Abraha Desta
Re: ደብረፅዮን በህወሓት ተቃዋሚዎች ላይ የሐይል እርምጃ እንወስዳለን ሲል አውጇል!!!!
Posted: 28 Dec 2019, 22:14
by Halafi Mengedi
Chika Angol Seyom Teshome Woyane Meta Qitih Liqeta
Re: ደብረፅዮን በህወሓት ተቃዋሚዎች ላይ የሐይል እርምጃ እንወስዳለን ሲል አውጇል!!!!
Posted: 29 Dec 2019, 01:57
by Weyane.is.dead
Re: ደብረፅዮን በህወሓት ተቃዋሚዎች ላይ የሐይል እርምጃ እንወስዳለን ሲል አውጇል!!!!
Posted: 29 Dec 2019, 02:18
by Weyane.is.dead
I heard denkoro debreanchiwa is going to stop the supply of kuunti to addis qiqiqiqi qiqiqiqi qiqiqiqi
Re: ደብረፅዮን በህወሓት ተቃዋሚዎች ላይ የሐይል እርምጃ እንወስዳለን ሲል አውጇል!!!!
Posted: 29 Dec 2019, 03:01
by Abe Abraham
እናም ወደ ሐይል እርምጃ ለመግባት መወሰኑ አይደንቀንም! የህይወት መስዋእትነት እየከፈልንም ቢሆን ትግላችን እንቀጥላለን!
Abraha Desta