Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Protocol ቀረ በደርግና በጃኑሆይ ግዜ

Post by Ethoash » 13 Dec 2019, 15:34

.protocol
the official procedure or system of rules governing affairs of state or diplomatic occasions.




እነዚህን የተደረደሩ ሴቶችን ተመልከቱ ሁሉም በአማራ ሽማ አሽብረቀዋል ። ፕሮቶኮል ቢኖርማ ምን ማን እንደሚያረግ ትንሾ ነገር በሙሉ ታስባበት ይደረግ ነበር አሁን እነዚህን ሴቶች ሲደረድሩ ከየብሔሩ የተውጣጡ ቆንጆዋች ቢያረጉ ለምሳሌ ከግሙዝ የመጣች ቆንጆ ግሙዝን ስለምትወክል ። ግሙዝ ሄዳ ያየችውን ደስታ እና እድል ስትናገር ግሙዞች ኢትዬዽያዊ እንደሆኑ ይስማቸዋል ። አሁን ግን ከአዲሳባ የተጠራቀሙ ቆንጃቾችን መልምሎ እንደፈለጋቸው ግራ እና ቀኝ እያዩ ወሬያቸውን እየስለቁ መሪያችንን መጠበቁ ምን ይሉታል

ትንሽ በኦሮምኛ አውራ
ደግሞ ይህንን ቪድዬ ተመልከቱልኝ። አማካሪው በጣም ጠቃሚና አንገብጋቢ ነገር ለዶክተሩ ቢመክረውም ይህንን መልክት በፁሁፍ ቢያቀርበው ኖሮ ምን ለዶክተሩ እንዳለው ባይታወቅ ነበር ዶክተሩም ሳይስጠጣ ማርሽ ይቀይር ነበር።

በሁለተኛ ደረጃ protocol ቢኖረን ሁሉም የሚያወቀው ይህን ጣልቃ ገብነት ባልነበረ ኖሮ። ዶክተሩ እኮ እንዳሻው የሚናገር መሆን የለበትም ደስ ሲለው ወይ ሲከፋው የሚናገር ውይም የማይናገር መሆን የለበትም ሁሌ በሁለት የኢትዬዽያ ቋንቋ መናገር እንዳለበት የሚጦቅም ፕሮቶኮል ቢኖረን ኖሮ ማንም ግር ባላለው ነበረ። ለምሳሌ ዶክተር አብይ በኦሮምኛ ኦስሎ ውስጥ ቢናገር በአማርኛ ቢናገር ማንም አይስማውም ታድያ ትርጉሙን ስለሚስሙ ምን ይጎዳል በኦሮምኛ ቢናገር ። ደግሞም ሁሉንም ቋንቋዎች ስላምታ ለምዶ ትንሽ እንኮን በቋንቋቸው ቢናገር ፍቅር ያደርጃል እንጂ ምን ይጎዳል።

አሁን አማሮች የተንጫጩት ይህ አዲስ ነገር ስለሆነባቸው እንጂ መለመድ ያለበት ፕሮቶኮል መሆን አለበት ፓርላማ ውስጥ ሁሉም እንደራሴ ማለት የፈለገውን በራሱ ቋንቋ በትንሹ በአጠቃላይ በመናገር መጀመር አለበት ይህ እንደፕሮቶኮል መያዝ አለበት ። አስገዳጅም ባይሆን ፕሮቶኮሉ ይህንን መጥራት አለበት።

ሁለተኛ ደግሞ ማንም ሰው በእግሊዘኛም ይሁን በፈረንሳይኛም በፈለገው በስማንያ አራቱም ቋንቋችን ጥያቄ የመጠየቅ መብት እንዳለው መታወቅ አለበት መላሹም በተጠየቀበት ቋንቋ መመለስ አለብት ከዚያ የመለስውን በትርጉም መናገር አለበት ለሁሉም ቋንቋዎች እኩልነት መስጠት ይሉሀል ይህ ነው።

አንዱ እንግሊዘኛ ውይም ኦሮምኛ ሲናገር እራስ እራሱን በለን በአማርኛ ተናገር ማለት መብት እንደሌለን መነገር መለመድ አለብት። ለምሳሌ አባይን የፈለገ ሰው በኦሮምኛና በትግርኛ መጠየቅ መብቱ መሆን አለበት አባይም በተጠየቀበት ቋንቋ መመለስ ግዴታው መሆን አለበት።

ግን በሱማልኛ መጠየቅ መብቴ ቢሆንም አባይ ሱማልኛ ስለማይችል በአማርኛ ቢመልስ ምንም አይደለም ።።። አንዳንድ ሰው ይህ ግዜ ሊፈጅ ይችላል ይላል። ይህን ዋጋ ከፈለን ስላምና ፍቅር ማወረድ ታላቅ ትርፋችን ስለሆነ እንዲህ የሚሉ ሰዎች ሊነገርራቸው ይገባል ። ግዜ የለንብ በለን የስው መብት እንደማንጥስ።

this is look very simple but this is what make our unity strong.. i beautiful it is anyone asking Dr. Abiy a question in his own language and summarized in Amhric ... i dont think it will take one extra minute but it send wave to his local people they right is respected they r seen as equal.. the Amhara must learn this fast if they want strong and united Ethiopia

Abere
Senior Member
Posts: 11101
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Protocol ቀረ በደርግና በጃኑሆይ ግዜ

Post by Abere » 13 Dec 2019, 15:52

@Ethoash
እንደት ነው ፕሮቶኮል ቢኖርማ .... የምትለው። ፕሮቶኮሉ እኮ የቀረው ወያኔ በነጠላ ጫማ የወታደር ዩኒፎርም ለብሳ መከላከያ ምድር ጦር እና አየር ኃይል ገብታ ስትንቧቸር ነው። ዝንጀሮን ለቁንጅና ወያኔን ለፕሮቶኮል ማን ያጣጥላል። ቂቂቂቂ

Ethoash
Senior Member+
Posts: 26144
Joined: 20 Apr 2013, 20:24

Re: Protocol ቀረ በደርግና በጃኑሆይ ግዜ

Post by Ethoash » 13 Dec 2019, 17:32

Abere wrote:
13 Dec 2019, 15:52
@Ethoash
እንደት ነው ፕሮቶኮል ቢኖርማ .... የምትለው። ፕሮቶኮሉ እኮ የቀረው ወያኔ በነጠላ ጫማ የወታደር ዩኒፎርም ለብሳ መከላከያ ምድር ጦር እና አየር ኃይል ገብታ ስትንቧቸር ነው። ዝንጀሮን ለቁንጅና ወያኔን ለፕሮቶኮል ማን ያጣጥላል። ቂቂቂቂ
Abere,

dont be part of the problem .. i dont talk about the past... if u want to live in the past that is your problem.. my problem is today and tomorrow...

protocol is not ወግ ማጥበቅ።። the protocol must be logical and scientific.... for example if u want to drive car the protocol is to buckle up your set belt ... if u want to drive motorbike the the protocol is to wear helmet .. this is basic example of protocol ...

the same way if u want to do something you must have protocol a system that you follow as a government it should have to be market place ....... look what happened at the airport when they welcome Dr. Abiy it look like market place ....it is security risk ...

here is no-frills PM


Selam/
Senior Member
Posts: 11828
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: Protocol ቀረ በደርግና በጃኑሆይ ግዜ

Post by Selam/ » 13 Dec 2019, 19:26

Buda Woyane - Abere isn’t talking about the past. He is reminding you about the present. He is telling you not to be the bigoted mfkr that you always are. You keep hiding criminal thugs in Mekelle and yet you talk about protocol in Addis. You denounce the peace deal with Eritrea and yet you seek healthy relationship with PIA and want access to Red Sea. You preach about peace and yet you incite and finance violence all over the country. Damn!

After three decades of savagery in burrows and bushes in Northern Ethiopia and another three decade of animality and barbarism in town, you are still the same untamed TPLF thugs, who can never learn basic social norms and morality, let alone ceremonial order and diplomatic protocol. KIFU!
Ethoash wrote:
13 Dec 2019, 17:32
Abere wrote:
13 Dec 2019, 15:52
@Ethoash
እንደት ነው ፕሮቶኮል ቢኖርማ .... የምትለው። ፕሮቶኮሉ እኮ የቀረው ወያኔ በነጠላ ጫማ የወታደር ዩኒፎርም ለብሳ መከላከያ ምድር ጦር እና አየር ኃይል ገብታ ስትንቧቸር ነው። ዝንጀሮን ለቁንጅና ወያኔን ለፕሮቶኮል ማን ያጣጥላል። ቂቂቂቂ
Abere,

dont be part of the problem .. i dont talk about the past... if u want to live in the past that is your problem.. my problem is today and tomorrow...

protocol is not ወግ ማጥበቅ።። the protocol must be logical and scientific.... for example if u want to drive car the protocol is to buckle up your set belt ... if u want to drive motorbike the the protocol is to wear helmet .. this is basic example of protocol ...

the same way if u want to do something you must have protocol a system that you follow as a government it should have to be market place ....... look what happened at the airport when they welcome Dr. Abiy it look like market place ....it is security risk ...

here is no-frills PM


Post Reply