Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ሰበር መረጃ! የህወሐት ሴራ አረና ላይ

Post by Hameddibewoyane » 08 Dec 2019, 06:31

የህወሓት ካድሬዎች ወደ ሑመራ አከባቢ በመንቀሳቀስ "በአብርሃ ደስታ የሚመራ ዓረና ፓርቲ ሰላማዊ ትግልን ትቶ በትጥቅ የትግራይ ክልልን መንግስት ለማስወገድ ጎንደር ይገኛል። የአማራ ምልሻ አሰልጥኖ በጎንደር በኩል ገብቶ ሑመራን ተቆጣጥሮ ወደ መቀለ ለመግባት ዝግጅቱ ስለጨረሰ እዚሁ የምትገኙ የዓረና አባላት ወደ ህወሓት ግቡ፤ ካልሆነ እንገድላችኋለን" እያሉ የሑመራ ህዝብ ባጠቃላይ የዓረና አባላት ደግሞ በተለይ .... እያደናገሩ ነው! የደነገጠ መቀለ እና ጎንደር፣ ሰላማዊ እና ትጥቅ ትግል ይምታታበታል። በትግራይ ክልል እኩልነት (ማዕርነት) ይስፈን ሲባሉ እንዴት እንደሚደነግጡ ይገርመኛል! የSelf-rule (ዓርሰ ምሕደራ) ጉዳይ ስላነሳን ኮ ነው እንዲህ የደነገጡት"

መምህር አብርሃ ደስታ

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: ሰበር መረጃ! የህወሐት ሴራ አረና ላይ

Post by Abe Abraham » 09 Dec 2019, 18:56


ዓርሰ --> ርዓሰ ---> ርእሰ

Post Reply