Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ለመላው የትግራይ ሕዝብ :- ከህወሓት መካከለኛ አመራሮች እና የትግራይ ሙህራን የተላለፈ ጥሪ!!!!

Post by Hameddibewoyane » 07 Dec 2019, 18:51

እንደሚታወቀው አስከፊውን የደርግ ጨቋኝ ስርዓት ለማስወገድ ህወሓት ወደ ጫካ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ድረስ በብዙ ውጣ ውረዶችና ፈተናወች ያለፈ ድርጅት ነው። ህወሓት ለብዙወቻችን ከህይወታችን ጋር በእጅጉ የተሳሰረ እስኪሆን ድረስ እንደ ቤተሰብ የምናየው ድርጅት ለመሆን የበቃ ነው። የአብዛኛው ተጋሩ ህይወት በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ከህወሓት ጋር የተቆራኘ ነው ለማለት ያስደፍራል። የማንነታችን አንድ አካል የሆነ እስኪ መስል ድረስ በየዕለት ኑሯችን ተጽእኖውን ያሳረፈው ህወሓት ላለፉት 45 ኣመታት ጉዞው በኢትዮጲያ ታሪክ በበጎም ሆነ በክፉ በጉልህ የሚጠቀስ ክሰተት ለመሆን ችሏል።

ድርጅታችን በታሪካዊ ጉዞው ታላቅ መስዋአትነት በመክፈል የትግራይን ህዝብ ከአስከፊው የደርግ ወታደራዊ መንግስት ጭቆና ከማላቀቅ ባሻገር ከሌሎች እህት ድርጅቶች ጋር በመተባበር የተለያዩ ብሄሮችና ብሄረሰቦች ከነበሩበት ወታደራዊ ጭቆናና የአፈና ስርኣት እንዲወጡ ታግሎ በማታገል የአንበሳውን ድርሻ ተወጥቷል። በዚህም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብም ሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይሁንታ የሰጠው መንግስት በመመስረት የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ነጻነታቸውን እንዲቀዳጁ ከማድረግ ባሻገር፤ ራሳቸውን በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ ህገ መንግስታዊ መብት አጎናጽፏል።

ህወሓት ከሌሎች እህት ድርጅቶች ጋር በመሆን በመሰረተው በኢህአዴግ ግምባር ለአለፉት 27 ዓመታት የኢትዮጵያን አገራዊ አንድነት፣ ሰላምና መረጋጋት ከማስጠበቅ በላይ በልማት ጎዳና እንድትጓዝና የድርብ አኀዝ አመታዊ የኢኮኖሚ እድገት በተከታታይ እንድታስመዘግብ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል። ድርጅቱ በውስጡ የሚፈጠሩ ችግሮችን በተለያየ ጊዜ በአሸናፊነት በመወጣት ህልውናውን ያስቀጠለ ሲሆን ከ2008 ዓ/ም ጀምሮ በግምባሩ አባላት መካከል የእርስበርስ ሽኩቻና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የተፈጠረው ህዝባዊ አመጽ ምክንያት ተንገዳግዶ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እስከ ማወጅ ደርሷል።

በተለያየ ጊዜ የታወጁት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጆች ጊዜያዊ መፍትሄ ሊሆኑ ቢችሉም ሕዝቡ ለዘመናት አምቆ ይዞ የነበረውን ብሶትና ለአገዛዙ ያለውን ተቃውሞ ለማፈን አልቻሉም። በዚህም ምክንያት ኢህአዴግ በርካታ ቀናትን የፈጁ ጭቅጭቅና እልህ የተሞላባቸው ውይይቶችና ክርክሮች በስራ አስፈጻሚ ደረጃ ተደርገው የተወሰኑ ለውጦችን ለማምጣት ስምምነት በመደረሱ ጠ/ሚ ኃ/ማርያም ደሳለኝ ስልጣናቸውን በመልቀቅ አዲሱ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ ለመመረጥ ችለዋል።

አዲሱ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ እንዲመረጡ እንደ ህወሓት ከእኛ በኩል ፍላጎት ያልነበረ ቢሆንም፤ የህዝቡ ፍላጎት፣ የእርሳቸው ጎልቶ መውጣትና የብአዴን አመራሮች ከፍተኛ ድጋፍ ከራሳቸው ፓርቲ ሰወች ድጋፍና ከሌሎችም ጋር ተደምሮ የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በከፍተኛ ድምጽ የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ ሊመርጣቸው ችሏል። ምንም እንኳ የህወሓት ከፍተኛ አመራሩ ደስተኛ ባይሆንም ቀደም ሲል የነበራቸውን የሞራል የበላይነትና ልምድ ተጠቅመው የድርጅቱን ተጽእኖ ፈጣሪነት እንደሚያስቀጥሉ ተማምነው ነበር።

ይሁንና ከጊዜ ወደ ጊዜ ነገሮች በፍጥነት እየተቀያየሩ በመሄዳቸው የህወሓት ከፍተኛ አመራር ወደ ውስጥ እንመልከት በማለት ትኩረታቸውን ወደ ትግራይ ማድረግ ሲጀምሩ የአዲሱ ጠ/ሚ ዶ/ር ባልታሰበ ፍጥነት በድፍረት የሚወሰዱ እርምጃወችና ሪፎርሞች ለህወሓት ከዚህ በፊት ያላጋጠሙት ዱብ እዳ ሊባሉ የሚችሉ ተግባራት ስለሆኑበት ትኩረት አድርጎ አቅዶና አስልቶ እንዳይንቀሳቀስ ስላደረገው መከላከልም ሆነ ማስቆም አልቻለም።

ከእነዚህ የጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ በርካታ እርምጃወች መካከል አንዱና ዋናው የሆነው በቅርቡ ተግባራዊ የተደረገው የኢህአዴግ ውህደትና የአዲሱ ብልፅግና ፓርቲ ምስረታጉዳይ ነው። ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ በህይወት በነበረ ጊዜ ይህ የግምባሩ የውህደት ጉዳይ ምክክር ተደርጎበት ስምምነት ያገኘ ነገር ቢሆንም ሳይተገበር በመቆየቱ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ እንደ አዲስ ተግባራዊ አድርገው የግምባሩ 3 ፓርቲወችና ሌሎች 5 አጋሮች በአንድ ላይ ብልጽግና ፓርቲን መስርተዋል።

በዚህ እንቅስቃሴ ህወሓት ስላልተስማማ ተቃውሞውን በአንድ በኩል ዲፋክቶ ስቴት እሆናለሁ ሲል በሌላ በኩል ደግሞ ከሌሎች ጋር በመሆን ህገመንግስቱንና ፌድራል ስርኣቱን አስጠብቃለሁ በሚል ከመግለጽ ባለፈ ከሰሞኑ በመቐለ ጉባኤ ጠርተን ጉባኤተኞችን ስናስተናግድ ሰንብተናል።

ህወሓት ለትግራይ ህዝብ የብልጽግና ፓርቲ ፀረ ትግራይ ህዝብ እንደሆነ፣ በዚህ ሠዐት አገር እየፈረሰ እንደሆነ፣ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ የሚመሩት መንግስት ኢትዮጵያን የማስተዳደር አቅም እንደሌለውና መወገድ እንዳለበት፣ በብዙ ሺህ የትግራይ ልጆች መስዋእትነት ድል የተመታው ጨቋኝ ስርአት ዳግም ተመልሶ ሊወር እንደሆነ፣ የትግራይ ሕዝብ ጠላቶች በዛላንበሳ፣ በራያ እና በጎንደር በሶስት አቅጣጫ አሰፍስፈው ጦርነት ሊከፍቱ እንደተዘጋጁ፣ የፌደራል መንግስት የነፍስ ወከፍ መሳርያና ጥይት ጭምር መግዛትም ሆነ ማቀረብ እንደከለከለና ሕዝቡ ጥይት ማባከን እንደሌለበት ወዘተ በተደጋጋሚ ፕሮፖጋንዳ እየሰራ ከመሆኑ በላይ ሕዝቡን ለማይቀረው ጦርነት አስቀድማችሁ የስነ ልቦና ዝግጅት አድርጉ በማለት ካድሬወች በተለያዩ ህዝባዊ መድረኮች እየሰበኩ ይገኛሉ።

እኛ የመካከለኛ ደረጃ አመራሮችና ሙህራን በጥቂት የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች ፍላጎትና ትክክለኛ ያልሆነ መንገድ ምክንያት ሕዝባችን ላይ ሊከሰት የሚችለው ነገር አሳስቦን በተለያየ ጊዜ ከሙህራን ጋር በተናጠልም ሆነ በቡድን ሀሳቦችን እያነሳን ስንወያይ ቆይተናል። እነዚህ ጥቂት የህወሓት አመራሮች በመጨረሻው ሠዓት ከፌድራል መንግስቱ ጋር ስምምነት ይፈጥራሉ ብለን ስንጠብቅ ብንቆይም በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየሆነ ያለው ግን በተቃራኒው የእልክና ለትግራይም ሆነ ለኢትዮጵያ ህዝብ የማይጠቅም ነገር ነው።

ህወሓት የፓርቲዎቹን ውህደት ለትግራይ ህዝብ ፀርና የሚጎዳ፣ የተከፈለውን መስዋዕትነት መና የሚያስቀር ነው ቢልም እውነታው ግን ውህደቱ የትግራይን ህዝብ ሊጎዳው የሚያስችል አንዳች ነገር የለውም። እንዲያውም ህወሓት በኢህአዴግ ግምባር ውስጥ የሞራል የበላይነት ስሜት ለመያዝ ለትግራይ ህዝብ ያላደረገውን አደረግኩ እያለ፣ ያልፈጸመውን ፈጸምኩ እያለ፣ ያላለማውን አለማሁ እያለ በውሸት ሪፖርት በማቅረብ ለበላይነት ሲባል የትግራይን ህዝብ ሲጎዳ የቆየ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን፤ እንዲህ ዓይነቱ የተንኮልና ተናጠላዊ የፉክክርና የምንግዴ ፖለቲካዊ አሰራሮችን ለማስቀረት ውህደቱ የተሻለ ሚና እንደሚኖረው ሳይታለም የተፈታ ነው።

እንደ ምሳሌ ብንወስድ ከዚህ ቀደም ህወሓት 28 ሚሊዮን ኩንታል አመታዊ ምርት በትግራይ ክልል ተመረተ በማለትና የውሸት ሪፖርት ቀምሮ በማቅረብ ከፍተኛው ምርት የድርጅቱ ብርቱ ጥረትና ጥንካሬ ውጤት ተደርጎ እንዲታይ በማሰብ ድርጅቱን ከፍ ለማድረግ ሪፖርት ሲያወጣ፤ በክልሉ በአጠቃላይ የተመረተው ምርት ግን ከሪፖርቱ በግማሽ ያነሰ 12 ሚሊዮን ኩንታል ነበር። በተመሳሳይ በአንድ ወቅት በ5 ተከታታይ አመታት 1 ቢሊዮን ችግኝ በትግራይ እንደተተከለ በህወሓት ሪፖርት የቀረበ ቢሆንም፤ እውነታው ግን አይደለም ቀርቶ የተተከለው ይቅርና ለመተከል የተዘጋጀው ችግኝ ራሱ 100 ሺህ ብቻ ነበር። ህወሓት በሰማዕታት እየማለና እየተገዘተ የሰማዕታትን ቤተሰቦችና መላው ሕዝብ ልማት በሚፈለገው መልኩ እንዳያገኙ በሪፖርት መልክ እንኳን እንዲህ እየዋሸ የድርጅቱን ሞራል ግን ከፍ ለማድረግ ወደ ኋላ የማይል ድርጅት ከሆነ ሰንብቷል።

ምንም እንኳን በትግራይ ሕዝብ ልጆችን መስዋእትነት አስከፊውን ጭቆና ብንላቀቅም አሁን የተዋሃዱት እንደ ብአዴንና ኦህዴድ አይነቶቹ ፓርቲወችም የህወሓትን ያክል ባይሆንም ጫካ ገብተው የታገሉነ መስዋዕትነት የከፈሉ ናቸው። ከዚያም በኋላ ኢህአዴግ ሆነው አብረው የመንግስትን ስልጣን ለመጨበጥ ችለዋል። በመስዋእትነት ከሆነ ለሌሎቹ መጥፎ ያልሆነው የግምባሩ ውህደት ከሌላው በተለየ ለህወሓት ጉዳት ሊኖረው አይችልም።

በውህደቱ ግለሰቦች ማለትም ጥቂት የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች የለመዱትን የበላይነት መልሰው የሚያገኙት ስላልመሰላቸው ምናልባት ለእነሱ የማይመች ሊሆን ይችላል። ይሁንና የተጠናወታቸውን የራሳቸውን የበላይነት አባዜ ችግር ከትግራይ ህዝብ ጋር በማገናኘት ወደ አላስፈላጊ መስመር እየተጓዙ ይገኛሉ።

ምንም እንኳን በሕዝቡ ልጆች መስዋእትነት ህወሓት ለድል ቢበቃም ለአለፉት 28 አመታት ግን ለትግራይ ህዝብ አንድም ጠብ ያደረጉለት ነገር አለ ለማለት በማይቻልበት ሁኔታ ከህወሓት የባሰ ፀር ይመጣል ብሎ መናገሩ አስገራሚ ተደርጎ የሚወሰድ ነው። የህወሓት ከፍተኛ አመራሮችና ቤተሰቦቻቸው በአምቻና በጋብቻ እየተያያዙ ከፍተኛ ሀብት በውጭም በሀገር ውስጥም ቢያካብቱም ለመላው ህዝባችን ግን የፈየደለት ነገር ቢኖር ሌሎች የኢትዮጵያ ሕዝቦች በአሉታዊ ስሜት እንዲመለከቱት ብቻ ነው።

ሌላው ቀርቶ የአማራው ሕዝብ ፓርቲ የሆነው ብአዴን በንብረትነት የመዘገባቸውን የራሱን የንግድ ድርጅቶች ከፓርቲው ባለቤትነት አውጥቶ ወደ ሕዝብ ያዛወረና የመንግስት የልማት ድርጅት እንዲሆኑ ሲያደርግ የህወሓት ጥቂት ከፍተኛ አመራሮች ግን ህወሓትና የትግራይ ሕዝብ አንድ ናቸው እያሉ የህወሓት ድርጅቶች በአክስዮን ወደ ሕዝብ ይቀየሩ ሲባሉ በጭራሽ አሻፈረኝ ያሉና ከራሳቸውና ከቤተሰባቸው ውጭ ለሌላው ደንታ የሌላቸው መሆኑን ያረጋገጡ ናቸው። ዞሮ ዞሮ እነዚህ በቁጥር ጥቂት የሚባሉ ከፍተኛ አመራሮች የመላው ሕዝባችን አድራጊና ፈጣሪ ሊሆኑ የሚችሉበት ቀርቶ ሊያወሩ የሚያስችላቸው ነገር ለትግራይ ሕዝብ እንዳላደረጉለት የአደባባይ ሀቅ ነው።

እኛ መካከለኛ አመራሮችና ሙህራን የሕዝባቸንን ዘላቂ ጥቅምና ህልውና በማስቀደም ለዘመናት ከጦርነት ወደ ጦርነት እየተሸጋገረ በችግሩ ላይ ጥይት እየዘነበበት የኖረውን ወገናችንን ወደፊትም ከራሳቸውና ከቤተሰባቸው ህልውናና ጥቅም ውጭ ሌላ ምንም በማያሳስባቸው ጥቂት አመራሮች ምክንያት አላስፈላጊ እልቂት እንዳይከሰት በማሰብ የተለያዩ እንቅስቃሴወችን እያደረግን እንገኛለን።

የትግራይ ሕዝብ በህወሓት የተፈጠረ ሳይሆን ራሱን ህወሓትን አምጦ የወለደ መሆኑ የሚታወቅ ነበራዊ ሀቅ ነው። የህወሓትን ህልውና ከትግራይ ህዝብ ህልውና በማያያዝ የሚሰራውን ለማንም የማይጠቅምና የትም የማያራምድ የፖለቲካ እንቅስቃሴና ፕሮፖጋንዳ እያወገዝን የትግራይ ህዝብ ከህወሓት በእጅጉ የተሻለና የሚመመጥነው ድርጅት ከመቼውም ጊዜ በላይ የሚያስፈልገው አጋጣሚ ላይ እንገኛለን።

ሕዝባችን ልጆችን በመሰዋት ጭቆናን አስወግዶ ልማትና የተሻለ ኑሮ ቢመኝም የገጠመው ግን ሌላ አፈናና ጭቆና እንደሆነ አረጋግጧል። በመሆኑም ህዝባችንን ካለበት የጭቆናና ቤተሰባዊ አገዛዝ ለማላቀቅ ከጥቂት ጊዜያት በፊት በትግራይ ከሚንቀሳቀሱ ልዩ ልዩ የፖለቲካ ቡደኖችና ተቆርቋሪ ወገኖች ጋር ለመተባበር የፈጠርነውን ትስስር በማጠናከር የምንቀጥል ቢሆንም የፌድራል መንግስቱ አሁን በትግራይ ክልል የሚደረገውን አፍራሽ ፖለቲካ በቂ ክትትልና ትኩረት እንዲሰጥበት እንጠይቃለን።

ይህ በአንድ ቤተሰብ ትስስርና ሀረግ ስልጣን ላይ የሚገኘው የአንድ መንደር ሰወች ሥርኣት በሌሎች ህዝቦች ላይ በወኪሎቹ አማካኝነት የፈጠረው ቁስልና ጭቆና ጥሮ ግሮ የሚኖረውን የትግራይ ሕዝብ የማይወክል እንደሆነ ሊሰመርበት ይገባል። ከዚህ በተጨማሪ በተቃዋሚ ደረጃ ያሉ አንዳንድ የፖለቲካ ቡድኖችና ደጋፊወች ህወሓትን ከትግራይ ህዝብ ጋር አንድ አድርጎ የማየት ችግር የምናስተውል ቢሆንም ለህዝቦች ዘላቂ ሰላምና ወንድማማችነት ሲባል ወደ ጠረጴዛ በመምጣት በውይይትና በድርድር ለጋራ መፍትሄወች በጋራ መስራት እንደሚገባ እንጠቁማለን።

በአንጻሩ ከሌሎች የትግራይ ድርጅቶች ጋር ከዚህ በፊት የፈጠርነውን ትብብር በማስቀጠል ህወሓትን በማዳከም የትግራይ ሕዝብ እነዚህ ጥቂት ከፍተኛ አመራሮችን አስወግዶ ከሌላው ወገኑ ጋር በሰላም እንዲኖር በሰፊው እየተንቀሳቀስን መሆኑን መላው የትግራይ ወገናችን እንዱሁም የኢትዮጲያ ሕዝብ አውቆ ከጎናችን እንዲቆም ጥሪ እናቀርባለን

ድል ለትግሉ ሰማዕታትና ለሕዝባችን
የህወሓት መካከለኛ አመራሮችና ሙህራን

Degnet
Senior Member+
Posts: 25078
Joined: 16 Feb 2013, 11:48

Re: ለመላው የትግራይ ሕዝብ :- ከህወሓት መካከለኛ አመራሮች እና የትግራይ ሙህራን የተላለፈ ጥሪ!!!!

Post by Degnet » 07 Dec 2019, 18:58

Hameddibewoyane wrote:
07 Dec 2019, 18:51
እንደሚታወቀው አስከፊውን የደርግ ጨቋኝ ስርዓት ለማስወገድ ህወሓት ወደ ጫካ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ድረስ በብዙ ውጣ ውረዶችና ፈተናወች ያለፈ ድርጅት ነው። ህወሓት ለብዙወቻችን ከህይወታችን ጋር በእጅጉ የተሳሰረ እስኪሆን ድረስ እንደ ቤተሰብ የምናየው ድርጅት ለመሆን የበቃ ነው። የአብዛኛው ተጋሩ ህይወት በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ከህወሓት ጋር የተቆራኘ ነው ለማለት ያስደፍራል። የማንነታችን አንድ አካል የሆነ እስኪ መስል ድረስ በየዕለት ኑሯችን ተጽእኖውን ያሳረፈው ህወሓት ላለፉት 45 ኣመታት ጉዞው በኢትዮጲያ ታሪክ በበጎም ሆነ በክፉ በጉልህ የሚጠቀስ ክሰተት ለመሆን ችሏል።

ድርጅታችን በታሪካዊ ጉዞው ታላቅ መስዋአትነት በመክፈል የትግራይን ህዝብ ከአስከፊው የደርግ ወታደራዊ መንግስት ጭቆና ከማላቀቅ ባሻገር ከሌሎች እህት ድርጅቶች ጋር በመተባበር የተለያዩ ብሄሮችና ብሄረሰቦች ከነበሩበት ወታደራዊ ጭቆናና የአፈና ስርኣት እንዲወጡ ታግሎ በማታገል የአንበሳውን ድርሻ ተወጥቷል። በዚህም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብም ሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይሁንታ የሰጠው መንግስት በመመስረት የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ነጻነታቸውን እንዲቀዳጁ ከማድረግ ባሻገር፤ ራሳቸውን በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ ህገ መንግስታዊ መብት አጎናጽፏል።

ህወሓት ከሌሎች እህት ድርጅቶች ጋር በመሆን በመሰረተው በኢህአዴግ ግምባር ለአለፉት 27 ዓመታት የኢትዮጵያን አገራዊ አንድነት፣ ሰላምና መረጋጋት ከማስጠበቅ በላይ በልማት ጎዳና እንድትጓዝና የድርብ አኀዝ አመታዊ የኢኮኖሚ እድገት በተከታታይ እንድታስመዘግብ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል። ድርጅቱ በውስጡ የሚፈጠሩ ችግሮችን በተለያየ ጊዜ በአሸናፊነት በመወጣት ህልውናውን ያስቀጠለ ሲሆን ከ2008 ዓ/ም ጀምሮ በግምባሩ አባላት መካከል የእርስበርስ ሽኩቻና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የተፈጠረው ህዝባዊ አመጽ ምክንያት ተንገዳግዶ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እስከ ማወጅ ደርሷል።

በተለያየ ጊዜ የታወጁት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጆች ጊዜያዊ መፍትሄ ሊሆኑ ቢችሉም ሕዝቡ ለዘመናት አምቆ ይዞ የነበረውን ብሶትና ለአገዛዙ ያለውን ተቃውሞ ለማፈን አልቻሉም። በዚህም ምክንያት ኢህአዴግ በርካታ ቀናትን የፈጁ ጭቅጭቅና እልህ የተሞላባቸው ውይይቶችና ክርክሮች በስራ አስፈጻሚ ደረጃ ተደርገው የተወሰኑ ለውጦችን ለማምጣት ስምምነት በመደረሱ ጠ/ሚ ኃ/ማርያም ደሳለኝ ስልጣናቸውን በመልቀቅ አዲሱ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ ለመመረጥ ችለዋል።

አዲሱ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ እንዲመረጡ እንደ ህወሓት ከእኛ በኩል ፍላጎት ያልነበረ ቢሆንም፤ የህዝቡ ፍላጎት፣ የእርሳቸው ጎልቶ መውጣትና የብአዴን አመራሮች ከፍተኛ ድጋፍ ከራሳቸው ፓርቲ ሰወች ድጋፍና ከሌሎችም ጋር ተደምሮ የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በከፍተኛ ድምጽ የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ ሊመርጣቸው ችሏል። ምንም እንኳ የህወሓት ከፍተኛ አመራሩ ደስተኛ ባይሆንም ቀደም ሲል የነበራቸውን የሞራል የበላይነትና ልምድ ተጠቅመው የድርጅቱን ተጽእኖ ፈጣሪነት እንደሚያስቀጥሉ ተማምነው ነበር።

ይሁንና ከጊዜ ወደ ጊዜ ነገሮች በፍጥነት እየተቀያየሩ በመሄዳቸው የህወሓት ከፍተኛ አመራር ወደ ውስጥ እንመልከት በማለት ትኩረታቸውን ወደ ትግራይ ማድረግ ሲጀምሩ የአዲሱ ጠ/ሚ ዶ/ር ባልታሰበ ፍጥነት በድፍረት የሚወሰዱ እርምጃወችና ሪፎርሞች ለህወሓት ከዚህ በፊት ያላጋጠሙት ዱብ እዳ ሊባሉ የሚችሉ ተግባራት ስለሆኑበት ትኩረት አድርጎ አቅዶና አስልቶ እንዳይንቀሳቀስ ስላደረገው መከላከልም ሆነ ማስቆም አልቻለም።

ከእነዚህ የጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ በርካታ እርምጃወች መካከል አንዱና ዋናው የሆነው በቅርቡ ተግባራዊ የተደረገው የኢህአዴግ ውህደትና የአዲሱ ብልፅግና ፓርቲ ምስረታጉዳይ ነው። ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ በህይወት በነበረ ጊዜ ይህ የግምባሩ የውህደት ጉዳይ ምክክር ተደርጎበት ስምምነት ያገኘ ነገር ቢሆንም ሳይተገበር በመቆየቱ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ እንደ አዲስ ተግባራዊ አድርገው የግምባሩ 3 ፓርቲወችና ሌሎች 5 አጋሮች በአንድ ላይ ብልጽግና ፓርቲን መስርተዋል።

በዚህ እንቅስቃሴ ህወሓት ስላልተስማማ ተቃውሞውን በአንድ በኩል ዲፋክቶ ስቴት እሆናለሁ ሲል በሌላ በኩል ደግሞ ከሌሎች ጋር በመሆን ህገመንግስቱንና ፌድራል ስርኣቱን አስጠብቃለሁ በሚል ከመግለጽ ባለፈ ከሰሞኑ በመቐለ ጉባኤ ጠርተን ጉባኤተኞችን ስናስተናግድ ሰንብተናል።

ህወሓት ለትግራይ ህዝብ የብልጽግና ፓርቲ ፀረ ትግራይ ህዝብ እንደሆነ፣ በዚህ ሠዐት አገር እየፈረሰ እንደሆነ፣ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ የሚመሩት መንግስት ኢትዮጵያን የማስተዳደር አቅም እንደሌለውና መወገድ እንዳለበት፣ በብዙ ሺህ የትግራይ ልጆች መስዋእትነት ድል የተመታው ጨቋኝ ስርአት ዳግም ተመልሶ ሊወር እንደሆነ፣ የትግራይ ሕዝብ ጠላቶች በዛላንበሳ፣ በራያ እና በጎንደር በሶስት አቅጣጫ አሰፍስፈው ጦርነት ሊከፍቱ እንደተዘጋጁ፣ የፌደራል መንግስት የነፍስ ወከፍ መሳርያና ጥይት ጭምር መግዛትም ሆነ ማቀረብ እንደከለከለና ሕዝቡ ጥይት ማባከን እንደሌለበት ወዘተ በተደጋጋሚ ፕሮፖጋንዳ እየሰራ ከመሆኑ በላይ ሕዝቡን ለማይቀረው ጦርነት አስቀድማችሁ የስነ ልቦና ዝግጅት አድርጉ በማለት ካድሬወች በተለያዩ ህዝባዊ መድረኮች እየሰበኩ ይገኛሉ።

እኛ የመካከለኛ ደረጃ አመራሮችና ሙህራን በጥቂት የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች ፍላጎትና ትክክለኛ ያልሆነ መንገድ ምክንያት ሕዝባችን ላይ ሊከሰት የሚችለው ነገር አሳስቦን በተለያየ ጊዜ ከሙህራን ጋር በተናጠልም ሆነ በቡድን ሀሳቦችን እያነሳን ስንወያይ ቆይተናል። እነዚህ ጥቂት የህወሓት አመራሮች በመጨረሻው ሠዓት ከፌድራል መንግስቱ ጋር ስምምነት ይፈጥራሉ ብለን ስንጠብቅ ብንቆይም በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየሆነ ያለው ግን በተቃራኒው የእልክና ለትግራይም ሆነ ለኢትዮጵያ ህዝብ የማይጠቅም ነገር ነው።

ህወሓት የፓርቲዎቹን ውህደት ለትግራይ ህዝብ ፀርና የሚጎዳ፣ የተከፈለውን መስዋዕትነት መና የሚያስቀር ነው ቢልም እውነታው ግን ውህደቱ የትግራይን ህዝብ ሊጎዳው የሚያስችል አንዳች ነገር የለውም። እንዲያውም ህወሓት በኢህአዴግ ግምባር ውስጥ የሞራል የበላይነት ስሜት ለመያዝ ለትግራይ ህዝብ ያላደረገውን አደረግኩ እያለ፣ ያልፈጸመውን ፈጸምኩ እያለ፣ ያላለማውን አለማሁ እያለ በውሸት ሪፖርት በማቅረብ ለበላይነት ሲባል የትግራይን ህዝብ ሲጎዳ የቆየ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን፤ እንዲህ ዓይነቱ የተንኮልና ተናጠላዊ የፉክክርና የምንግዴ ፖለቲካዊ አሰራሮችን ለማስቀረት ውህደቱ የተሻለ ሚና እንደሚኖረው ሳይታለም የተፈታ ነው።

እንደ ምሳሌ ብንወስድ ከዚህ ቀደም ህወሓት 28 ሚሊዮን ኩንታል አመታዊ ምርት በትግራይ ክልል ተመረተ በማለትና የውሸት ሪፖርት ቀምሮ በማቅረብ ከፍተኛው ምርት የድርጅቱ ብርቱ ጥረትና ጥንካሬ ውጤት ተደርጎ እንዲታይ በማሰብ ድርጅቱን ከፍ ለማድረግ ሪፖርት ሲያወጣ፤ በክልሉ በአጠቃላይ የተመረተው ምርት ግን ከሪፖርቱ በግማሽ ያነሰ 12 ሚሊዮን ኩንታል ነበር። በተመሳሳይ በአንድ ወቅት በ5 ተከታታይ አመታት 1 ቢሊዮን ችግኝ በትግራይ እንደተተከለ በህወሓት ሪፖርት የቀረበ ቢሆንም፤ እውነታው ግን አይደለም ቀርቶ የተተከለው ይቅርና ለመተከል የተዘጋጀው ችግኝ ራሱ 100 ሺህ ብቻ ነበር። ህወሓት በሰማዕታት እየማለና እየተገዘተ የሰማዕታትን ቤተሰቦችና መላው ሕዝብ ልማት በሚፈለገው መልኩ እንዳያገኙ በሪፖርት መልክ እንኳን እንዲህ እየዋሸ የድርጅቱን ሞራል ግን ከፍ ለማድረግ ወደ ኋላ የማይል ድርጅት ከሆነ ሰንብቷል።

ምንም እንኳን በትግራይ ሕዝብ ልጆችን መስዋእትነት አስከፊውን ጭቆና ብንላቀቅም አሁን የተዋሃዱት እንደ ብአዴንና ኦህዴድ አይነቶቹ ፓርቲወችም የህወሓትን ያክል ባይሆንም ጫካ ገብተው የታገሉነ መስዋዕትነት የከፈሉ ናቸው። ከዚያም በኋላ ኢህአዴግ ሆነው አብረው የመንግስትን ስልጣን ለመጨበጥ ችለዋል። በመስዋእትነት ከሆነ ለሌሎቹ መጥፎ ያልሆነው የግምባሩ ውህደት ከሌላው በተለየ ለህወሓት ጉዳት ሊኖረው አይችልም።

በውህደቱ ግለሰቦች ማለትም ጥቂት የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች የለመዱትን የበላይነት መልሰው የሚያገኙት ስላልመሰላቸው ምናልባት ለእነሱ የማይመች ሊሆን ይችላል። ይሁንና የተጠናወታቸውን የራሳቸውን የበላይነት አባዜ ችግር ከትግራይ ህዝብ ጋር በማገናኘት ወደ አላስፈላጊ መስመር እየተጓዙ ይገኛሉ።

ምንም እንኳን በሕዝቡ ልጆች መስዋእትነት ህወሓት ለድል ቢበቃም ለአለፉት 28 አመታት ግን ለትግራይ ህዝብ አንድም ጠብ ያደረጉለት ነገር አለ ለማለት በማይቻልበት ሁኔታ ከህወሓት የባሰ ፀር ይመጣል ብሎ መናገሩ አስገራሚ ተደርጎ የሚወሰድ ነው። የህወሓት ከፍተኛ አመራሮችና ቤተሰቦቻቸው በአምቻና በጋብቻ እየተያያዙ ከፍተኛ ሀብት በውጭም በሀገር ውስጥም ቢያካብቱም ለመላው ህዝባችን ግን የፈየደለት ነገር ቢኖር ሌሎች የኢትዮጵያ ሕዝቦች በአሉታዊ ስሜት እንዲመለከቱት ብቻ ነው።

ሌላው ቀርቶ የአማራው ሕዝብ ፓርቲ የሆነው ብአዴን በንብረትነት የመዘገባቸውን የራሱን የንግድ ድርጅቶች ከፓርቲው ባለቤትነት አውጥቶ ወደ ሕዝብ ያዛወረና የመንግስት የልማት ድርጅት እንዲሆኑ ሲያደርግ የህወሓት ጥቂት ከፍተኛ አመራሮች ግን ህወሓትና የትግራይ ሕዝብ አንድ ናቸው እያሉ የህወሓት ድርጅቶች በአክስዮን ወደ ሕዝብ ይቀየሩ ሲባሉ በጭራሽ አሻፈረኝ ያሉና ከራሳቸውና ከቤተሰባቸው ውጭ ለሌላው ደንታ የሌላቸው መሆኑን ያረጋገጡ ናቸው። ዞሮ ዞሮ እነዚህ በቁጥር ጥቂት የሚባሉ ከፍተኛ አመራሮች የመላው ሕዝባችን አድራጊና ፈጣሪ ሊሆኑ የሚችሉበት ቀርቶ ሊያወሩ የሚያስችላቸው ነገር ለትግራይ ሕዝብ እንዳላደረጉለት የአደባባይ ሀቅ ነው።

እኛ መካከለኛ አመራሮችና ሙህራን የሕዝባቸንን ዘላቂ ጥቅምና ህልውና በማስቀደም ለዘመናት ከጦርነት ወደ ጦርነት እየተሸጋገረ በችግሩ ላይ ጥይት እየዘነበበት የኖረውን ወገናችንን ወደፊትም ከራሳቸውና ከቤተሰባቸው ህልውናና ጥቅም ውጭ ሌላ ምንም በማያሳስባቸው ጥቂት አመራሮች ምክንያት አላስፈላጊ እልቂት እንዳይከሰት በማሰብ የተለያዩ እንቅስቃሴወችን እያደረግን እንገኛለን።

የትግራይ ሕዝብ በህወሓት የተፈጠረ ሳይሆን ራሱን ህወሓትን አምጦ የወለደ መሆኑ የሚታወቅ ነበራዊ ሀቅ ነው። የህወሓትን ህልውና ከትግራይ ህዝብ ህልውና በማያያዝ የሚሰራውን ለማንም የማይጠቅምና የትም የማያራምድ የፖለቲካ እንቅስቃሴና ፕሮፖጋንዳ እያወገዝን የትግራይ ህዝብ ከህወሓት በእጅጉ የተሻለና የሚመመጥነው ድርጅት ከመቼውም ጊዜ በላይ የሚያስፈልገው አጋጣሚ ላይ እንገኛለን።

ሕዝባችን ልጆችን በመሰዋት ጭቆናን አስወግዶ ልማትና የተሻለ ኑሮ ቢመኝም የገጠመው ግን ሌላ አፈናና ጭቆና እንደሆነ አረጋግጧል። በመሆኑም ህዝባችንን ካለበት የጭቆናና ቤተሰባዊ አገዛዝ ለማላቀቅ ከጥቂት ጊዜያት በፊት በትግራይ ከሚንቀሳቀሱ ልዩ ልዩ የፖለቲካ ቡደኖችና ተቆርቋሪ ወገኖች ጋር ለመተባበር የፈጠርነውን ትስስር በማጠናከር የምንቀጥል ቢሆንም የፌድራል መንግስቱ አሁን በትግራይ ክልል የሚደረገውን አፍራሽ ፖለቲካ በቂ ክትትልና ትኩረት እንዲሰጥበት እንጠይቃለን።

ይህ በአንድ ቤተሰብ ትስስርና ሀረግ ስልጣን ላይ የሚገኘው የአንድ መንደር ሰወች ሥርኣት በሌሎች ህዝቦች ላይ በወኪሎቹ አማካኝነት የፈጠረው ቁስልና ጭቆና ጥሮ ግሮ የሚኖረውን የትግራይ ሕዝብ የማይወክል እንደሆነ ሊሰመርበት ይገባል። ከዚህ በተጨማሪ በተቃዋሚ ደረጃ ያሉ አንዳንድ የፖለቲካ ቡድኖችና ደጋፊወች ህወሓትን ከትግራይ ህዝብ ጋር አንድ አድርጎ የማየት ችግር የምናስተውል ቢሆንም ለህዝቦች ዘላቂ ሰላምና ወንድማማችነት ሲባል ወደ ጠረጴዛ በመምጣት በውይይትና በድርድር ለጋራ መፍትሄወች በጋራ መስራት እንደሚገባ እንጠቁማለን።

በአንጻሩ ከሌሎች የትግራይ ድርጅቶች ጋር ከዚህ በፊት የፈጠርነውን ትብብር በማስቀጠል ህወሓትን በማዳከም የትግራይ ሕዝብ እነዚህ ጥቂት ከፍተኛ አመራሮችን አስወግዶ ከሌላው ወገኑ ጋር በሰላም እንዲኖር በሰፊው እየተንቀሳቀስን መሆኑን መላው የትግራይ ወገናችን እንዱሁም የኢትዮጲያ ሕዝብ አውቆ ከጎናችን እንዲቆም ጥሪ እናቀርባለን

ድል ለትግሉ ሰማዕታትና ለሕዝባችን
የህወሓት መካከለኛ አመራሮችና ሙህራን
Don't bring us all the bad news,if you are a man fight for your own country.In my eyes you are just a dirt.There is a culture in the land of Bahri Negasi,mai setikum gah belu

Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14412
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

Re: ለመላው የትግራይ ሕዝብ :- ከህወሓት መካከለኛ አመራሮች እና የትግራይ ሙህራን የተላለፈ ጥሪ!!!!

Post by Abe Abraham » 08 Dec 2019, 02:35

እንደሚታወቀው አስከፊውን የደርግ ጨቋኝ ስርዓት ለማስወገድ ህወሓት ወደ ጫካ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን ድረስ በብዙ ውጣ ውረዶችና ፈተናወች ያለፈ ድርጅት ነው። ህወሓት ለብዙወቻችን ከህይወታችን ጋር በእጅጉ የተሳሰረ እስኪሆን ድረስ እንደ ቤተሰብ የምናየው ድርጅት ለመሆን የበቃ ነው። የአብዛኛው ተጋሩ ህይወት በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ከህወሓት ጋር የተቆራኘ ነው ለማለት ያስደፍራል። የማንነታችን አንድ አካል የሆነ እስኪ መስል ድረስ በየዕለት ኑሯችን ተጽእኖውን ያሳረፈው ህወሓት ላለፉት 45 ኣመታት ጉዞው በኢትዮጲያ ታሪክ በበጎም ሆነ በክፉ በጉልህ የሚጠቀስ ክሰተት ለመሆን ችሏል።

ድርጅታችን በታሪካዊ ጉዞው ታላቅ መስዋአትነት በመክፈል የትግራይን ህዝብ ከአስከፊው የደርግ ወታደራዊ መንግስት ጭቆና ከማላቀቅ ባሻገር ከሌሎች እህት ድርጅቶች ጋር በመተባበር የተለያዩ ብሄሮችና ብሄረሰቦች ከነበሩበት ወታደራዊ ጭቆናና የአፈና ስርኣት እንዲወጡ ታግሎ በማታገል የአንበሳውን ድርሻ ተወጥቷል። በዚህም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብም ሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይሁንታ የሰጠው መንግስት በመመስረት የኢትዮጵያ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ነጻነታቸውን እንዲቀዳጁ ከማድረግ ባሻገር፤ ራሳቸውን በራሳቸው እንዲያስተዳድሩ ህገ መንግስታዊ መብት አጎናጽፏል

ህወሓት ከሌሎች እህት ድርጅቶች ጋር በመሆን በመሰረተው በኢህአዴግ ግምባር ለአለፉት 27 ዓመታት የኢትዮጵያን አገራዊ አንድነት፣ ሰላምና መረጋጋት ከማስጠበቅ በላይ በልማት ጎዳና እንድትጓዝና የድርብ አኀዝ አመታዊ የኢኮኖሚ እድገት :lol: :lol: በተከታታይ እንድታስመዘግብ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል። ድርጅቱ በውስጡ የሚፈጠሩ ችግሮችን በተለያየ ጊዜ በአሸናፊነት በመወጣት ህልውናውን ያስቀጠለ ሲሆን ከ2008 ዓ/ም ጀምሮ በግምባሩ አባላት መካከል የእርስበርስ ሽኩቻና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የተፈጠረው ህዝባዊ አመጽ ምክንያት ተንገዳግዶ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እስከ ማወጅ ደርሷል

በተለያየ ጊዜ የታወጁት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጆች ጊዜያዊ መፍትሄ ሊሆኑ ቢችሉም ሕዝቡ ለዘመናት አምቆ ይዞ የነበረውን ብሶትና ለአገዛዙ ያለውን ተቃውሞ ለማፈን አልቻሉም። በዚህም ምክንያት ኢህአዴግ በርካታ ቀናትን የፈጁ ጭቅጭቅና እልህ የተሞላባቸው ውይይቶችና ክርክሮች በስራ አስፈጻሚ ደረጃ ተደርገው የተወሰኑ ለውጦችን ለማምጣት ስምምነት በመደረሱ ጠ/ሚ ኃ/ማርያም ደሳለኝ ስልጣናቸውን በመልቀቅ አዲሱ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ ለመመረጥ ችለዋል።

አዲሱ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ እንዲመረጡ እንደ ህወሓት ከእኛ በኩል ፍላጎት ያልነበረ ቢሆንም፤ የህዝቡ ፍላጎት፣ የእርሳቸው ጎልቶ መውጣትና የብአዴን አመራሮች ከፍተኛ ድጋፍ ከራሳቸው ፓርቲ ሰወች ድጋፍና ከሌሎችም ጋር ተደምሮ የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በከፍተኛ ድምጽ የፓርቲው ሊቀመንበር አድርጎ ሊመርጣቸው ችሏል። ምንም እንኳ የህወሓት ከፍተኛ አመራሩ ደስተኛ ባይሆንም ቀደም ሲል የነበራቸውን የሞራል የበላይነትና ልምድ ተጠቅመው የድርጅቱን ተጽእኖ ፈጣሪነት እንደሚያስቀጥሉ ተማምነው ነበር።

ይሁንና ከጊዜ ወደ ጊዜ ነገሮች በፍጥነት እየተቀያየሩ በመሄዳቸው የህወሓት ከፍተኛ አመራር ወደ ውስጥ እንመልከት በማለት ትኩረታቸውን ወደ ትግራይ ማድረግ ሲጀምሩ የአዲሱ ጠ/ሚ ዶ/ር ባልታሰበ ፍጥነት በድፍረት የሚወሰዱ እርምጃወችና ሪፎርሞች ለህወሓት ከዚህ በፊት ያላጋጠሙት ዱብ እዳ ሊባሉ የሚችሉ ተግባራት ስለሆኑበት ትኩረት አድርጎ አቅዶና አስልቶ እንዳይንቀሳቀስ ስላደረገው መከላከልም ሆነ ማስቆም አልቻለም።

ከእነዚህ የጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ በርካታ እርምጃወች መካከል አንዱና ዋናው የሆነው በቅርቡ ተግባራዊ የተደረገው የኢህአዴግ ውህደትና የአዲሱ ብልፅግና ፓርቲ ምስረታጉዳይ ነው
ጠ/ሚ መለስ ዜናዊ በህይወት በነበረ ጊዜ ይህ የግምባሩ የውህደት ጉዳይ ምክክር ተደርጎበት ስምምነት ያገኘ ነገር ቢሆንም :lol: :lol: ሳይተገበር በመቆየቱ ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ እንደ አዲስ ተግባራዊ አድርገው የግምባሩ 3 ፓርቲወችና ሌሎች 5 አጋሮች በአንድ ላይ ብልጽግና ፓርቲን መስርተዋል።


በዚህ እንቅስቃሴ ህወሓት ስላልተስማማ ተቃውሞውን በአንድ በኩል ዲፋክቶ ስቴት እሆናለሁ ሲል በሌላ በኩል ደግሞ ከሌሎች ጋር በመሆን ህገመንግስቱንና ፌድራል ስርኣቱን አስጠብቃለሁ በሚል ከመግለጽ ባለፈ ከሰሞኑ በመቐለ ጉባኤ ጠርተን ጉባኤተኞችን ስናስተናግድ ሰንብተናል።

ህወሓት ለትግራይ ህዝብ የብልጽግና ፓርቲ ፀረ ትግራይ ህዝብ እንደሆነ፣

በዚህ ሠዐት አገር እየፈረሰ እንደሆነ፣

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐብይ የሚመሩት መንግስት ኢትዮጵያን የማስተዳደር አቅም እንደሌለውና መወገድ እንዳለበት፣

በብዙ ሺህ የትግራይ ልጆች መስዋእትነት ድል የተመታው ጨቋኝ ስርአት ዳግም ተመልሶ ሊወር እንደሆነ፣

የትግራይ ሕዝብ ጠላቶች በዛላንበሳ፣ በራያ እና በጎንደር በሶስት አቅጣጫ አሰፍስፈው ጦርነት ሊከፍቱ እንደተዘጋጁ፣

የፌደራል መንግስት የነፍስ ወከፍ መሳርያና ጥይት ጭምር መግዛትም ሆነ ማቀረብ እንደከለከለና ሕዝቡ ጥይት ማባከን እንደሌለበት ወዘተ በተደጋጋሚ ፕሮፖጋንዳ እየሰራ ከመሆኑ በላይ ሕዝቡን ለማይቀረው ጦርነት አስቀድማችሁ የስነ ልቦና ዝግጅት አድርጉ በማለት ካድሬወች በተለያዩ ህዝባዊ መድረኮች እየሰበኩ ይገኛሉ።



እኛ የመካከለኛ ደረጃ አመራሮችና ሙህራን በጥቂት የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች ፍላጎትና ትክክለኛ ያልሆነ መንገድ ምክንያት ሕዝባችን ላይ ሊከሰት የሚችለው ነገር አሳስቦን በተለያየ ጊዜ ከሙህራን ጋር በተናጠልም ሆነ በቡድን ሀሳቦችን እያነሳን ስንወያይ ቆይተናል። እነዚህ ጥቂት የህወሓት አመራሮች በመጨረሻው ሠዓት ከፌድራል መንግስቱ ጋር ስምምነት ይፈጥራሉ ብለን ስንጠብቅ ብንቆይም በተለይ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየሆነ ያለው ግን በተቃራኒው የእልክና ለትግራይም ሆነ ለኢትዮጵያ ህዝብ የማይጠቅም ነገር ነው።

ህወሓት የፓርቲዎቹን ውህደት ለትግራይ ህዝብ ፀርና የሚጎዳ፣ የተከፈለውን መስዋዕትነት መና የሚያስቀር ነው ቢልም እውነታው ግን ውህደቱ የትግራይን ህዝብ ሊጎዳው የሚያስችል አንዳች ነገር የለውም። እንዲያውም ህወሓት በኢህአዴግ ግምባር ውስጥ የሞራል የበላይነት ስሜት ለመያዝ ለትግራይ ህዝብ ያላደረገውን አደረግኩ እያለ፣ ያልፈጸመውን ፈጸምኩ እያለ፣ ያላለማውን አለማሁ እያለ በውሸት ሪፖርት በማቅረብ ለበላይነት ሲባል የትግራይን ህዝብ ሲጎዳ የቆየ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን፤ እንዲህ ዓይነቱ የተንኮልና ተናጠላዊ የፉክክርና የምንግዴ ፖለቲካዊ አሰራሮችን ለማስቀረት ውህደቱ የተሻለ ሚና እንደሚኖረው ሳይታለም የተፈታ ነው።

እንደ ምሳሌ ብንወስድ ከዚህ ቀደም ህወሓት 28 ሚሊዮን ኩንታል አመታዊ ምርት በትግራይ ክልል ተመረተ በማለትና የውሸት ሪፖርት ቀምሮ በማቅረብ ከፍተኛው ምርት የድርጅቱ ብርቱ ጥረትና ጥንካሬ ውጤት ተደርጎ እንዲታይ በማሰብ ድርጅቱን ከፍ ለማድረግ ሪፖርት ሲያወጣ፤ በክልሉ በአጠቃላይ የተመረተው ምርት ግን ከሪፖርቱ በግማሽ ያነሰ 12 ሚሊዮን ኩንታል ነበር። በተመሳሳይ በአንድ ወቅት በ5 ተከታታይ አመታት 1 ቢሊዮን ችግኝ በትግራይ እንደተተከለ በህወሓት ሪፖርት የቀረበ ቢሆንም፤ እውነታው ግን አይደለም ቀርቶ የተተከለው ይቅርና ለመተከል የተዘጋጀው ችግኝ ራሱ 100 ሺህ ብቻ ነበር። ህወሓት በሰማዕታት እየማለና እየተገዘተ የሰማዕታትን ቤተሰቦችና መላው ሕዝብ ልማት በሚፈለገው መልኩ እንዳያገኙ በሪፖርት መልክ እንኳን እንዲህ እየዋሸ የድርጅቱን ሞራል ግን ከፍ ለማድረግ ወደ ኋላ የማይል ድርጅት ከሆነ ሰንብቷል።

ምንም እንኳን በትግራይ ሕዝብ ልጆችን መስዋእትነት አስከፊውን ጭቆና ብንላቀቅም አሁን የተዋሃዱት እንደ ብአዴንና ኦህዴድ አይነቶቹ ፓርቲወችም የህወሓትን ያክል ባይሆንም ጫካ ገብተው የታገሉነ መስዋዕትነት የከፈሉ ናቸው። ከዚያም በኋላ ኢህአዴግ ሆነው አብረው :lol: :lol: የመንግስትን ስልጣን ለመጨበጥ ችለዋል። በመስዋእትነት ከሆነ ለሌሎቹ መጥፎ ያልሆነው የግምባሩ ውህደት ከሌላው በተለየ ለህወሓት ጉዳት ሊኖረው አይችልም።

በውህደቱ ግለሰቦች ማለትም ጥቂት የህወሓት ከፍተኛ አመራሮች የለመዱትን የበላይነት መልሰው የሚያገኙት ስላልመሰላቸው ምናልባት ለእነሱ የማይመች ሊሆን ይችላል። ይሁንና የተጠናወታቸውን የራሳቸውን የበላይነት አባዜ ችግር ከትግራይ ህዝብ ጋር በማገናኘት ወደ አላስፈላጊ መስመር እየተጓዙ ይገኛሉ።

ምንም እንኳን በሕዝቡ ልጆች መስዋእትነት ህወሓት ለድል ቢበቃም ለአለፉት 28 አመታት ግን ለትግራይ ህዝብ አንድም ጠብ ያደረጉለት ነገር አለ ለማለት በማይቻልበት ሁኔታ ከህወሓት የባሰ ፀር ይመጣል ብሎ መናገሩ አስገራሚ ተደርጎ የሚወሰድ ነው። የህወሓት ከፍተኛ አመራሮችና ቤተሰቦቻቸው በአምቻና በጋብቻ እየተያያዙ ከፍተኛ ሀብት በውጭም በሀገር ውስጥም ቢያካብቱም ለመላው ህዝባችን ግን የፈየደለት ነገር ቢኖር ሌሎች የኢትዮጵያ ሕዝቦች በአሉታዊ ስሜት እንዲመለከቱት ብቻ ነው።

ሌላው ቀርቶ የአማራው ሕዝብ ፓርቲ የሆነው ብአዴን በንብረትነት የመዘገባቸውን የራሱን የንግድ ድርጅቶች ከፓርቲው ባለቤትነት አውጥቶ ወደ ሕዝብ ያዛወረና የመንግስት የልማት ድርጅት እንዲሆኑ ሲያደርግ የህወሓት ጥቂት ከፍተኛ አመራሮች ግን ህወሓትና የትግራይ ሕዝብ አንድ ናቸው እያሉ የህወሓት ድርጅቶች በአክስዮን ወደ ሕዝብ ይቀየሩ ሲባሉ በጭራሽ አሻፈረኝ ያሉና ከራሳቸውና ከቤተሰባቸው ውጭ ለሌላው ደንታ የሌላቸው መሆኑን ያረጋገጡ ናቸው። ዞሮ ዞሮ እነዚህ በቁጥር ጥቂት የሚባሉ ከፍተኛ አመራሮች የመላው ሕዝባችን አድራጊና ፈጣሪ ሊሆኑ የሚችሉበት ቀርቶ ሊያወሩ የሚያስችላቸው ነገር ለትግራይ ሕዝብ እንዳላደረጉለት የአደባባይ ሀቅ ነው።

እኛ መካከለኛ አመራሮችና ሙህራን የሕዝባቸንን ዘላቂ ጥቅምና ህልውና በማስቀደም ለዘመናት ከጦርነት ወደ ጦርነት እየተሸጋገረ በችግሩ ላይ ጥይት እየዘነበበት የኖረውን ወገናችንወደፊትም ከራሳቸውና ከቤተሰባቸው ህልውናና ጥቅም ውጭ ሌላ ምንም በማያሳስባቸው ጥቂት አመራሮች ምክንያት አላስፈላጊ እልቂት እንዳይከሰት በማሰብ የተለያዩ እንቅስቃሴወችን እያደረግን እንገኛለን።

የትግራይ ሕዝብ በህወሓት የተፈጠረ ሳይሆን ራሱን ህወሓትን አምጦ የወለደ መሆኑ የሚታወቅ ነበራዊ ሀቅ ነው። የህወሓትን ህልውና ከትግራይ ህዝብ ህልውና በማያያዝ የሚሰራውን ለማንም የማይጠቅምና የትም የማያራምድ የፖለቲካ እንቅስቃሴና ፕሮፖጋንዳ እያወገዝን የትግራይ ህዝብ ከህወሓት በእጅጉ የተሻለና የሚመመጥነው ድርጅት ከመቼውም ጊዜ በላይ የሚያስፈልገው አጋጣሚ ላይ እንገኛለን።
ሕዝባችን ልጆችን በመሰዋት ጭቆናን አስወግዶ ልማትና የተሻለ ኑሮ ቢመኝም የገጠመው ግን ሌላ አፈናና ጭቆና እንደሆነ አረጋግጧል። በመሆኑም ህዝባችንን ካለበት የጭቆናና ቤተሰባዊ አገዛዝ ለማላቀቅ ከጥቂት ጊዜያት በፊት በትግራይ ከሚንቀሳቀሱ ልዩ ልዩ የፖለቲካ ቡደኖችና ተቆርቋሪ ወገኖች ጋር ለመተባበር የፈጠርነውን ትስስር በማጠናከር የምንቀጥል ቢሆንም የፌድራል መንግስቱ አሁን በትግራይ ክልል የሚደረገውን አፍራሽ ፖለቲካ በቂ ክትትልና ትኩረት እንዲሰጥበት እንጠይቃለን።
ይህ በአንድ ቤተሰብ ትስስርና ሀረግ ስልጣን ላይ የሚገኘው የአንድ መንደር ሰወች ሥርኣት በሌሎች ህዝቦች ላይ በወኪሎቹ አማካኝነት የፈጠረው ቁስልና ጭቆና ጥሮ ግሮ የሚኖረውን የትግራይ ሕዝብ የማይወክል እንደሆነ ሊሰመርበት ይገባል። ከዚህ በተጨማሪ በተቃዋሚ ደረጃ ያሉ አንዳንድ የፖለቲካ ቡድኖችና ደጋፊወች ህወሓትን ከትግራይ ህዝብ ጋር አንድ አድርጎ የማየት ችግር የምናስተውል ቢሆንም ለህዝቦች ዘላቂ ሰላምና ወንድማማችነት ሲባል ወደ ጠረጴዛ በመምጣት በውይይትና በድርድር ለጋራ መፍትሄወች በጋራ መስራት እንደሚገባ እንጠቁማለን።

በአንጻሩ ከሌሎች የትግራይ ድርጅቶች ጋር ከዚህ በፊት የፈጠርነውን ትብብር በማስቀጠል ህወሓትን በማዳከም የትግራይ ሕዝብ እነዚህ ጥቂት ከፍተኛ አመራሮችን አስወግዶ ከሌላው ወገኑ ጋር በሰላም እንዲኖር በሰፊው እየተንቀሳቀስን መሆኑን መላው የትግራይ ወገናችን እንዱሁም የኢትዮጲያ ሕዝብ አውቆ ከጎናችን እንዲቆም ጥሪ እናቀርባለን


ድል ለትግሉ ሰማዕታትና ለሕዝባችን
የህወሓት መካከለኛ አመራሮችና ሙህራን

Abdelaziz
Senior Member
Posts: 11365
Joined: 29 May 2013, 22:00

Re: ለመላው የትግራይ ሕዝብ :- ከህወሓት መካከለኛ አመራሮች እና የትግራይ ሙህራን የተላለፈ ጥሪ!!!!

Post by Abdelaziz » 08 Dec 2019, 06:01

Sleepless in cursedartera and Mujaliam midgets infested weyane-invented gudelaAmharu kilil. Keep wasting your time writing childish fictions like this.
The lootiew ligagam fagat Meshrefet might have sponsored the debtera who fantasized the fiction. He is so desperate clinging to power he will do anything to sabotage TPLF and Tigray but he will never succeed as TPLF will eradicate him from the face of Ethiopia if he crosses the Red line.

Post Reply