Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Zreal
Member
Posts: 486
Joined: 15 Mar 2019, 20:33

ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራዊ ወይስ ትግሬ/ (ኢትዮጵያዊ)? ታሪክን በትክክል ለማወቅ ለሚፈልግ ብቻ የተፃፈ!!

Post by Zreal » 06 Dec 2019, 09:46

:P :P :P
ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራዊ ወይስ ትግሬ/ (ኢትዮጵያዊ)? ታሪክን በትክክል ለማወቅ ለሚፈልግ ብቻ የተፃፈ!!

“ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራዊነት ተረት ነዉ ወይስ እዉነት ነዉ?

የኢሳያስ አፈወርቂ አባት አቶ አፈወርቂ አባት አቶ አፈወርቅ አብርሃ ይባላሉ፣፣ እናቱ ወይዘሮ አዳነች በርሄ ይባላሉ፣፣ ልጆቻቸዉም

(1) አቶ አማረ አፈወርቅ (አፈወርቂ) (ይህ ስያሜ ኤርትራዊነትን ለማስመሰል ነዉ፣፣)
(2) አቶ ኢሳያስ አፈወርቅ
(3) አቶ አማኑኤል አፈወርቅ
(4) አቶ ኤርሚያስ አፈወርቅ
(5) አቶ ዮናስ አፈወርቅ
(6) ወ/ሮ ጽጌረዳ አፈወርቅ
(7) ወ/ሮ አርዮን አፈወርቅ

ከኤርትራ ፕረዚዳንት ቤተሰብ በስተጀርባ ያለዉ ታሪክ፣- የኢሳያስ አባት አቶ አፈወርቅ የመጡት ከትግራይ ተምቤን ሲሆን ዘራቸዉ የኢትዮጵያ አካል ከሆነዉ ከአጋሜ አዉራጃ የተዉጣጣ ነዉ፣፣ የአቶ ኢሳያስ አባት ይሰሩ የነበሩት በትግራይ አስተዳደር ክፍለ ሃገር በመቀሌ መዲና ነበር፣፣ ጡሮታ እስከወጡ ም ድረስ በመሬት ንብረት ይዞታ ማሻሻያ ሚኒስቴር ዉስጥ ነበር የሚሰሩት፣፣ ጥቁር ሙሉ ልብስና ጥቁር ክራባት ለባሽ ተብለዉ ይጠሩ እንደነበር ይነገራል፣፣ (“ካንትሪ ጀንትል ማን”ተብሎ አንዳንዴ ከሚታወቀዉ ከጥቁር ሱፍ የተሰራ ክብ ቆብ ከራሳቸዉ አይለዩም ነበር፣፣ ጋዜጣም ከእጃቸዉ በፍጹም አይለዩም ነበር፣፣

በናታቸዉ በኩል የኢሳያስ አጎቶች፣- (1) ደጃዝማች ሰለሞን አብርሃ (2) ካፒቴን መኮንን አብርሃ (3) አቶ ሓጎስ አብርሃ ናቸዉ፣፣

የአቶ ኢሳያስ አጎት ደጃዝማች ሰለሞን አብራሃ በሃይለስላሴ ዘመነ መንግሥት ማለት (በ1946 ዓ.ም) የወሎ እንደራሴ ሆነዉ ያገለገሉ ናቸዉ፣፣ በዚያ ጊዜ መቀሌ ከተማ ዉስጥ ተደራጅቶ የነበረዉ የባህል ቡድን አስመራን ከጎበኘ በሗላ ወደ ደሴ መጣ፣፣ እንደራሴዉ ደጃዝማች ሰለሞን ለክብር እንግዶቹ በተዘጋጀዉ የእራት ግብዣ ላይ ምስጋናቸዉን ለቡዱኑ ከገለጹ በሗላ እሳቸዉም ትግሬ መሆናቸዉን አንስተዉ የባህል ቡድኑ የትግራይ ባህላዊ ሙዚቃ እና ባህላዊ ዉዝዋዜ ለማስፋፋት ላደረገዉ አስተዋጽኦ አድናቆታቸዉ ገለጹ፣፣ በተጨማሪም የደጃዝማች ሰለሞን እናትም አጋሜ አዉራጃ ዉስጥ ተወላጅ ትግሬ መሆናቸዉን እና አባታቸዉም በትግራይ ክ/ሃገር ዉስጥ የተምቤን ተወላጅ መሆናቸዉን አንስተዉ ለባህል ቡድኑ ገልጸዉላቸዋል፣፣ የባሕር ሃይል ካፒቴን የሆኑት ካፒቴን መኮንን አብርሃ የኢቴጌ መኮንን ትምሕርት ቤት ተማሪ የነበረቺዉ የደጃዝማች ገብራይ ልጅን አግብተዉ ሦስት ልጆች እንደወለዱ ይታወቃል፣፣ አቶ ሐጎስ አብርሃም ቢሆን በአዲስ አባባ የተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የጥንት ተማሪ ሲሆን ለዚያዉ ተማሪ ቤት የእግር ኳስ ቡድን በረኛ ነበር፣ ሆኖም በበሽታ ምክንያት ትምህርቱን አቋርጦ ለጥቂት ጊዜ በብሔራዊ ባንክ ስራ ተቀጥሮ እየሰራ እንዳለ ከዚህ ዓለም በሞት እንደተለየ ይታወቃል፣፣

የአቶ ኢሳያስ አፈወርቂ አያቶችና ሌሎች ዘመዶቻቸዉም - በሚመለከት፣-

በእናቱ በኩል የኢሳያስ አፈወርቂ አያት (የእናት እናት)ወይዘሮ መድህን “በራድ” ይባላሉ፣፣ በራድ (ተብለዉ በቅጥያ ስም የተጠሩበት ምክንያት ወ/ሮ መደህን በጠጅ ስራ ንግድ ተሰማርተዉ ይኖሩ ስለነበር “ጠጅ”ባካባቢዉ የሚቀዳዉ “በራድ” ተብሎ በሚታወቀዉ “ማንቆርቆርያ” ስለነበር ነዉ፣፣ መድህን የኢሳያስ እናት የወይዘሮ አዳናች በርሄ እናት ናቸዉ፣፣ ኢሳያስ የልጅነት ትምርቱ የተከታተለዉ በሴት አያቱ በወይዘሮ መድህን ተንከባካቢነት ነዉ፣፣ በቅንፍ የተጻፈዉ- ጌታቸዉ ረዳ)፣፣ ወ/ሮ መድህንም በትዉልዳቸዉ ዓድዋ ሲሆኑ፣ የፊታዉራሪ ኪዳነ መስቀል አጎት ናቸዉ፣፣ ፊታዉራሪ ኪዳነ የአቶ የማነ ኪዳነ (የየማነ ጃማይካ)-አባት ናቸዉ ይባላል ፣፣ ይህ እዉነት ከሆነ የአቶ የማነ ኪዳነ (ጃማይካ)-እና አቶ ኢሳያስ አፈወርቂ “በኢትዮጵያ አጠራር” ወንድማማቾች ናቸዉ ናቸዉ፣፣ በአዉሮጳዉያኖች አጠራር ግን “የአጎት ልጆች ናቸዉ”፣፣ባጭሩ አሥመራ የሚገኙ አክራሪ ጠላቶች ናቸዉ የሚባሉት አብዛኛዎቹ የትግራይ ዝርያ የሆኑና በተለይ ከትግራይ በጠቅላላም ከኢትዮጵያ ጋር ጠንካራ የስጋ ፣ የአጥንት እና የደም ቁርኝት ያላቸዉ ናቸዉ፣፣

የኢሳያስ አክስት (የኢሳያስ እናት እህት) ወ/ሮ ሃና ይባላሉ፣፣ የአቶ በላይ ባለቤት ናቸዉ፣፣ አቶ በላይ የዓድዋ ሰዉ ናቸዉ፣፣ እንደሚባለዉም ልጆቻቸዉ ስዊድን ሃገር ዉስጥ ይኖራሉ፣፣ በእናታቸዉ በኩል የአቶ ኢሳያስ አጎት የሆኑት ከዓድዋ ተወላጅ ከሆኑት በአሁኑ ጊዜ ጀርመን ዉስጥ የሚኖሩ ወ/ሮ ዘዉዴ የሚባሉትን ወልደዋል፣፣ ከላይ በተገኘዉ መረጃ መሰረት የአቶ ኢሳያስ ኤርትራዊነት ኤርትራ መሬት መወለዳቸዉ ብቻ ነዉ፣፣የአቶ ኢሳያስ ባለቤትም ወ/ሮ ሳባ ሃይለ ይባላሉ፣፣ ኤርትራዊት ናቸዉ፣፣

ይህ የሚያስገርም ነገር ነዉ፣፣ለእዉነተኛ ኤርትራዉያኖችና በጭፍን ኢሳያስን በጭፍን ለሚደግፉ ይህ ግልጽ የሚሆነዉ ከብዙ ዘመናት በሗላ ነዉ፣፣አእምሮአችን ዉስጥ ስለ ኤርትራዊዉ ፕረዚደንት ማንነት ታሪክ አዳዲስ ነገሮች እየታወቀ ሲመጣ ስሜታቸዉ እንደሚለወጥ አያጠራጥርም፣፣ ኤርትራዎቹ አስመልክቶ ልጆቻቸዉንና ሌላም ዓይነት መስዋእትነት ለሰላሳ ዓመታት የከፈሉ ፣የኢሳያስ ዉሸትና ተግባር በጣም አስነዋሪ፣ የክፍለዘመኑ የእዉነት ታሪክ ያለመሆኑ ቀስ በቀስ እየተረዱት እንደሚሄዱ እርግጠኞች ነን፣፣

እነኚህ ሰዎች ለሰላሳ ዓመታ ቤተሶቦቻቸዉ ይህንን አመጸኛ ሰዉየ ሥልጣን ላይ ለማቆት መስዋእትንት የከፈሉና የዉሸት የ ኤርትራዊነቱ ዜግነትበጭፍን ይደግፉ ነበር፣፣ ከዚህ በፊት አቶ ኢሳያስ ትግሬ ነዉ ያላልንበት ምክንያት ስለሟች ወላጆቹ ማንነታቸዉ በቂ መረጃ ስላልነበረንና ሕዝባችንን ባልተረጋገጠ ነገር ለማጣደፍ ወይም ስሕተት ነገር ላለመስጠት ስለፈለግን ነዉ፣፣ በጥብቅ ለማስገንዘብ የምንፈልገዉ ይህንን መረጃ የሰጡን ግለሰቦች ሰለ ኢሳያስ በቂ ዕዉቀት እንዳላቸዉ ስለቤተስቡና ዘመዶቹ በቂና ምስጢራዊ ዕዉቀት እንዳላቸዉ እናዉቃለን፣፣ በዚህ ጉዳይ ላይ ጥርጣሬ ላላቸዉ ሰዎች በዚህ አጋጣሚ ለሁሉም ኤርትራዊያኖች የራሳቸዉ ጥናት አካሂደዉ ድምዳሜ ላይ እንዲደርሱ እንማጸናለን፣


ምንጭ.= ጌታቸው ረዳ https://ethiopiansemay.blogspot.com/200 ... -post.html

Afdeyu
Member
Posts: 540
Joined: 03 Nov 2019, 10:16

Re: ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራዊ ወይስ ትግሬ/ (ኢትዮጵያዊ)? ታሪክን በትክክል ለማወቅ ለሚፈልግ ብቻ የተፃፈ!!

Post by Afdeyu » 06 Dec 2019, 09:53

This’s part of the usual trend of by tigreans claiming Eritrean history, art, and now political leaders as their...
Thievery is their profession...keep hallucinating

Digital Weyane
Member+
Posts: 8533
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራዊ ወይስ ትግሬ/ (ኢትዮጵያዊ)? ታሪክን በትክክል ለማወቅ ለሚፈልግ ብቻ የተፃፈ!!

Post by Digital Weyane » 06 Dec 2019, 10:00

Zreal wrote:
06 Dec 2019, 09:46
ምንጭ = ጌታቸው ረዳ
Brother Awash aka Zreal, thanks for sharing our TPLF hero Getachew Reda's article.


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4080
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራዊ ወይስ ትግሬ/ (ኢትዮጵያዊ)? ታሪክን በትክክል ለማወቅ ለሚፈልግ ብቻ የተፃፈ!!

Post by Za-Ilmaknun » 06 Dec 2019, 12:05

Identity is a socially and historically constructed concept ...If we are to trace back our identities to origins, we all came from one source scientifically or Religiously.

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራዊ ወይስ ትግሬ/ (ኢትዮጵያዊ)? ታሪክን በትክክል ለማወቅ ለሚፈልግ ብቻ የተፃፈ!!

Post by Zmeselo » 06 Dec 2019, 14:04

:P :P :P

ሰበር ዜና

ጌታቸው ረዳ መጠጥ ቤት ውስጥ በመቀሌ ወጣቶች ተደበደበ!

አቶ ጌታቸው ረዳ በምሽት መዝናኛ ክበብ ውስጥ አገር አማን ብሎ ሲዝናና በነበረበት ሰአት የመቀሌ ወጣቶች በድንገት ተነስተው እሱ ወደነበረበት መቀመጫ በመሄድ ወደ ውጪ ጎትተው በማሶጣት ከፍተኛ ድብደባ ያደረሱበት ሲሆን በአካባቢው የነበሩ የአይን እማኞች እንደገለፁት ወጣቶቹ ጌታቸው ረዳን በሚደበድቡበት ወቅት በትግርኛ ጌታቸውን እንዲህ ሲሉት ነበር “የትግራይ ህዝብ ውሃ አጥቶ የሚበላው አጥቶ ስራ አጥቶ በዱር በገደሉ በበረሃ እየተሰደደ እንደቅጠል ይረግፋል እናንተ እዚህ ከመሃል ሀገር ህዝብ ሰብስባቹ ከፍተኛ በጀት መድባቹ ቅንጡ ሆቴል እያሳደራቹ በውስኪ እያራጫቹ ገንዘብ እየከፈላቹ የትግራይን ህዝብ መከራውን ታበሉታላቹ” በማለት በከፍተኛ ምሬት እና ቁጣ ውስጥ ሆነው አቶ ጌታቸው ረዳ ላይ ከፍተኛ የሆነ ጉዳት እንዳደረሱበት በአካባቢው የነበሩ የአይን እማኞች አረጋግጠዋል!ጌታቸው ረዳ አሁን በምን አይነት ሁኔታ ወስጥ እንዳለ መረጃው ሲደርሰኝ የማቀርብ ይሆናል።

Cigar
Senior Member
Posts: 11638
Joined: 19 Apr 2010, 00:03

Re: ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራዊ ወይስ ትግሬ/ (ኢትዮጵያዊ)? ታሪክን በትክክል ለማወቅ ለሚፈልግ ብቻ የተፃፈ!!

Post by Cigar » 06 Dec 2019, 14:16

How does calling every successful Etitrean or a person who the agames want us to believe is from their tribe while these claimers know that such persons are working to destroy their supposedly family members (tegarus) help the cause of the tigray people?
It is mind boggling to me.
A sane human being should have called such people to go f**k themelves, they are traitors, we are ashamed to call these people belong to us.
But these dignityless agames are really special kind of stupid.
If you ask me I rather have a dirty, scum bag, filthy agame who promises to destroy his agame tribe aka tigray watch my back than a 100% Eritrean who is a traitor, sell out and who wishes evil towards Eritrea and Eritreans.

Goba
Member
Posts: 1611
Joined: 30 Aug 2012, 19:00

Re: ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራዊ ወይስ ትግሬ/ (ኢትዮጵያዊ)? ታሪክን በትክክል ለማወቅ ለሚፈልግ ብቻ የተፃፈ!!

Post by Goba » 06 Dec 2019, 20:22

The right question to ask: Is he an Arab slave or an Arabised servant of the evil Egyptians and the idiots of the Gulf Bedouin Arabs

Zmeselo
Senior Member+
Posts: 33606
Joined: 30 Jul 2010, 20:43

Re: ኢሳያስ አፈወርቂ ኤርትራዊ ወይስ ትግሬ/ (ኢትዮጵያዊ)? ታሪክን በትክክል ለማወቅ ለሚፈልግ ብቻ የተፃፈ!!

Post by Zmeselo » 06 Dec 2019, 20:46

All the students in the class led by geneology professor Getachew Reda are present here; except for the number one in the class who spread it in Tgrgna first: asswash.

Let me tell you all, little fascists here one thing. I'll give you a suggestion. Make the whole of Tgray carry a tabot, & beg IA to declare himself king of Tgray & import him there. If he wishes to go along with it, that is.

Eritrea the Nation, on the other hand, is here to stay. With, or without PIA!

Post Reply