Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
AbebeB
Member+
Posts: 7694
Joined: 15 Oct 2016, 10:31

@ESAT: እነዚህ እባቦች በአንድ ራስ ብዙ ምላስ አላቸው፡፡ ለኦሮሞ ያላቸውን ጥላቻ ሲገልጹ፤ ትሻልን ሰድጄ ትብስን አመጣሁ ይላሉ፡፡ አሁን ደግሞ ከህወሀት በላይ የከፋ ጉድ የለም ይላሉ፡፡

Post by AbebeB » 04 Dec 2019, 20:52

የፕ/ት ኢሳያስን አባባል ተውሼ እነዚህ እባቦች በማለት የምጠራቸው በአንድ ራስ ብዙ ምላስ ያላቸው እነኝህ ፀረ-ብሔር ድኩማን ኦሮሞ ወደ ስልጣን ሊመጣ ነው ብለው ሲያስቡ፤ ለኦሮሞ ያላቸውን ጥላቻ ሲገልጹ፤ ትሻልን (ህወሀትን) ሰድጄ ትብስን (ኦነግን) አመጣሁ ከዚህስ ራሴን እሰቅላለሁ ይላሉ፡፡ አሁን ደግሞ ከህወሀት በላይ የከፋ ጉድ የለም ይላሉ፡፡

ከእነዚህ ጋር መኖር የሚቻል ሳይሆን ከእነርሱ መራቅ ብቻ ነው የሚያዋጣው፡፡