አሁን ለህወሀት ሁለት ምርጫ ቀርቧል !!
ወይ መግደርደሩን ትቶ ከብፓ ጋር መቀላቀል እና በሚሰጣት ድርሻ መሠረት መንቀሳቀስ
ወይ ከኦነግ እና ከሌሎችም ኃይሎች ጋር መተባበር የፌዴራሊስቱን ካምፕ ተቀላቅሎ የድርሻን ማበርከት
እንጂ አሁን እየተንቀሳቀሰች እንዳለው ዝም ብላ ከእነ አየለ ጫሚሶ እና ቶሎሳ ተስፋዬ ጋር ያላቻ ጋብቻ መሥርቼ ወደ ቀድሞ የበላይነቴ እመለሣለሁ የሚለውን ህልም ብታቆም ይሻላታል ።
በአሁኑ ወቅት ህወሀት የቀራት ብቸኛ መሣሪያ ለ27 አመታት የዘረፈችው ገንዘብ ብቻ ነው ።
ገንዘብ ደግሞ የህዝብን ድምፅና ድጋፍ አይገዛም ባይሆን ህዝብን ሰላም የሚነሳ ሽብር ለመፈፀም ይረዳ ይሆናል ።
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
-
- Member
- Posts: 9
- Joined: 03 Dec 2019, 07:43
Re: በአሁኑ ወቅት ህወሀት የቀራት ብቸኛ መሣሪያ ለ27 አመታት የዘረፈችው ገንዘብ ብቻ ነው ።/ አሁን ለህወሀት ሁለት ምርጫ ቀርቧል !!
I think some kind of ultimatum should be officially
given to tplf by pp.
given to tplf by pp.
-
- Senior Member
- Posts: 11549
- Joined: 16 Feb 2013, 10:18
Re: በአሁኑ ወቅት ህወሀት የቀራት ብቸኛ መሣሪያ ለ27 አመታት የዘረፈችው ገንዘብ ብቻ ነው ።/ አሁን ለህወሀት ሁለት ምርጫ ቀርቧል !!
Pp needd to shut down everything that belongs to tplf in Ethiopia and then hit where it hurts the most