በኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ የተመራ ልዑክ በአሜሪካ ጉብኝት እያደረገ ነው
On Dec 2, 2019 702
አዲስ አበባ፣ ህዳር 22፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አቶ ለማ መገርሳ የተመራ ከፍተኛ የመንግስት ልዑክ በአሜሪካ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛል።
በመከላከያ ሚኒስትሩ የተመራው ልዑክ በዛሬው እለት ዋሽንግተን ዲ.ሲ መግባቱን በአሜሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ፍጹም አረጋ አስታውቀዋል።
ጉብኝቱም የኢትዮጵያ እና የአሜሪካን የሁለትዮሽ የመከላከያ ትብብር ለማጠናከር ያለመ መሆኑን አምባሳደር ፍጹም ገልፀዋል።
Source: https://fanabc.com/2019/12/%e1%89%a0%e1 ... %e1%8c%88/
-
- Member+
- Posts: 8502
- Joined: 18 Jun 2013, 09:06