እኩልነት በወያኔ አስተሳሰብ!
Posted: 02 Dec 2019, 13:22
የህወሓት እኩልነት ማለት መለስ ዜናዊ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ስዩም መስፍን፣ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ስዬ አብርሃ መከላከያ ሚኒስትር፣ፃድቃን ኤታማዦር ሹም፣አበበ ተክለሃይማኖት አየር ሃይል አዛዥ፣ክንፈ ገብረመድህን በኋላ ደግሞ ጌታቸው አሰፋ የአገር ውስጥ ድህንነት ሚኒስትር።እንዲሁም የኮርና የክፍለ ጦር አዛዦች በህወሓት ማጥለቅለቅ ነው? በህወሃት ዘመን መታሰር፣መሰደድ፣መሰቃየት፣መገደል፣መዝረፍ ነው ፌደራሊዝም የሚባለው?