ወደ ኦሮሙማ ዞን እንኳን ደህና መጡ! ለመስከረም አበራ፤ ግርማ ካሣና መሰሎቻቸው፡፡ ታዲያ የነፍጠኛን ንፍጣም ቦለቲካችሁን እዛው ትታችሁ ነው፡፡
Posted: 24 Nov 2019, 20:17
የኦሮሞ ትግል ሲበረታ በጠላትነት የተሰለፉትን ኦሮሞዎች ብቻ ሳይሆኑ የዘር ሀረግ በሌለው አማርኛ ጎራ ተሰልፈው ሲዋጉን (በወሬም ቢሆን) የነበሩት ራሳቸውን አስታውሰው ወደ አባት ሀገራቸው ነጻነት ትግል እንደሚገቡ ይጠበቅ ነበር፡፡ ለዚህም ምልክቶች ነበሩ፡፡ በይፋ ጎራ ወደ ማስተካከል ለመግባት በጽሁፍ ሰሞኑን ፍንጭ ካሳዩት ግን መስከረም አበራና ግርማ ከሣ ቀዳሚዎች ሁነዋል፡፡
የኦሮሞ ሕዝብ ትግል እንኳን ደህና መጣችሁ እያለ የነፍጠኛን ንፍጣም ቦለቲካችሁን ግን እዛው ትታችሁ ነው የሚል ቅድመ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፡፡ መስከረም ግን በተጨማሪ ስለፊንፊኔ ግብር ለኦሮሚያ መንግስት እገብራለሁ ማለትም ይጠበቅብሻል፡፡
“… ይህች ነፍጠኛ የኦሮሞ ጥላቻዋ ተነሳባት” የምትሉ አትጠፉም፡፡ ይህ ቅድመ-ፍርዳችሁ ጊዜየን ወስጄ የምፅፈውን ፅሁፍ እንዳታነቡ እንዳይከለክል ስል ብቻ ማንነቴ እናንተ እንደምታስቡት እንዳልሆነ ለመግለፅ እገደዳለሁ፡፡ እኔ ከኦሮሞ እናት እና ከአማራ አባት የተወለድኩ ጎጃም ውስጥ ያደግኩ ሰው ነኝ፡፡ ስለዚህ ኦሮሞ እጠላለሁ ማለት እናቴን እጠላለሁ ማለት ነው፡፡ … ከኦሮሞ እናት እንደተወለድኩ እየነገርኳችሁም ኦሮሞ እንደምጠላ በማስባችሁ የምትቀጥሉ ሳትበዙ አትቀሩም፡፡” መስከረም አበራ
“የኦሮሞነት ፖለቲካን ተቃውመን ስለኦሮሞ ማህበረሰብ ስንጽፍ ነፍጠኛ ጸረ_ኦሮሞ ይሉናል፡፡ ኦሮሞነትን እነርሱ ጋር ብቻ እንዳለ በማሰብ እነርሱ የኦሮሞ ተሟጋች ሌላው የኦሮሞ ጠላት አድርገው ያስባሉ፡፡ እውነታው ግን ኦሮሞ የሌለበት ኢትዮጵያዊ በጣም ጥቂት ነው፡፡ እኔ አዲስ አበባ ተወልጂ ያደኩ ነኝ፡፡ ሁለት አያቶቼ ኦሮሞ ናቸው፡፡ ከቦረናና ከአዳ፡፡ የኦሮሞ ማህበረሰብ የሚደርስበት መከራ እንደ ኢትዮጵያዊ ያመኛል፡፡” ግርማ ካሣ
አማራ የሚባል እንደ ሕዝብ ለም የምንላችሁም ያለ ምክንያት አይደለም፡፡ ያለው ቅይጥ የሆነ ማህበረ-ሰብ አማርኛ የተባለ ከግዕዝ የተፈጠረ (የትውልድ ያልሆነ) ቋንቋ የሚናገር ብቻ ነው ያለው፡፡
መስከረም አበራ፡ https://www.satenaw.com/amharic/archives/73118
ግርማ ካሣ፡ https://www.satenaw.com/amharic/archives/73177
የኦሮሞ ሕዝብ ትግል እንኳን ደህና መጣችሁ እያለ የነፍጠኛን ንፍጣም ቦለቲካችሁን ግን እዛው ትታችሁ ነው የሚል ቅድመ ማስጠንቀቂያ ይሰጣል፡፡ መስከረም ግን በተጨማሪ ስለፊንፊኔ ግብር ለኦሮሚያ መንግስት እገብራለሁ ማለትም ይጠበቅብሻል፡፡
“… ይህች ነፍጠኛ የኦሮሞ ጥላቻዋ ተነሳባት” የምትሉ አትጠፉም፡፡ ይህ ቅድመ-ፍርዳችሁ ጊዜየን ወስጄ የምፅፈውን ፅሁፍ እንዳታነቡ እንዳይከለክል ስል ብቻ ማንነቴ እናንተ እንደምታስቡት እንዳልሆነ ለመግለፅ እገደዳለሁ፡፡ እኔ ከኦሮሞ እናት እና ከአማራ አባት የተወለድኩ ጎጃም ውስጥ ያደግኩ ሰው ነኝ፡፡ ስለዚህ ኦሮሞ እጠላለሁ ማለት እናቴን እጠላለሁ ማለት ነው፡፡ … ከኦሮሞ እናት እንደተወለድኩ እየነገርኳችሁም ኦሮሞ እንደምጠላ በማስባችሁ የምትቀጥሉ ሳትበዙ አትቀሩም፡፡” መስከረም አበራ
“የኦሮሞነት ፖለቲካን ተቃውመን ስለኦሮሞ ማህበረሰብ ስንጽፍ ነፍጠኛ ጸረ_ኦሮሞ ይሉናል፡፡ ኦሮሞነትን እነርሱ ጋር ብቻ እንዳለ በማሰብ እነርሱ የኦሮሞ ተሟጋች ሌላው የኦሮሞ ጠላት አድርገው ያስባሉ፡፡ እውነታው ግን ኦሮሞ የሌለበት ኢትዮጵያዊ በጣም ጥቂት ነው፡፡ እኔ አዲስ አበባ ተወልጂ ያደኩ ነኝ፡፡ ሁለት አያቶቼ ኦሮሞ ናቸው፡፡ ከቦረናና ከአዳ፡፡ የኦሮሞ ማህበረሰብ የሚደርስበት መከራ እንደ ኢትዮጵያዊ ያመኛል፡፡” ግርማ ካሣ
አማራ የሚባል እንደ ሕዝብ ለም የምንላችሁም ያለ ምክንያት አይደለም፡፡ ያለው ቅይጥ የሆነ ማህበረ-ሰብ አማርኛ የተባለ ከግዕዝ የተፈጠረ (የትውልድ ያልሆነ) ቋንቋ የሚናገር ብቻ ነው ያለው፡፡
መስከረም አበራ፡ https://www.satenaw.com/amharic/archives/73118
ግርማ ካሣ፡ https://www.satenaw.com/amharic/archives/73177