Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by Ejersa » 23 Nov 2019, 11:53

የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ምክር ቤት ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ። የአብዴፓ ምክር ቤቱ ከትላንት ጀምሮ ሲያካሂድ የነበረው ስብሰባ ሲጠናቀቅ የብልጽግና ፓርቲን ለመቀላቀል ውሳኔ ማሳለፉን ከቦታው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ይህን አስመልክቶ ከጥቂት ቆይታ በኋላ ፓርቲው መግለጫ እንደሚሰጥ ለማወቅ ተችሏል

pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by pushkin » 23 Nov 2019, 12:05

ለትህነግ ሌላ መርዶ :lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
23 Nov 2019, 11:53
የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ምክር ቤት ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ። የአብዴፓ ምክር ቤቱ ከትላንት ጀምሮ ሲያካሂድ የነበረው ስብሰባ ሲጠናቀቅ የብልጽግና ፓርቲን ለመቀላቀል ውሳኔ ማሳለፉን ከቦታው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ይህን አስመልክቶ ከጥቂት ቆይታ በኋላ ፓርቲው መግለጫ እንደሚሰጥ ለማወቅ ተችሏል

pushkin
Member+
Posts: 9536
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

Re: ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by pushkin » 23 Nov 2019, 12:18

የአፋር ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) በዛሬው ዕለት ባካሄደው የሽግግር ጉባኤ ወደ ብልፅግና ፓርቲ የሚደረገውን ወህደት በሙሉ ድምፅ አፀደቀ።
*************************************
የአፋር ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ዛሬ ህዳር 13/2012 ዕለት በሰመራ ከተማ ባካሄደው የሽግግር ጉባኤ ወደ ብልፅግና ፓርቲ የሚደረገውን ወህደት በሙሉ ድምፅ አፀደቀ።

ፓርቲው ባካሄደው የሽግግር ጉባኤ የኢህአዴግ ምክርቤት ስለ ውህደቱ ያፀደቀውን ውይይት በማድረግ አብዴፓ የውህደቱ አንድ አካል ሆና የአፋር የብልፅግና ፓርቲ ሆኖ እንዲቀጥል በሙሉ ድምፅ አፅድቋል"


Selam/
Senior Member
Posts: 11825
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by Selam/ » 23 Nov 2019, 12:21

The ትህነግ rats will be cornered for sure.


pushkin wrote:
23 Nov 2019, 12:05
ለትህነግ ሌላ መርዶ :lol: :lol: :lol: :lol:
Ejersa wrote:
23 Nov 2019, 11:53
የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ምክር ቤት ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ። የአብዴፓ ምክር ቤቱ ከትላንት ጀምሮ ሲያካሂድ የነበረው ስብሰባ ሲጠናቀቅ የብልጽግና ፓርቲን ለመቀላቀል ውሳኔ ማሳለፉን ከቦታው የደረሰን መረጃ ያመለክታል። ይህን አስመልክቶ ከጥቂት ቆይታ በኋላ ፓርቲው መግለጫ እንደሚሰጥ ለማወቅ ተችሏል

Digital Weyane
Member+
Posts: 8528
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by Digital Weyane » 23 Nov 2019, 12:47

I'd rather go blind than to see Afar/Awash going away from Tigray. :cry: :cry: :cry:

info
Member
Posts: 3637
Joined: 05 Dec 2014, 11:33

Re: ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by info » 23 Nov 2019, 13:40

Oops :lol: Halafi will be on sducidal watch :lol: Tigraionline was feeding him fake news :lol: :lol: Aye gullible Halafi :lol:


Digital Weyane
Member+
Posts: 8528
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by Digital Weyane » 23 Nov 2019, 13:53

We Weyane were hoping that the Afar people would use Article 39 and join the Greater Republic of Tigray. ኧረ ሙን ነካቸው? ጤነኛ ናቸው ግን? :evil: :evil:


Digital Weyane
Member+
Posts: 8528
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by Digital Weyane » 23 Nov 2019, 14:05

info wrote:
23 Nov 2019, 13:56
Remember this lie from Tigraionline? :lol:

http://www.tigraionline.com/articles/pr ... -dead.html
My Weyane brother Awash is the editor in chief of TigraiOnline website, and he has every reason to call the new anti TPLF party ብዕልግና ፓርቲ (ብልግና ፓርቲ)። :lol: :mrgreen: :lol: :lol:
P.S. I'm a big fan of his photoshopping skills.


Ejersa
Member
Posts: 3976
Joined: 05 Nov 2019, 10:39

Re: ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by Ejersa » 23 Nov 2019, 18:31

የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ (አብዴፓ) ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ ወደ ብልፅግና ፓርቲ የሚደረገውን ውህደት በመደገፍ በሙሉ ድምፅ አፀደቀ። ጉባኤው ውህደቱን በመደገፍ በመሉ ድምጽ ያጸደቀው ለአርብቶ አደሩ ህብረተሰብ ባለው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ዙሪያ በስፋት ከተወያየ በኋላ ነው። የአብዴፓ ምክትል ሊቀመንበር አቶ አወል አርባ እንደተናገሩት ባለፉት 27 ዓመታት አፋርን ጨምሮ አምስቱን ክልሎች አጋር በመባል ተገልለው ቆይተዋል። የክልሉ መሪ ፓርቲ ጉዳዩን አስመልክቶ በተለያዩ መድረኮች ችግሩ እንዲፈታ ሲጠይቅ ቢቆይም አጥጋቢ መልስ እንዳልነበረው አስታውሰዋል። አሁን የተገኘው ውህደት የአፋር ህዝብ ከሌሎች ኢትዮጵያዊያን ወንድሞቹ ጋር በጋራ ሀገርን ወደተሻለ ከፍታ ለመሻገር የሚያስችል መልካም አጋጣሚ የፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል። “አፋር እራሱን አጥሮ ከመቀመጥ ይልቅ ከተሻሉ ሰዎች ጋር ተወዳድሮ ልማትና ሁለንተናዊ እድገት በማስመዝገብ አንድ ኦኮኖሚና የፖለቲካ ማህበረሰብ ለመፈጠር የራሱን አሻራ የሚያሳርፍበት ጊዜ ላይ ይገኛል” ብለዋል።

ምንጭ:- ኢዜአ
info wrote:
23 Nov 2019, 14:35

Digital Weyane
Member+
Posts: 8528
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by Digital Weyane » 23 Nov 2019, 20:45

The saddest day of my life. We Weyane cannot have Awash without Afar. That is a death sentence. I wish I was never born to see this day. :evil: :evil: :evil:

Selam/
Senior Member
Posts: 11825
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by Selam/ » 23 Nov 2019, 21:10

Woyane is left with one limb.
Digital Weyane wrote:
23 Nov 2019, 20:45
The saddest day of my life. We Weyane cannot have Awash without Afar. That is a death sentence. I wish I was never born to see this day. :evil: :evil: :evil:

Belayb
Member
Posts: 115
Joined: 10 Jan 2019, 14:21

Re: ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by Belayb » 23 Nov 2019, 22:43

Aboy Sebhat Nega should be examined
He got a huge budget and conditions were fulfilled to negotiate with the Afar representatives at the Ardi hotel, Semera . But he either didn't afford enough money to them or provoke them that they join the epp.

Digital Weyane
Member+
Posts: 8528
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ሰበር ዜና: የአፋር ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ አብዴፓ ውህደቱን ለመቀላቀል ወሰነ!

Post by Digital Weyane » 24 Nov 2019, 01:15


I don't understand why the Wesf'aatam Afar people chose to remain part of Ethiopia when they can enjoy the best democracy and human rights by joining Tigray? :roll: :roll:


Post Reply