-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ሲዳማን ክልል የሚያደርገው የኦሮሞ አጀንዳ ዞሮ ኦሮሞን የሚያቃጥል ፈንጂ ነው
ከዚህ በኋላ እንግዲህ ወይ ኦሮሞ ሲዳማን ውጦ የኦሮሞ አገር ያረጋል፤ ወይ ሲዳማ ከኦሮሞ በታሪክ በግፍ በወረራ የተወሰደበትን ግዙፍ መሬት ሻሸመኔን ጨምሮ በክብር ያስመልሳል። ኦሮሞ ሲዳማን ከደቡብ ለመገንጠል የሚለፋው ለምንም አይደለም ። ኦሮሞ ደቡብን ለመዋጥ አቅሙም እውቀቱም የለውም ፤ በቸውኛው የኦሮሞ አጀንዳ ሲዳሞን አዳክሞ የተነጠቀውን መሬት ጉዳይ እንዲረሳ ለማድረግ ነው። ድራማውን ተከታተሉት !!!
-
- Senior Member+
- Posts: 30914
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Re: ሲዳማን ክልል የሚያደርገው የኦሮሞ አጀንዳ ዞሮ ኦሮሞን የሚያቃጥል ፈንጂ ነው
ጃዋርኮ ከኢትዮጵያ ወጥቶ ወጭ የተሸሸገው (በስብሰባ ሳቢያ) በሲዳማ ምርጫ ሌላ እልቂት ቢኖር እንዳጠየቅ ነው ። አሁን የቁሻሻው አንሶላ አጣቢ ብርቱካን መደቅሳ ነች ። ሲዳሞና አዋሳ ከነገ ጀምሮ የቀውስ፣ የጦርነት፣ ስደት ምድሮች ናቸው። ይህን ሁሉ ፕላን ያረገው ጃዋርና ያዲሱ ኦሮሞ ሄጂሞኒ ህቡእ ድርጅት ነው።