Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 30914
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሲዳማን ክልል የሚያደርገው የኦሮሞ አጀንዳ ዞሮ ኦሮሞን የሚያቃጥል ፈንጂ ነው

Post by Horus » 19 Nov 2019, 04:46

ከዚህ በኋላ እንግዲህ ወይ ኦሮሞ ሲዳማን ውጦ የኦሮሞ አገር ያረጋል፤ ወይ ሲዳማ ከኦሮሞ በታሪክ በግፍ በወረራ የተወሰደበትን ግዙፍ መሬት ሻሸመኔን ጨምሮ በክብር ያስመልሳል። ኦሮሞ ሲዳማን ከደቡብ ለመገንጠል የሚለፋው ለምንም አይደለም ። ኦሮሞ ደቡብን ለመዋጥ አቅሙም እውቀቱም የለውም ፤ በቸውኛው የኦሮሞ አጀንዳ ሲዳሞን አዳክሞ የተነጠቀውን መሬት ጉዳይ እንዲረሳ ለማድረግ ነው። ድራማውን ተከታተሉት !!!

Horus
Senior Member+
Posts: 30914
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሲዳማን ክልል የሚያደርገው የኦሮሞ አጀንዳ ዞሮ ኦሮሞን የሚያቃጥል ፈንጂ ነው

Post by Horus » 19 Nov 2019, 04:54

ጃዋርኮ ከኢትዮጵያ ወጥቶ ወጭ የተሸሸገው (በስብሰባ ሳቢያ) በሲዳማ ምርጫ ሌላ እልቂት ቢኖር እንዳጠየቅ ነው ። አሁን የቁሻሻው አንሶላ አጣቢ ብርቱካን መደቅሳ ነች ። ሲዳሞና አዋሳ ከነገ ጀምሮ የቀውስ፣ የጦርነት፣ ስደት ምድሮች ናቸው። ይህን ሁሉ ፕላን ያረገው ጃዋርና ያዲሱ ኦሮሞ ሄጂሞኒ ህቡእ ድርጅት ነው።

Post Reply