Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Hameddibewoyane
Member
Posts: 3890
Joined: 25 Sep 2019, 02:42

ስለ አቡነ ዲ'ፋክቶ!!!

Post by Hameddibewoyane » 18 Nov 2019, 17:47

የሱማሌ ክልል ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ሰርቶ የመክበር ብሎም ህዝብ የመምራት አቅም እስካለው ድረስ ወደ ሀላፊነት የመምጣት መብት አለው። ዋናው የማህበረሰብ ቋንቋ ማክበርና ሀገር መውደድ ነው።
ሙስጠፋ ሙሀመድ።
የሱማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር