-
- Senior Member+
- Posts: 45803
- Joined: 30 May 2010, 23:04
-
- Senior Member
- Posts: 11064
- Joined: 18 Jul 2019, 20:52
Re: Woyane boycotted the second day meeting, Jawar told ODP will be ousted in the next election
ምኑ ይደመጣል ጁሃር ብዙ የፓለቲካ ዕድሜ ያለው ሰው አይደለም። የእርሱ የተፅዕኖ ጥርስ እየወላለቀበት ያለ የውጭ ዜጋ በቅርቡ ግን ላደረሰው ዕልቂት ቅጣቱን የሚቀበል ያላዐዋቂ ስግብግብ ዐረብ ነው።
-
- Member+
- Posts: 9536
- Joined: 23 Jul 2015, 06:10
Re: Woyane boycotted the second day meeting, Jawar told ODP will be ousted in the next election
ዲ ፋክቶ ስቴት - ጉዞ ወደ ፈንጂ ወረዳ!
=======================
በአብርሃ በላይ (Abraha Belai)
ትህነግ በስልጣን ላይ ያለው መንግስት እሱ ራሱ የማይቆጣጠረው ከሆነ ከኢትዮጵያ ተነጥሎ ለመሄድ አይኑን አያሽም ብዬ ነበር። የሆነውም እሱ ነው። የትህነግ የረጅም ጊዜ ባህርይ ለሚያውቅ - ይህ ክስተት እንግዳ አይሆንበትም።
የገረመኝ ነገር ግን፣ "ዴ ፋክቶ ስቴት ኦፍ ትግራይ" (de facto state) ብሎ ትህነግ ሲያውጅ፣ ትህነግ ትግራይን ወደ "ፈንጂ ወረዳ" ይዛ እየወረደች መሆንዋን ቢያንስ በውጭ ያለው ትግራዋይ ተቃውሞውን ከፍ አድርጎ ያሰማል ብዬ ነበር። አልሆነም። አንድ አብርሃ ደስታ "ዴ ፋክቶ ስቴት አደጋ ነው" በማለቱ ብቻ የትህነግ ጀሌ የለቀቀው የስድብ ናዳ ጉድ ያሰኛል።
ወገኔ ትግራዋይ - ኑሮ በ "ዴፋክቶ ስቴት" - የባርነት ኑሮ ነው። ግራ ሊያጋቡህ፣ "ዲ ፋክቶ" የሚል "ጃርገን" (ቴክኒካል ቃል) ቢጠቀሙብህ፣ ቀላል ትርጉሙ "አብሮ መኖር የማይወድ፣ የወንበዴ፣ የተገንጣይ መንግስት" ማለት ነው።" ቢያንስ በንግድ፣ በዲፕሎማሲ፣ በባንክ ... ዘርፈ-ብዙ ችግር ያራውጥሃል። ውስብስቡን የንግድና ባንክ ጉዳይ ትተን፣ በትንሽዋ የፓስፖርት ነገር እንኳን እናንሳ። ከትግራይ ተነስተህ ወደ ውጭ ለመጓዝ ብትፈልግ "ዓለም ያወቀው ፓስፖርት" ስለማይኖርህ፣ ወይ አርፈህ መቀሌ መቀመጥ ነው፣ ወይም "ስፖንሰር" የሚያደርግህ ሀገር መፈለግ ነው። ምናልባት ሱዳን? መዋረድ ካልቀረ እንደዛ ነው እንጂ።
"ኢትዮጵያዊ" የሚለው ፓስፖርት የምታገኝ እንዳይመስልህ። "ትግራይኮ የኢትዮጵያ መሰረት ነች! ከአክሱም ስልጣኔ ጀምሮ.... ኢትዮጵያ የሚለው ስም ካለ ትግራይ አይሰራም። ስለዚህ የትግራይ መንግስት የኢትዮጵያ መንግስት ብሎ ራሱን ሰይሞ፣ ፓስፓርት መያዝ ማን ይከለክለዋል" ብትል የሚሰማህ አታገኝም። አለም አቀፍ ህጉ አይፈቅድልህም።
የኢትዮጵያ ፓስፖርት ባለቤት የተቀረችው ኢትዮጵያን የሚያስተዳድረው፣ አለም አቀፍ እውቅና ከተጎናፀፈ ዘመናት ያስቆጠረው በአዲስ አበባ የሚገኘው መንግስት (de jure state) እንደሚሆን ሳይታለም የተፈታ ነው።
ታድያ መፍትሄው ምንድነው ካልክ፣ ኢትዮጵያዊነትህን እያሳጣህ ያለውን ትህነግ ታግለህ ጣለው! 'ዲ ፋክቶ ስቴት' ባርነት ነው! ኢትዮጵያዊነት ግን ክብር ነው!
=======================
በአብርሃ በላይ (Abraha Belai)
ትህነግ በስልጣን ላይ ያለው መንግስት እሱ ራሱ የማይቆጣጠረው ከሆነ ከኢትዮጵያ ተነጥሎ ለመሄድ አይኑን አያሽም ብዬ ነበር። የሆነውም እሱ ነው። የትህነግ የረጅም ጊዜ ባህርይ ለሚያውቅ - ይህ ክስተት እንግዳ አይሆንበትም።
የገረመኝ ነገር ግን፣ "ዴ ፋክቶ ስቴት ኦፍ ትግራይ" (de facto state) ብሎ ትህነግ ሲያውጅ፣ ትህነግ ትግራይን ወደ "ፈንጂ ወረዳ" ይዛ እየወረደች መሆንዋን ቢያንስ በውጭ ያለው ትግራዋይ ተቃውሞውን ከፍ አድርጎ ያሰማል ብዬ ነበር። አልሆነም። አንድ አብርሃ ደስታ "ዴ ፋክቶ ስቴት አደጋ ነው" በማለቱ ብቻ የትህነግ ጀሌ የለቀቀው የስድብ ናዳ ጉድ ያሰኛል።
ወገኔ ትግራዋይ - ኑሮ በ "ዴፋክቶ ስቴት" - የባርነት ኑሮ ነው። ግራ ሊያጋቡህ፣ "ዲ ፋክቶ" የሚል "ጃርገን" (ቴክኒካል ቃል) ቢጠቀሙብህ፣ ቀላል ትርጉሙ "አብሮ መኖር የማይወድ፣ የወንበዴ፣ የተገንጣይ መንግስት" ማለት ነው።" ቢያንስ በንግድ፣ በዲፕሎማሲ፣ በባንክ ... ዘርፈ-ብዙ ችግር ያራውጥሃል። ውስብስቡን የንግድና ባንክ ጉዳይ ትተን፣ በትንሽዋ የፓስፖርት ነገር እንኳን እናንሳ። ከትግራይ ተነስተህ ወደ ውጭ ለመጓዝ ብትፈልግ "ዓለም ያወቀው ፓስፖርት" ስለማይኖርህ፣ ወይ አርፈህ መቀሌ መቀመጥ ነው፣ ወይም "ስፖንሰር" የሚያደርግህ ሀገር መፈለግ ነው። ምናልባት ሱዳን? መዋረድ ካልቀረ እንደዛ ነው እንጂ።
"ኢትዮጵያዊ" የሚለው ፓስፖርት የምታገኝ እንዳይመስልህ። "ትግራይኮ የኢትዮጵያ መሰረት ነች! ከአክሱም ስልጣኔ ጀምሮ.... ኢትዮጵያ የሚለው ስም ካለ ትግራይ አይሰራም። ስለዚህ የትግራይ መንግስት የኢትዮጵያ መንግስት ብሎ ራሱን ሰይሞ፣ ፓስፓርት መያዝ ማን ይከለክለዋል" ብትል የሚሰማህ አታገኝም። አለም አቀፍ ህጉ አይፈቅድልህም።
የኢትዮጵያ ፓስፖርት ባለቤት የተቀረችው ኢትዮጵያን የሚያስተዳድረው፣ አለም አቀፍ እውቅና ከተጎናፀፈ ዘመናት ያስቆጠረው በአዲስ አበባ የሚገኘው መንግስት (de jure state) እንደሚሆን ሳይታለም የተፈታ ነው።
ታድያ መፍትሄው ምንድነው ካልክ፣ ኢትዮጵያዊነትህን እያሳጣህ ያለውን ትህነግ ታግለህ ጣለው! 'ዲ ፋክቶ ስቴት' ባርነት ነው! ኢትዮጵያዊነት ግን ክብር ነው!
-
- Senior Member+
- Posts: 45803
- Joined: 30 May 2010, 23:04
-
- Member+
- Posts: 8489
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: Woyane boycotted the second day meeting, Jawar told ODP will be ousted in the next election
Did you see in the video how the Ugum Abiy smacked our Kubur President Debretsion upside the head with his laptop as he walked past him? That is an abuse of power, and an impeachable offense.
I heard our Kubur President Debretsion sustained a fractured skull and concussion as a result of the savage assault. We must sue the Ugum Abiy for all he's got!
I heard our Kubur President Debretsion sustained a fractured skull and concussion as a result of the savage assault. We must sue the Ugum Abiy for all he's got!
-
- Member+
- Posts: 5624
- Joined: 07 Apr 2019, 20:34
Re: Woyane boycotted the second day meeting, Jawar told ODP will be ousted in the next election
The moronic dedebits are tightening their future with doomed Jawar. Every single day the chance to rehabilitate themselves and clean their past form their criminal past is passing them by . Sticking to their rotten system of divided and rule they considered is as standing on principle. Their TV station is a cheerleader to Jawars ethnic cleansing propaganda . Instead of a U turn to sanity , they chest tamp as if admitting a mistake is humiliation. They would have understood how wrong they have been if they have a moral decency to admit the wrong deeds of 27 years , but they add one foolhardy deed next to another. So far Abey has deatl with them with kids glove, but when the glove is off they don't have any recourse but humiliation.
-
- Senior Member+
- Posts: 45803
- Joined: 30 May 2010, 23:04
Re: Woyane boycotted the second day meeting, Jawar told ODP will be ousted in the next election
TGAA wrote: ↑17 Nov 2019, 23:01The moronic dedebits are tightening their future with doomed Jawar. Every single day the chance to rehabilitate themselves and clean their past form their criminal past is passing them by . Sticking to their rotten system of divided and rule they considered is as standing on principle. Their TV station is a cheerleader to Jawars ethnic cleansing propaganda . Instead of a U turn to sanity , they chest tamp as if admitting a mistake is humiliation. They would have understood how wrong they have been if they have a moral decency to admit the wrong deeds of 27 years , but they add one foolhardy deed next to another. So far Abey has deatl with them with kids glove, but when the glove is off they don't have any recourse but humiliation.
Savage animal no need to live with you.
-
- Member
- Posts: 20
- Joined: 07 Jun 2019, 12:50
Re: Woyane boycotted the second day meeting, Jawar told ODP will be ousted in the next election
There is no more a party called ODP- so technically you can not ousted a party that doesn't exist! This is typical of TPLF -a party committed to win an adversary that doesn't operate. Please get abrest of the unfolding events and plan accordingly. For now, you clearly emerged as ignorant of the positions of ethiopian political forces.
-
- Member+
- Posts: 5624
- Joined: 07 Apr 2019, 20:34
Re: Woyane boycotted the second day meeting, Jawar told ODP will be ousted in the next election
Halafi Mengedi , you might look different but thinking wise your are the most unevolved Neanderthal to walk on the surface of this good earth.