Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 11070
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: “እየገደሉ ሰላም ነዉ አሉ” ታላቁ ሩጫ በአንዳንድ ሥፍራዎች በዚህ መልክ ወደ ተቃዉሞ ሠልፍ ተቀይሯል

Post by Abere » 17 Nov 2019, 14:59

ቄሮ ድርሽ ብትይ እንዴ ዶሮ እግርሽን ነው ማለታቸው ይመስለኛል። ዘብሄረ የአዲስ ሠልጠን ባለ ቋንቋ ነው ዕቅዳቸውን የገለፁት - የባህርዛፍ ዝንጥል ሽመል እና ሜንጫ ይዘው አይደለም። ግልባጩ ለዐብይ አህመድ እና ለታከለ በትክክል የደረሰ ይመስላል።

Post Reply